1 00:00:07,240 --> 00:00:13,500 "ጉበኛዉ ግን ሰይፍ ሲመጣ ቢያይ መለከቱንም ባይነፋ ህዝቡንም ባያስጠነቅቅ፤ 2 00:00:13,680 --> 00:00:18,880 ሰይፍም መጥቶ አንድ ሰዉ ከእርሱ ቢወስድ፣ እርሱ በኋጢአቱ ተወስዶአል፤ 3 00:00:19,000 --> 00:00:24,860 ደሙን ግን ከጉበኛዉ እጅ እፈልጋለሁ፡፡" ትንቢተ ሕዝቅኤል 33፡6 4 00:00:24,944 --> 00:00:29,104 ማክሰኞ ማለዳ አካባቢ ነዉ፤ መስከረም 11 ቀን 2001 ዓ.ም፡፡ 5 00:00:29,260 --> 00:00:34,260 - ደስ የሚል ማለዳ ነበር፤ አልነበረም እንዴ? ምርጥ የበልግ ማለዳ ነዉ፡፡ 6 00:00:35,180 --> 00:00:42,180 በመስከረም 11፣ 2001 ዓ.ም አለም ተለወጠች፡፡ "የነፃዉ መሬት" አሁን 7 00:00:42,220 --> 00:00:50,120 "የጭቁኑ መሬት" ሆነ፡፡ በአንድ ዘመን ተከብራ የነበረቸዉ የኛ ዩናይትድ ስቴትስ ህዝቦች ለሰላም/ፀጥታ ሲሉ ነፃነታቸዉን ሸጡ፡፡ 8 00:00:50,120 --> 00:00:53,360 ነገር ግን ይህ ሁሉ ታስቦበት የተደረገ ነዉ? 9 00:00:53,400 --> 00:01:00,940 "ህዳር 7 ቀን 1941 ዓ.ም.፤ 10 00:01:01,060 --> 00:01:06,300 ዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አሜሪካ በድንገት ሆን-ተብሎ ጥቃት ደረሰባት፡፡" 11 00:01:06,520 --> 00:01:13,540 በዚያን ቀን፤ በዚያ መጥፎ ቀን በተደረጉ ክስተቶች ዙርያ በርካታ ጥያቄዎች ይነሳሉ፡፡ ነገር ግን በእርግጥ የምናዉቀዉ አንድ ነገር፡ 12 00:01:13,620 --> 00:01:19,400 ያልተጠበቀዉ የፒርል ሀርበር ጥቃት በርካታ ክስተቶች እንዲቀጣጠሉ ምክንያት ሆኗል፡፡ 13 00:01:19,460 --> 00:01:22,980 ያም በመጨረሻ ወደ አንድ አለም መንግስት ይመራናል፡፡ 14 00:01:23,140 --> 00:01:30,620 "ጃፓን ይህንን በክህደት ጦርነት ጀምራለች፡፡ እኛም በድል ማጠናቀቅ ይኖርብናል፡፡" 15 00:01:30,720 --> 00:01:36,620 ከሁለተኛዉ የአለም ጦርነት ፍፃሜ በኋላ የተባበሩት መንግስታት ተቋቋመ፡፡ እናም ወደ አንድ የአለም መንግስት የመሄዱ ነገር 16 00:01:36,700 --> 00:01:46,240 እየተቀላጠፈመጣ፡፡ እያንዳንዱ ጦርነት መጽሐፍ ቅዱስ "የአለም ፍፃም" ወደ ሚለዉ በአንድ እርምጃ ያቀርበናል፡፡ 17 00:01:46,320 --> 00:01:53,300 ኬላዎች በየቦታዉ እየተሰሩ ነዉ፤ ፓሊሶች 18 00:01:53,300 --> 00:01:57,800 በዩናይትድ ስተቴስ ህዝቦች ላይ ልጓሟቸዉን በማጠንከር ላይ ናቸዉ፡፡ 19 00:01:57,810 --> 00:02:04,810 እናም የመጽሐፍ ቅዱስን ትንቢት ለሚረዱ ቀጥሎ የሚከሰተዉ ነገር እንግዳ አይሆንም፡፡ 20 00:02:04,880 --> 00:02:10,180 በመጪዉ ዘመናት ዉስጥ ሰዎች ሁሉ ለመግዛት ወይም ለመሸጥ የግድ ምልክት ማድረግ እንደሚጠበቅባቸዉ 21 00:02:10,190 --> 00:02:16,480 የኪንግ ጀምስ እትም መጽሐፍ ቅዱስ ይገልጻል፡፡ የአሁኑኢኮኖሚያዊ ስርዓታችን ሲወድቅ 22 00:02:16,480 --> 00:02:23,480 እና ቴክኖሎጂ ሲስፋፋ ጥሬ-ገንዘብ ጊዜ ያለፈበት እየሆነ መጥቷል፡፡ ጥሬ-ገንዘብ የማይጠቀምን ህብረተሰብ የምናይበት 23 00:02:23,650 --> 00:02:31,290 ጊዜ ሩቅ አይደለም፡፡ በእርግጥም አሁን ተግባራዊ በመደረግ ላይ ነዉ፡፡ ምንም እንኳን የሃይማኖት መሪዎች ይህንን ቢክዱም፤ 24 00:02:31,290 --> 00:02:37,930 የጨለማዉ መንግስት ሰዎች አዲሱን የአለም አገዛዝ ለማምጣት ሌትተቀን በመስራት ላይ ናቸዉ፡፡ 25 00:02:38,000 --> 00:02:43,700 መጨረሻዉ በከፍተኛ ፍጥነት መሆኑን ማየት እንችላለን፤ እንዲሁም ለፀረ-ክርስቶስ መምጣት መድረኩ እየተዳለደለ ነዉ፡፡ 26 00:02:43,840 --> 00:02:49,180 የእኛን የአሜሪካን ህገ-መንግስት በመናድ ላይ ያሉትን እና ይህንን አለም-አቀፋዊ የአስተዳደር ስርዓት 27 00:02:49,260 --> 00:02:53,940 የሚስተዋዉቁትን አካላት ድምፅ መስማት ይቻላል፡፡ "…አዲስ የአለም ስርዓት…" 28 00:02:54,040 --> 00:02:59,100 እናም ይህ ጉዳይ ከጫፍ በደረሰበት በዚህ ጊዜ ይህ ፊልም ከመቼዉም ጊዜ ይልቅ ጠቃሚ ነዉ፡፡ 29 00:02:59,280 --> 00:03:05,000 ሰይጣን ለፀረ-ክርስቶስ ለመዘጋጀት ሲል አንድ የአለም መንግስት እና አንድ የአለም ሃይማኖት ለማቋቋም 30 00:03:05,160 --> 00:03:11,859 በስዉር በመስራት ላይ ይገኛል፤ እንዲሁም ዘመናዊ ወንጌላዊያን ክርስቲያኖችን ለማሳት ችሏል፡፡ 31 00:03:11,859 --> 00:03:17,280 ይህም ታላቁ ፈተና ከመምጣቱ በፊት ከዚህች ምድር እንደሚወሰዱ እያሳመናቸዉ ነዉ፡፡ 32 00:03:17,280 --> 00:03:24,680 ይህ አስተምህሮ "የቅድመ-ፈተና መነጠቅ" ይባላል፤ እናም ክርስቶስ በማንኛዉም ሰዓት ሊመለስ እንደሚችል ያስተምራል፡፡ 33 00:03:24,820 --> 00:03:29,560 እንዲሁም ስለአመጣጡ ምንም አይነት ምልክቶች የሉም ይላል፡፡ ከዚህም ኑፋቄ የተነሳ 34 00:03:29,640 --> 00:03:34,980 በርካታ ክርስትያኖች መጽሐፍ-ቅዱስ ስለሚመጡት ነገሮች ያስጠነቀቀን ጉዳዮች ላይ ምንም አልተዘጋጁም፡፡ 35 00:03:35,060 --> 00:03:41,640 ምንም እንኳን መጽሐፍ ቅዱስ በማቴዎስ 24 እና በሌሎች ቦታዎች ላይ መነጠቅ የሚሆነዉ ከመከራዉ በኋላ እንደሆነ 36 00:03:41,780 --> 00:03:47,480 በግልፅ የሚነግረን ቢሆንም ትላልቅ ስም ያላቸዉ ሰባኪዎች፣ የመጽሐፍ ቅዱስ ኮሌጆች እንዲሁም እንደ ሌፍት ቢ ሃይንድ ያሉ 37 00:03:47,560 --> 00:03:54,820 ታዋቂ ፊልሞች እንኳን ሳይቀሩ መነጠቅ በማንኛዉም ሰዓት ሊከሰት እንደሚችልና መጠበቅ እንዳለበት ለህዝቡ ያስምራሉ፡፡ 38 00:03:54,829 --> 00:04:00,129 እናም ብዙዎቹ ክርስትያኖች በግላቸዉ መጽሐፍ ቅዱስን ሙሉ በሙሉ ካለማንበባቸዉ የተነሳ፤ 39 00:04:00,200 --> 00:04:04,440 የቅድመ-መከራ መነጠቅ በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ የሌለ እና ማጭበርበር መሆኑን የተገነዘቡት ጥቂቶች ናቸዉ፡፡ 40 00:04:04,440 --> 00:04:11,260 ነገር ግን ይህ የቅድመ-መከራ መነጠቅ አስተምህሮ በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ ካልተገለፀ ከየት መጣ? 41 00:04:11,780 --> 00:04:18,200 ከመከራዉ በኋላ 42 00:04:22,300 --> 00:04:25,640 ስሜ ስቴቨን አንደርሰን ነዉ፤ በፌዝፉል ወርድ መጥምቃዊያን ቤተክርስትያን በአሪዞና በሚገኘዉ አጥቢያ ቤተ-መቅደስ መጋቢ ነኝ፡፡ 43 00:04:25,780 --> 00:04:30,020 እናም እኔ ስለ ቅድመ-መከራ መነጠቅ ህዝቦችን ለማስተማር በተልእኮ ላይ ነኝ፡፡ 44 00:04:30,030 --> 00:04:34,490 ምክንያቱም ይህ በድንቁርና ላይ መሰረት ያደረገ አስተሳሰብ ነዉ፡፡ ስለዚህም ሰዎች መጽሐፍ ቅዱስን ቢያዩና… 45 00:04:34,490 --> 00:04:39,330 ሀቁን ቢመለከቱ መነጠቅ በእርግጥም ከታላቁ መከራ በኋላ መሆኑን የሚረጋግጥ 46 00:04:39,330 --> 00:04:43,669 መደምደምያ ላይ መምጣት አይከብዳቸዉም ብዬ አምናለሁ፡፡ 47 00:04:43,669 --> 00:04:49,449 ስሜ ሮጀር ጂሜኔዝ ነዉ፤ በሳክራሜንቶ ካሊፎርኒያ በሚገኘዉ የቬሪቲ መጥምቃዉያን ቤተክርስትያን መጋቢ ነኝ፡፡ 48 00:04:49,560 --> 00:04:53,500 ደግኩት በክርስትያን ቤት ዉስጥ ሲሆን ስለ ቅድመ-መከራ መነጠቅ እድሜ ልኬን ስማር ቆይቻለሁ፡፡ 49 00:04:53,540 --> 00:04:58,060 ስለዚህም ስለ ጉዳዩ ለመጠየቅ ምንም ምክንያት አልነበረኝም፡፡ ሰባኪዎች የነገሩን ያንን ነዉ፤ 50 00:04:58,060 --> 00:05:03,050 እናም እኔም በዚያ ደረጃ ወሰድኩት፡፡ ነገር ግን እኔ ለዚህ አስተምህሮ ተጋልጬ ስለነበረ 51 00:05:03,050 --> 00:05:07,850 ምን ያህል መጽሐፍ ቅዱሳዊ እንዳልሆነ ማየት ጀመርኩ፡፡ ስለዚህም መጽሐፍ ቅዱስን ማስተማር 52 00:05:07,850 --> 00:05:09,540 እና እዉነቱን ማዉጣት እንዳለብን ይሰማኛል፡፡ 53 00:05:09,540 --> 00:05:12,820 መጋቢ አንደርሰን፡ የቅድመ-መከራ መነጠቅ አስተምህሮ በጣም አዲስ ነዉ፡፡ ከ1822 ዓ.ም. በፊት 54 00:05:12,830 --> 00:05:15,850 ማንም ይህንን ትምህርት ስለ ማስተማሩ ምንም አይነት ማስረጃ የለም፡፡ 55 00:05:15,880 --> 00:05:20,680 መጋቢ ጂሜኔዝ፡ በታሪክ ዉስጥ 1820ዎቹ በጣም የቅርብ ጊዜ መሆኑን መረዳት ይኖርብናል፡፡ 56 00:05:20,690 --> 00:05:24,080 ከክርስቶስ ልደት በኋላ በሺህ ለሚቆጠሩ አመታት በተሃድሶ ዉስጥ አልፈናል እንዲሁም በርካታ ነገረ-መለኮታዊያንን አሳልፈናል፤ 57 00:05:24,080 --> 00:05:30,410 ምንም እንኳን በእነ ማርቲንሉተር፣ ወይም ጆን ካልቪን ወይም በማንም ሌላ ሰዉ ቢስማሙም ባይስማሙም፤ 58 00:05:30,410 --> 00:05:35,430 ዋናዉ ሀቅ ከ1822 ዓ.ም. በፊት በሺዎች የሚቆጠሩ መፃህፍት፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ጥናታዊ-ፅሁፎች 59 00:05:35,430 --> 00:05:39,430 እንዲሁም በርካታ ስብከቶች የተደረጉ መሆኑ ነዉ፡፡ 60 00:05:39,520 --> 00:05:44,300 መጋቢ አንደርሰን፡ እናም እኔ እያልኩ ያለሁት ይህንን አስተምህሮ ከሚያስተምር ከየትኛዉም አይነት ክርስትና፣ 61 00:05:44,300 --> 00:05:47,940 ከማንኛዉም የሀይማኖት ወገን የተገኘ ምንም አይነት ማስረጃ የለም፡፡ 62 00:05:48,060 --> 00:05:51,760 መጋቢ ጂሜኔዝ፡ ታሪካዊ ዳራዉን ስትመለከት ጥያቄዉን ራስህን መጠየቅ አለብህ፡፡ 63 00:05:51,760 --> 00:05:55,340 "የቅድመ-መከራ መነጠቅ ስሮች ምንድን ናቸዉ?" 64 00:05:55,400 --> 00:05:59,860 ዶ/ር ሮናልድ ራስሙሴን፡ ከመጀመሪያዎቹ የቅድመ-መከራ አስተሳሰብ ፈጣሪዎች መካከል ጆን ኔልሰን ዳርቢ አንዱ ነዉ፡፡ 65 00:05:59,860 --> 00:06:06,169 በ1820ዎቹ ዓ.ም. "ሚስጥራዊዉ መነጠቅ" በሚል ይህን አስተምህሮ ማስተማር ጀመረ፡፡ 66 00:06:06,169 --> 00:06:10,229 ከዚያም ሙሉ የምዕራፉ ቁጥሮችን አዉጥቶ፣ ዋና የመጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮዎችን አበላሽቶ እና 67 00:06:10,229 --> 00:06:16,710 የኢየሱስ ክርስቶስ ዳግም ምፅዓትን በተመለከተ የተቀመጡ ቁልፍ ምንባቦችን ነካክቶ በኋላ የራሱን ትርጉም 68 00:06:16,710 --> 00:06:23,710 መጽሐፍ ቅዱስ ሊያሳትም ይችል ነበር፡፡ ጆን ኔልሰን ዳርቢ "የዘመናዊ ክህደት አባት" ተብሎ የሚታወቅ ሲሆን 69 00:06:23,820 --> 00:06:29,640 የቅድመ-መከራ መነጠቅ ፅንሰ ሃሳቡን በ19ኛዉ መቶ ክፍለ ዘመን ሁሉ አስተዋዉቋል፡፡ 70 00:06:29,650 --> 00:06:34,949 በኋላ የኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ ማተሚያ ቤት የስኮፊልድን ማጣቀሻ መጽሐፍ ቅዱስ 71 00:06:34,949 --> 00:06:41,680 (ይህም የዳርቢን ሚስጥራዊ መነጠቅ የሚሰብክ መጠነኛ ማስታወሻዎችን የያዘ ነዉ) ባሳተመበት ጊዜ 72 00:06:41,680 --> 00:06:48,020 ይህ የቅድመ-መከራ መነጠቅ በመጥምቃዉያን መካከል ሰፋ ያለ ተቀባይነትን አገኘ፡፡ እነዚህ ማስታወሻዎች 73 00:06:48,020 --> 00:06:52,360 በርካታ ክርስቲያኖች ይህንን አስተምህሮ እግዝአብሄር ራሱ የተናገራዉ አድርገዉ እንዲቀበሉት አድርጓቸዋል፡፡ 74 00:06:52,440 --> 00:06:58,300 መጋቢ አንደርሰን፡ ዲያብሎስ ይህን የቅድመ-መከራ መነጠቅ አስተምህሮ ለማስፋፋት ከምንም በላይ 75 00:06:58,320 --> 00:07:03,240 የስኮፊልድን የመጽሐፍ ቅዱስ ማጣቀሻ እንደ መሳርያ ተጠቅሞበታል፡፡ ከየት እንደመጣ ማወቅ ትፈልጋላችሁ? 76 00:07:03,240 --> 00:07:07,960 ወደ ቤተ ክርስቲያናት የገባዉ በዚህ መልክ ነዉ፡፡ ይህ መጋቢዎች የተጠመዱበት ቦታ ነዉ፡፡ 77 00:07:07,960 --> 00:07:13,550 ከመጽሐፍ ቅዱስ የሚመጣ አይደለም፡፡በእርግጠኝነት ከኢየሱስ ክርስቶስ አንደበት የመጣም አይደለም! 78 00:07:13,550 --> 00:07:20,550 ነገር ግን ከስኮፊልድ አንደበት መጥቷል፡፡ የስኮፊልድ ማስታወሻዎች ወደ ቅድመ-መከራ መነጠቅ ይጠቁማሉ፡፡ 79 00:07:20,550 --> 00:07:25,160 እና በእርግጥም በመጽሐፍ ሳይፃፍ እንደተፃፈ አድርገዉ አንባቢዉን ወደ ማሳመን ይመሩታል፡፡ 80 00:07:25,160 --> 00:07:32,160 የስኮፊልድ መጽሐፍ ቅዱስ ወደ በርካታ ሴሚነሪዎች እና ኮሌጆች እንዲሁም ወደ 81 00:07:32,160 --> 00:07:37,840 በርካታ ወጣት ሰባኪ ልጆች በመላኩ የተነሳ እነርሱ የቅድመ-መከራ መነጠቅን 82 00:07:37,850 --> 00:07:41,870 እንደ ሃቅ ተቅብለዉ መስበክ ጀምረዋል፡፡ 83 00:07:41,880 --> 00:07:45,440 ዶ/ር ሮናልድ ራስሙሴን፡ በአይቀሬዉ መነጠቅ ዙርያ የተሰሩ የልብ-ወለድ ስራዎች 84 00:07:45,480 --> 00:07:48,540 በዶን ቶምፕሰን ፊልሞች አማካኝነት የሰባዎቹን ትዉልድ መድረስ ችለዋል፡፡ 85 00:07:48,540 --> 00:07:53,717 "በድንገት እና ያለምንም አይነት ማስጠንቀቂያ በበርካታ ሺህዎች ምናልባትም በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች እንዲሁ ተሰዉረዋል፡፡ 86 00:07:53,717 --> 00:07:57,540 በእነዚህ መጥፋቶች ዙርያ የተገኙት ጥቂት የአይን ምስክሮች ግልፅ አልነበሩም፡፡ 87 00:07:57,540 --> 00:08:03,695 ነገር ግን በአንድ ነገር እርግጠኛ መሆን ይቻላል፡፡ ትናንት ማታ በዚህች ምድር ላይ ሲኖሩ የነበሩ በሚልዮን የሚቆጠሩ ሰዎች ዛሬ ጠዋት አልተገኙም፡፡ 88 00:08:03,800 --> 00:08:08,460 ዶ/ር ሮናልድ ራስሙሴን፡ የቶምፕሰን ሶስት ተከታታይ ልብ አንጠልጣይ ፊልሞች አዲስ የአስርዎችን ታዳጊዎች ትዉልድ በማሳመን በኩል ትልቅ ሚና ተጫዉቷል፡፡ 89 00:08:08,460 --> 00:08:15,400 ከመጀመሪያዉ ክፍል አንስቶ ከ300 ሚሊዮን በላይ ሰዎች "ኤ ቲፍ ኢን ዘ ናይት/ የማታ ሌባ" የሚለዉን አይተዉታል፡፡ 90 00:08:15,520 --> 00:08:22,720 በ1995 እ.አ.አ. ቲም ዴልሃዉስ የቲም ላሃዬን እና የጄሪ ጄንኪንስን ራዕያዊ ረዥም ልቦለድ "ሌፍት ቢሃይንድ/ኋላ የቀረ" አሳተመ፡፡ 91 00:08:22,860 --> 00:08:28,300 መጋቢ አንደርሰን፡ ይህ ልቦለዳዊ ተከታታይ ፊልም ሲሆን ሁሉም ሰዉ ሲጠፋ እና ማንም ሰዉ የት እንደሄዱ የማይዉቅበትን እሳቤ ያሳያል፡፡ 92 00:08:28,310 --> 00:08:32,599 መኪኖች እርስ በእርሳቸዉ ይጋጫሉ፤ አይሮፕላኖች ይጋጫሉ ምክንያቱም አብራሪዉ ተወስዷል፡፡ 93 00:08:32,599 --> 00:08:39,320 እናም ይህ የቅድመ-መከራ መነጠቅ ድራማዊ ገለፃ የአሜሪካን ባህል አንዱ አካል ሆኗል፡፡ 94 00:08:39,320 --> 00:08:47,260 እናም ሰዎች እዉነት አድርገዉ ይቀበሉታል፡፡ እና….አህ….. 95 00:08:47,440 --> 00:08:49,760 የማይረባ ፊልም ነዉ፡፡ 96 00:08:49,820 --> 00:08:54,560 ዶ/ር ሮናልድ ራስሙሴን፡ ሌፍት ቢሃይንድ በመላዉ አለም እስከ 63 ሚሊዮን ቅጂዎች ተሽጧል፡፡ 97 00:08:54,560 --> 00:09:01,300 ተከታታይ 16 መፅሀፍትን ወልዷል፤ እንዲሁም እስከ አሁን ሶስት ተቀራራቢ ፊልሞችንም እንዲሁ፡፡ 98 00:09:01,300 --> 00:09:07,780 ነገር ግን ሌፍት ቢሃይንድ የልቦለድ ስራ ነዉ፡፡ ስለ መነጠቅ እዉነተኛዉን ነገር ለመማር መፅሀፍ ቅዱስ ራሱን መመርመር አለብን፡፡ 99 00:09:07,840 --> 00:09:10,600 መጋቢ አንደርሰን፡ 1ኛ ተሰሎንቄ ምዕራፍ 4 ቁልፍ የመነጠቅ ምንባብ ነዉ፡፡ 100 00:09:10,600 --> 00:09:17,600 እናም በ1ኛ ተሰሎንቄ ምዕራፍ 4 ላይ ምናልባትም ስለ መነጠቅ በጣም ታዋቂ የሆነዉን ፅሁፍ እናገኛለን፡፡ 101 00:09:17,680 --> 00:09:21,500 መጋቢ አንደርሰን፡ ማንም ሰዉ ይህ ምንባብ ስለመነጠቅ እንደሚናገር ይስማማል፡፡ 102 00:09:21,510 --> 00:09:26,180 ይህ ከመጽሐፍ ቅዱስ ዉስጥ ስለ ኢየሱስ በደመና መምጣት እና እኛም ከእርሱ ጋር ለመገናኘት ወደ ላይ እንደምንነጠቅ የሚናገር በጣም ግልፁ አስተምህሮ ነዉ፡፡ 103 00:09:26,180 --> 00:09:29,430 በመጽሐፍ ቅዱስ በቁጥር 13 ላይ እንዲህ ይላል፡ 104 00:09:29,430 --> 00:09:32,370 (1ኛ ተሰሎንቄ 4፡13) "ነገር ግን፤ ወንድሞች ሆይ፤ ተስፋ እንደሌላቸዉ እንደሌሎች እንዳታዝኑ፤ 105 00:09:32,370 --> 00:09:36,570 አንቀላፍተዉ ስላሉት ታዉቁ ዘንድ እንወዳለን፡፡" 106 00:09:36,570 --> 00:09:41,370 (1ኛ ተሰሎንቄ 4፡14)" ኢየሱስ እንደ ሞተና እንደተነሳ ካመንን እንዲሁም 107 00:09:41,370 --> 00:09:44,630 በኢየሱስ ያንቀላፉትን እግዝአብሄር ከእርሱ ጋር ያመጣቸዋልና፡፡" 108 00:09:44,630 --> 00:09:48,210 መጋቢ አንደርሰን፡ እዚህ ጋር የሚናገረዉ ነገር ምንድን ነዉ፡ ስለ ክርስቲያኖች፣ ስለሞቱት አማኞች፣ በክርስቶስ ስላንቀላፉት፣ 109 00:09:48,220 --> 00:09:52,700 ከክርሰቶስ ጋር ለመሆን ቀደመዉ ስለሄዱት ስለእነርሱ አላዋቂ መሆን እንደሌለባቸዉ እየተናገራቸዉ ነዉ፡፡ 110 00:09:52,709 --> 00:09:57,120 እንዲህ ይላል፡ ስለ እነዚህ ወንድሞች አላዋቂ እንድትሆኑ አልፈልግም፡፡ 111 00:09:57,120 --> 00:10:01,430 ምክንያቱም ተስፋ እንደሌላቸዉ እንድታዝኑ አልፈልግም፡፡ 112 00:10:01,430 --> 00:10:05,940 የዳነዉን የምትወዱትን ሰዉ እንደገና እንደምታገኙት እንድታዉቁ እፈልጋለሁ፡፡ 113 00:10:05,940 --> 00:10:11,230 እንደገና ታገኛቸዋላችሁ ምክንያቱም መጽሐፍ ቅዱስ ኢየሱስ ክርስቶስ ዳግም ሲመጣ እነርሱንም ይዞ ይመጣልና፡፡ 114 00:10:11,230 --> 00:10:15,880 በክርስቶስ ሆነዉ የሞቱት ቀድመዉ ይነሳሉ እናም ሌሎች ነገሮች ይሆናሉ፡፡ ለዚህም ነዉ በቁጥር 18 እንዲህ የሚለዉ፡ 115 00:10:16,120 --> 00:10:19,120 (1ኛ ተሰሎንቄ 4፡18) "ስለዚህ እርስ በርሳችሁ በዚህ ቃል ተጽናኑ፡፡" 116 00:10:19,120 --> 00:10:21,940 መጋቢ አንደርሰን፡ ለዚህም ነዉ በጣም ታዋቂ የሆነዉን ይህንን ምንባብ በቀብር ስነ-ስርዓቶች ላይ የምትሰሙት፡፡ 117 00:10:21,940 --> 00:10:26,959 እኔ በተገኘሁባቸዉ በርካታ የቀብር ስነ-ስርዓቶች ሰዎች በእነዚህ ቃላት እርስ በእርሳቸዉ ሲጽናኑ አይቻለሁ፡፡ 118 00:10:26,959 --> 00:10:33,119 ስለዚህም እነዚህ ያለፉትን ሰዎች ዳግም እንደምናያቸዉ ያስቀመጠዉን እዉነት በእያንዳንዱ ቁጥር ላይ ያወሳናል፡፡ 119 00:10:33,180 --> 00:10:36,670 (1ኛ ተሰሎንቄ 4፡15) "በጌታ ቃል የምንላችሁ ይህ ነዉና፤ 120 00:10:36,670 --> 00:10:42,730 እኛ ሕያዋን ሆነን ጌታ እስኪመጣ ድረስ የምንቀር ያንቀላፉትን አንቀድምም፤" 121 00:10:42,820 --> 00:10:46,360 (1ኛ ተሰሎንቄ 4፡16) "ጌታ ራሱ በትእዛዝ በመላእክትም አለቃ ድምፅ በእግዚአብሄርም መለከት ከሰማይ ይወርዳልና፤ 122 00:10:46,360 --> 00:10:50,950 በክርስቶስም የሞቱ አስቀድመዉ ይነሳሉ፤" 123 00:10:51,100 --> 00:10:54,620 (1ኛ ተሰሎንቄ 4፡17) ከዚያም በኋላ እኛ ሕያዋን ሆነን የምንቀረዉ፤ ጌታን በአየር ለመቀበል ከእነርሱ 124 00:10:54,620 --> 00:10:59,279 ጋር በደመና እንነጠቃለን፤ እንዲሁም ሁልጊዜ ከጌታ ጋር እንሆናለን፡፡ 125 00:10:59,279 --> 00:11:03,370 (1ኛ ተሰሎንቄ 4፡18) "ስለዚህ እርስ በርሳችሁ በዚህ ቃል ተጽናኑ፡፡" 126 00:11:03,370 --> 00:11:07,019 መጋቢ አንደርሰን፡ ስለዚህ አገባቡን ከተረዳችሁ የምትወዷቸዉን ዳግም እንደምታይዋቸዉ ማፅናኛን ይሰጣል፡፡ 127 00:11:07,019 --> 00:11:10,830 እንዲህም ይላል፤ እንደገና ታያቸዋላችሁ ፤ምክንያቱም ኢየሱስ ሞቶ እንደተነሳ ካመናችሁ፤ 128 00:11:10,830 --> 00:11:17,630 እንዲሁ ደግም በኢየሱስ ያንቃለፉትን ከእርሱ ጋር ያመጣቸዋል፡፡ 129 00:11:17,760 --> 00:11:21,880 እነርሱ በትንሳኤ ይነሳሉ፡፡ በክርስቶስ የሞቱ አስቀድመዉ ይነሳሉ፡፡ 130 00:11:21,890 --> 00:11:26,620 እንዲህም ይላል፡ በእነዚህ ቃላት እርስ በእርሳችሁ ተፅናኑ፡፡ በዚህ ክፍል ላይ ከስቃይ በማምለጥ ስለሚገኝ መመቸት አይደለም የሚናገረዉ፡፡ 131 00:11:26,620 --> 00:11:30,149 ግድያ አይደርስባችሁም፡፡ በዉጣ ዉረድ ዉስጥ አታልፉም፡፡ ወደ መከራም አትገቡም፡፡ 132 00:11:30,149 --> 00:11:34,930 አትሰቃዩም፡፡ ይህ ምንባብ ስለ መከራዉ እንኳን ያነሳል ወይ? 133 00:11:34,930 --> 00:11:40,500 መከራዉን በተመለከተ የተገለፀ ነገር አለ ወይ? 134 00:11:40,500 --> 00:11:45,300 የለም፡፡ በመከራዉ ዉስጥ ስለማታልፉ በዚህ እርስ በእርሳችሁ ተፅናኑ፤ 135 00:11:45,300 --> 00:11:49,529 ግድያ ስለማይደርስባችሁ እርስ በእርሳችሁ ተፅናኑ፣ ከመከራዉ በፊት መነጠቅ ስላለ በዚህ እርስ በእርሳችሁ ተፅናኑ አላለም፡፡ 136 00:11:49,529 --> 00:11:51,769 እያለ ያለዉ ይሄን አይደለም! 137 00:11:51,820 --> 00:11:55,320 መጋቢ ጂሜኔዝ፡ አሁን ይህን ምንባብ ስንመለከት ስለመነጠቅ በሌሎች ክፍሎች ላይ የተፃፈዉን የሚብራሩልን ጥቂት የመነጠቅ ባህርያት እንዳሉ ማየት እንችላለን፡፡ 138 00:11:55,380 --> 00:12:00,940 መነጠቅ በዉስጡ ምን ምን ነገሮች እንደያዘ እንድትረዱ እፈልጋለሁ፡፡ 139 00:12:00,950 --> 00:12:04,730 በቁጥር 16 ላይ በዚያዉ ክፍል ብትመለከቱ እንዲህ ይላል፡ 140 00:12:04,730 --> 00:12:10,660 "ጌታ ራሱ በትእዛዝ በመላእክትም አለቃ ድምፅ በእግዚአብሄርም መለከት ከሰማይ ይወርዳልና…"፡፡ 141 00:12:10,660 --> 00:12:15,209 ሰለዚህ በመጀመርያ ደረጃ ስለመነጠቅ መረዳት ያለብን ነገር ጌታ ራሱ በትእዛዝ በመላእክትም አለቃ ድምፅ በእግዚአብሄርም 142 00:12:15,209 --> 00:12:19,529 መለከት ከሰማይ እንደሚወርድ ነዉ፡፡ እንዲሁም ይህንን ልብ እንድትሉ እፈልጋለሁ፡ "በእግዚአብሄርም መለከት"፡፡ 143 00:12:19,529 --> 00:12:24,670 ይህ እንድታዩት የምፈልገዉ የመነጠቅ ሁለተኛ ባህርይ ነዉ፡፡ 144 00:12:24,670 --> 00:12:28,850 ጌታ ከሰማይ ይወርዳል የእግዚአብሄርም መለከት ይሆናል እናም መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚናገረዉ" በክርስቶስ የሞቱ አስቀድመዉ ይነሳሉ፡፡ 145 00:12:28,850 --> 00:12:33,570 ከዚህም በኋላ እኛ ህያዋን ሆነን የምንቀረዉ…" እነዚህን ቃላት ልብ በሉ፡ 146 00:12:33,570 --> 00:12:39,040 "ጌታን በአየር ለመቀበል ከእነርሱ ጋር በደመና እንነጠቃለን…" 147 00:12:39,040 --> 00:12:43,440 ስለዚህ በመነጠቁ ወቅት በ1ኛ ተሰሎንቄ ምዕራፍ 4 አማካኝነት የመነጠቁ ባህርያት የሚከተሉት ናቸዉ፡ 148 00:12:43,440 --> 00:12:47,769 1. ጌታ ይወርዳል 2. መለከት ይነፋል 3. እሱን ለመቀበል በደመና መነጠቅ ፡፡ 149 00:12:47,769 --> 00:12:51,240 መጋቢ ጂሜኔዝ፡ እኛ ጌታን በአየር ለመቀበል ከእነርሱ ጋር በደመና እንነጠቃለን፡፡ 150 00:12:51,240 --> 00:12:58,240 መጋቢ አንደርሰን፡ ወደ ማቴዎስ 24 ተመለሱና በማቴዎስ 24፡29-31 የተቀሱትን ፍፁም አንድ አይነት ተመልከቱ፡፡ 151 00:12:59,060 --> 00:13:04,000 ማቴዎስ 24፡29ን ተመልከቱ "ከዚያች ወራትም መከራ በኋላ…" እናም አንዳንድ ጊዜ ሰዎችን 152 00:13:04,000 --> 00:13:07,959 "በዚህ ምንባብ ላይ በኋላ የሚለዉ ከምን በኋላ ነዉ?" ብዬ መጠየቅ እፈልጋለሁ፡፡ 153 00:13:07,959 --> 00:13:08,680 ነገር ግን እንዲህ ይላል፡ 154 00:13:08,680 --> 00:13:13,170 [00:24:29.00] ከዚያች ወራትም መከራ በኋላ ወዲዉ ፀሀይ ይጨልማል፤ 155 00:13:13,170 --> 00:13:17,240 ጨረቃም ብርሃንዋን አትሰጥም፤ 156 00:13:17,240 --> 00:13:19,200 ክዋክብትም ከሰማይ ይወድቃሉ፤ 157 00:13:19,200 --> 00:13:24,610 [00:24:30.00] የሰማይትም ኃይላት ይናወጣሉ፡፡ በዚያን ጊዜም የሰዉ ልጅ ምልክት በሰማይ ይታያል፤ 158 00:13:24,610 --> 00:13:28,610 በዚያን ጊዜም የምድር ወገኖች ሁሉ ዋይ ዋይ ይላሉ፤ 159 00:13:28,610 --> 00:13:33,450 የሰዉ ልጅንም ["የሰዉ ልጅ" ማለት ኢየሱስ በምድር ላይ በነበረ ጊዜ ራሱን ይጠራበት የነበረ ስም ነዉ] 160 00:13:33,460 --> 00:13:37,120 በኃይልና በብዙ ክብር በሰማይ ደመና ሲመጣ ያዩታል፤ 161 00:13:37,130 --> 00:13:41,310 [00:24:31.00] መላእክቱንም ከታላቅ መለከት ድምፅ ጋር ይልካቸዋል፤ 162 00:13:41,310 --> 00:13:45,920 ከሰማይትም ዳርቻ እስከ ዳርቻዉ ከአራቱ ነፋሳት ለእርሱ የተመረቱትን ይሰበስባሉ፡፡ 163 00:13:45,920 --> 00:13:51,490 መጋቢ አንደርሰን፡ አንድ አይነት ነጥቦች! ኢየሱስ በደመና እየመጣ ነዉ፡፡ መለከት ተነፋ፡፡ 164 00:13:51,490 --> 00:13:54,540 እርሱም የመረጣቸዉን ለመሰብሰብ መላእክትን ይልካል፡፡ 165 00:13:54,540 --> 00:13:58,440 መጋቢ ጂሜኔዝ፡ ይህንን ለእናንተ ያሳየሁበት ምክንያት በማቴዎስ 24፤29-31 የተጠቀሰን መነጠቅ 166 00:13:58,440 --> 00:14:04,250 በ1ኛ ተሰሎንቄ 4፡15-17 ከተጠቀሰዉ ጋር ስናወዳድረዉ 167 00:14:04,250 --> 00:14:06,970 አንድ ሆኖ/ገጥሞ እንደምናገኘዉ ነዉ፡፡ 168 00:14:06,970 --> 00:14:12,560 መጋቢ አንደርሰን፡ ጣቾቻዉን እዛዉ ላይ አቆዩ እና ወደ ማርቆስ 13 ሂዱ፡፡ 169 00:14:12,570 --> 00:14:17,440 አሁን ማርቆስ 13 ከማቴዎስ 24 ጋር በአብዛኛዉ አንድ አይነት ነገር ይናገራል፡፡ "ትይዩ ምንባብ" የምለዉ ማለት ነዉ፡፡ 170 00:14:17,440 --> 00:14:22,320 በእነዚህ ሁለት ክፍሎች ላይ አንድ አይነት ስብከት እና አንድ አይነት ትምህርት ታገኛላችሁ፡፡ 171 00:14:22,320 --> 00:14:27,500 አጠገብ ለአጠገብ ልታስቀምጧቸዉ ትችላላችሁ፡፡ የምናገሩት አንድ አይነት ነገር ነዉ፡፡ 172 00:14:27,520 --> 00:14:29,020 በዚያ ምንባብ ላይ ያህን ለእናንተ ላሳያችሁ፡፡ በቁጥር 24 ላይ እንዲህ ይላል፡ 173 00:14:29,029 --> 00:14:33,420 [00:13:24.00] በዚያን ወራት ግን ከዚያ መከራ በኋላ ፀሀይ ይጨልማል 174 00:14:33,420 --> 00:14:35,240 ጨረቃም ብርሃንዋን አትሰጥም፤ 175 00:14:35,260 --> 00:14:38,460 [00:13:25.00] ክዋክብትም ከሰማይ ይወድቃሉ፤ የሰማያትም ኃይላት ይናወጣሉ፡፡ 176 00:14:38,520 --> 00:14:43,899 [00:13:26.00] በዚያን ጊዜም የሰዉ ልጅ በብዙ ኃይልና ክብር በደመና ሲመጣ ያዩታል፡፡ 177 00:14:43,899 --> 00:14:48,639 [00:13:27.00] በዚያን ጊዜም መላእክትን ይልካል ከአራቱ ነፋሳትም 178 00:14:48,639 --> 00:14:53,690 ከምድር ዳርቻ እስከ ሰማይ ዳርቻ የተመረጡትን ይሰበስባቸዋል፡፡ 179 00:14:53,690 --> 00:14:58,420 መጋቢ አንደርሰን፡ አሁን በዚህ ቦታ እንዲሁ ፀልየን ወደ የቤታችን መሄድ እንችላለን፡፡ 180 00:14:58,420 --> 00:15:03,550 መጽሐፍ ቅዱሳችንን ዘግተን ይሄዉላችሁ ሰዎች፤ "ከመከራዉ በኋላ ነዉ" ማለት መቻል አለብን፤ 181 00:15:03,550 --> 00:15:07,170 ከዚያም እንዲሁ መጽሐፍ ቅዱሶቻችንን ዘግተን ወደ የቤታችን መሄድ፡፡ 182 00:15:07,170 --> 00:15:12,630 ነገር ግን መጽሐፍ ቅዱሶቻችን እንዲሁ ዘግተን ወደ የቤታችን አንሄድም፡፡ ምክንያቱም ይህ ክፍል ስለመነጠቅ እንደሚናገር 183 00:15:12,630 --> 00:15:15,310 እና ከመከራዉ በኋላ መሆኑን እንደሚያሳይ ላረጋግጥላችሁ እፈልጋለሁ፡፡ 184 00:15:15,339 --> 00:15:18,540 መጋቢ አንደርሰን፡ ብዙ ሰዎች ይህንን ክፍል ይጥሉና እንዲህ ይላሉ "ከዚህ ከማቴዎስ 24 ላይ 185 00:15:18,540 --> 00:15:23,380 አስተምሮዎቻችሁን መዉሰድ አትችሉም፤ ምክንያቱም ማቴዎስ 24 የሚናገረዉ ለአይሁዶች ብቻ ነዉ"፡፡ 186 00:15:23,380 --> 00:15:28,079 ይህንን ምንባብ እንዲሁ ቆርጠዉ ያልፉና እንዲህ ይላሉ "ኦህ..ይህ እኮ ለአይሁዶች ብቻ ነዉ"፡፡ 187 00:15:28,079 --> 00:15:33,440 በአንድ ቦታ የሚገኙ አንዳንድ ምሁራን የማቴዎስ መጽሐፍ ለአይሁዶች፣ የማርቆስ መጽሐፍ ለሮማዉያን፣ 188 00:15:33,440 --> 00:15:37,880 የሉቃስ መጽሐፍ ለግሪኮች እንዲሁም የዮሀንስ መጽሐፍ ለአለም ነዉ ብለዉ ወስነዋል፡፡ 189 00:15:37,880 --> 00:15:43,339 ኦ ጌታ ሆይ ከአርቱ ወንጌላት ቢያንሰ በአንዱ ዉስጥ ስላካተትከን እናመሰግንሃለን! 190 00:15:43,339 --> 00:15:50,269 ነገር ግን ይህንን ነገር ያመጣዉ ማነዉ? ምናልባትም የማቴዎስ ወንጌል ለአይሁዶች ይበልጥ ይስማማ ይሆናል፡፡ 191 00:15:50,269 --> 00:15:56,089 ምናልባትም የሉቃስ ወንጌል ለግሪኮች ይበልጥ ይስማማ ይሆናል፡፡ ምናልባትም የጳዉሎስ መልእክት ለኤፌሶን ለኤፌሶን ሰዎች ይበልጥ ይስማማ ይሆናል፡፡ 192 00:15:56,089 --> 00:16:00,470 አይመስላችሁም? ምናልባትም የጳዉሎስ መልእክት ለዕብራዉያን፣ ለዕብራዉያን ይበልጥ ይስማማ ይሆናል፡፡ 193 00:16:00,470 --> 00:16:05,320 ምናልባትም የጳዉሎስ መልእክት ለተሰሎንቄ እንዲሁ ለተሰሎንቄ ሰዎች ይበልጥ ይስማማ ይሆናል፡፡ 194 00:16:05,320 --> 00:16:10,160 ነገር ግን በመጽሐፍ ቅዱስ ያለዉ እያንዳንዱ ተስፋ የኔ ነዉ! እያንዳንዱ ምዕራፍ፣ እያንዳንዱ ቁጥር፣ እያንዳንዱ መስመር! 195 00:16:10,160 --> 00:16:15,500 የቲቶ መጽሐፍ ለቲቶ ብቻ አልነበረም! ያ ለአጭር ጊዜ ብቻ የቆየ መጽሐፍ ነዉ! 196 00:16:15,500 --> 00:16:17,490 እያንዳንዱ መጋቢ እንዲያነበዉ ጭምር ነዉ፡፡ እያንዳንዱ አማኝ እንዲያነበዉ ጭምር ነዉ፡፡ ይ አዲስ ኪዳን ነዉ! 197 00:16:17,490 --> 00:16:21,440 መጋቢ አንደርሰን፡ ነገር ግን እነርሱ የሚሉት ይህንን ነዉ፡ "አይደለም መጋቢ አንደርሰን፤ አልገባህም፡፡ 198 00:16:21,440 --> 00:16:28,000 ይህ ሙሉ ስብከት የተሰበከዉ ስለ አይሁዶች፣ ወደ አይሁዶች፣ ለአይሁዶች ነዉ፡፡ 199 00:16:28,000 --> 00:16:32,370 ኢየሱስ ክርስቶስ በኦሊቬት ንግግር (ለዚህ ምንባብ የሰጡት ብልጭልጭ ስነ-መለኮታዊ ስም ነዉ) ላይ ለአይሁዶች ሰበከ፡፡ 200 00:16:32,370 --> 00:16:40,330 መጋቢአንደርሰን፤ እሱ እየተናገረ የነበረዉ ለአይሁዶች ነበር! አልገባህም! 201 00:16:40,480 --> 00:16:48,920 በማርቆስ 13፡24 ከመከራዉ በኋላ ካለ በኋላ በቁጥር 26 ላይ የኢየሱስን በደመና መምጣት ተናግሯል፤ 202 00:16:48,920 --> 00:16:54,720 በቁጥር 17 ላይ ደግሞ ከምድር ዳርቻ እስከ ሰማይት ዳርቻ ድረስ የተመረጡት መሰብሰብን ይናገራል፤ 203 00:16:54,720 --> 00:16:59,870 እናም ይህን የሚናገረዉ ለአይሁዶች ብቻ ነዉ፡፡" እሺ የማርቆስ ወንጌል ምዕራፍ 13 የመጨረሻዉን ቁጥር ተመልከቱ፡ 204 00:16:59,870 --> 00:17:06,870 ለእናንተም የምነግራችሁ ለአይሁዶች ብቻ እላለሁ፡፡ 205 00:17:06,960 --> 00:17:12,240 ማንም ሰባኪ ይህ የተፃፈዉ ለሁሉም አማኞች ነዉ እንዲላችሁ አትፍቀዱ፡፡ ይህ ለአይሁዶች ብቻ ነዉ፡፡ 206 00:17:12,279 --> 00:17:15,049 በማርቆስ ወንጌል 13፡37 ላይ የሚለዉ ይህንን ነዉ? አይደለም እንዲህ ይላል፡ 207 00:17:15,049 --> 00:17:19,139 [00:13:37.00] ለእናንተም የምነግራችሁ ለሁሉ እላለሁ፤ ትጉ፡፡ 208 00:17:19,139 --> 00:17:22,850 መጋቢ አንደርሰን፡ ያ የምዕራፉ የመጨረሻ ቃል ነዉ፡፡ 209 00:17:22,850 --> 00:17:26,830 [00:13:37.00] ለእናንተም የምነግራችሁ ለሁሉ እላለሁ፤ ትጉ፡፡ 210 00:17:26,880 --> 00:17:29,739 መጋቢ አንደርሰን፡ ነገር ግን አሁንም ሰዎች ጀርባቸዉን ይሰጡና "ይህም ዕርፍ የሚናገረዉ ለሁሉም አይደለም፡፡ 211 00:17:29,739 --> 00:17:34,200 የሚናገረዉ ለአይሁዶች ብቻ ነዉ" ይላሉ፡፡ 212 00:17:34,200 --> 00:17:39,470 ሰዎች ይህን እንደሚሉ ስላወቀ ይመስለኛል በመጨረሻ ላይ እንዲህ ያለዉ፡ 213 00:17:39,470 --> 00:17:44,960 ለእናንተም የምነግራችሁ ለሁሉ እላለሁ፤ ትጉ፡፡ 214 00:17:44,960 --> 00:17:46,859 ይህ ለሁሉም ነዉ፡፡ እሱ በግልፅ ቁልጭ ብሎ እንዲህ እያለ፡ 215 00:17:46,859 --> 00:17:50,239 [00:13:37.00] "ለእናንተም የምነግራችሁ ለሁሉ እላለሁ፤ ትጉ፡፡ "ይህ ምዕራፍ የሚናገረዉ ለአይሁዶች ብቻ ነዉ ብሎ ማለት የሚያስቅ ነዉ፡፡ 216 00:17:50,239 --> 00:17:54,700 መጋቢ ጂሜኔዝ፡ ብዙ ጊዜ ሰዎች የማቴዎስ ወንጌል 24፡30-31ን ይመለከቱ እና እንዲህ ይላሉ, 217 00:17:54,700 --> 00:17:58,659 "ምንም እንኳን ስለመነጠቅ ቢመስልም፤ ምንም እንኳን ስለመነጠቅ የሚያወራ ቢመስልም፤ 218 00:17:58,659 --> 00:18:01,559 ስለመነጠቅ አይደለም" እናም ስለመነጠቁ አይደለም ላሉበት ይህንን ምክንያት ያስቀምጣሉ፡ 219 00:18:01,559 --> 00:18:05,190 ቁጥር 31ን ከተመለከታችሁ እንዲህ ይላል "መላእክቱን ከታላቅ መለከት ድምፅ ጋር ይልካቸዋል፤ 220 00:18:05,190 --> 00:18:10,389 ይልካቸዋል፤ ከሰማያትም ዳርቻ እስከ ዳርቻዉ ከአራቱ ነፋሳት ለእርሱ የተመረጡትን ይሰበስባሉ፡፡ 221 00:18:10,389 --> 00:18:15,279 "እናም ሰዎች ያን ቃል ይመለከቱ እና እንዲህ ይላሉ፡ "ተመልከቱ እዚያ ጋር 'የተመረጡት' የሚለዉ ቃል የሚወክለዉ ክርስቲያኖችን አይደለም፡፡ 222 00:18:15,279 --> 00:18:21,299 'የተመረጡት' የሚለዉ እስራኤልን ነዉ፤ ስለዚህ የማቴዎስ ወንጌል 24 ስለመነጠቅ አይደለም፡፡ 223 00:18:21,299 --> 00:18:25,379 አይደለም፡፡ የዚህ ሙሉ ምዕራፍ የተቀመጠዉ ለአይሁዶች ነዉ፤ ምክንያቱም እየተናገረ ያለዉ ስለተመረጡት ነዉ" ይላሉ፡፡ 224 00:18:25,379 --> 00:18:31,049 እዚያ ጋር ያለዉ ጉዳይ ይህ ነዉ፡ ሁልጊዜም መጽሐፍ ቅዱስ የራሱ መዝገበ ቃላት እንዲሆን መፍቀድ አለብን፡፡ 225 00:18:31,049 --> 00:18:34,850 መጋቢ አንደርሰን፡ እዚህ ጋር "የተመረጡት" የሚለዉ ቃል የተጠቀሰበትን ቦታዎች ባጠቃላይ የሚሳይ ዝርዝር አለኝ፡፡ 226 00:18:34,850 --> 00:18:39,289 በእያንዳንዱ ላይ አንሄድበትም ምክንያቱም ጊዜ የለንም፡፡ ነገር ግን እኔ "የተመረጡት"… 227 00:18:39,289 --> 00:18:42,689 በተጠቀሰባቸዉ ቦታዎች ሁሉ መሄድ እችላለሁ፤ ከዚያም በእያንዳንዱ በተጠቀሰበት ቦታ ሁሉ ስለዳኑት ሰዎች እንደሚናገር ላሳያችሁ እችላለሁ፡፡ 228 00:18:42,690 --> 00:18:47,320 መጋቢ ጂሜኔዝ፡ ሰዎች "የተመረጡት" የሚለዉን ቃል ከ"አይሁዶች" ወይም 229 00:18:47,320 --> 00:18:51,929 "ከእስራኤል" ጋር የሚያያዙበት ምክንያት መጽሐፍ ቅዱስን ከማንበብ እና ከማጥናት ይልቅ… 230 00:18:51,929 --> 00:18:55,600 ማብራርያዎችን እና በሰዎች የተፃፉ መፅሃፍትን ስለሚያነቡ እና 231 00:18:55,600 --> 00:19:00,549 እነዚያ ፀሃፊዎች "የተመረጡት" ለሚለዉ ቃል የሰጡትን ትርጓሜ ስለሚነግሯቸዉ ነዉ፡፡ የስኮፊልድ ማጣቀሻ መጽሐፍ ቅዱስ… 232 00:19:00,549 --> 00:19:06,330 በማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 24 ላይ "የተመረጡት" ለሚለዉ ቃል "እስራኤል" እንደሚወክል ማስታወሻ አስቀምጧል፡፡ 233 00:19:06,330 --> 00:19:11,479 ነገር ግን መጽሐፍ ቅዱስ ራሱን በራሱ ያብራራል፤ እናም ባሉን አስተምህሮዎች ላይ ለሚነሱ ጥያቄዎች ሁሉ መልስ ይሰጠናል፡፡ 234 00:19:11,479 --> 00:19:17,259 ስለዚህም "የተመረጡት" የሚለዉን ቃል በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ ብታጠኑት በቀላሉ ስለአይሁድ እንዳልሆነ ትረዳላችሁ፡፡ 235 00:19:17,259 --> 00:19:21,759 መጋቢ አንደርሰን፡ እንዲሁ አጭር ምልከታ ለመስጠት ያህል በተሰሎንቄ 1፡4 ላይ እንዲህ ይላል፡ 236 00:19:21,759 --> 00:19:24,450 (1ኛ ተሰሎንቄ 1:4) በእግዚአብሄር የምትወደዱ ወንድሞች ሆይ፤ እንደ ተመረጣችሁ አዉቀናልና፡፡ 237 00:19:24,450 --> 00:19:28,470 መጋቢ አንደርሰን፡ …ለተሰሎንቄ ሰዎች እየተናገረ ነዉ፤ እነርሱም አህዛቦች እንደሆኑ ግልፅ ነዉ፡፡ በሮሜ 8 ላይ ይህን እናያለን፡ 238 00:19:28,480 --> 00:19:32,479 [00:08:33.00] እግዚአብሄር የመረጣቸዉን ማን ይከሳቸዋል? የሚያጸድቅ እግዚአብሄር ነዉ፤ የሚኮንንስ ማን ነዉ? 239 00:19:32,479 --> 00:19:37,479 መጋቢ አንደርሰን፡ "የተመረጡት" የሚለዉ ቃል ከተጠቀሰበት 16 ቦታዎች ዉስጥ 10ሩ… 240 00:19:37,479 --> 00:19:44,479 አማኞችን በአጠቃላይ እንደሚወክል፤ 2ቱ በተለየ ሁኔታ አህዛብ (አይሁድ ያልሆኑ) የሆኑ አማኞችን ይመለከታል፤ 241 00:19:44,480 --> 00:19:50,279 አንዱ አይሁድ የሆነ አማኝ እና ሁለቱ ራሱ ኢየሱስ ክርስቶስን የሚመለከቱ ሲሆን… 242 00:19:50,279 --> 00:19:54,109 አንዱ ደግሞ ያዕቆብን በእግዚአብሄር እንደተመረጠ ሰዉ አድርጎ ይገልጸዋል፡፡ 243 00:19:54,109 --> 00:19:58,159 "የተመረጡት" የሚለዉ ቃል "እስራኤል" ማለት እንዳልሆነ በግልጽ የሚያሳይ ጥቅስ እሰጣችኋለሁ፡፡ 244 00:19:58,159 --> 00:20:00,739 ምክንያቱም ሰዎች "የተመረጡት? እስራኤልን ነዉ፤ አይሁዶችን ነዉ፡፡" ይላሉ፡፡ 245 00:20:00,739 --> 00:20:05,470 (ሮሜ 11:7) እንግዲህ ምንድር ነዉ? እስራኤል የሚፈልጉትን አላገኙትም፤ 246 00:20:05,470 --> 00:20:07,220 የተመረጡት ግን አገኙት፤ 247 00:20:07,220 --> 00:20:12,190 መጋቢ አንደርሰን፡ ሰለዚህ መጽሐፍ ቅዱስ እስራኤል እንደሌላት እና የተመረጡት ግን እንዳላቸዉ ይናገራል፡፡ 248 00:20:12,190 --> 00:20:15,049 ስለዚህ እስራኤል የተመረጡት ቢሆኑ ኖሮ ይህ ምንም ትርጉም ሊሰጥ አይችልም ነበር፡፡ 249 00:20:15,049 --> 00:20:18,820 መጋቢ ጂሜኔዝ፡ በመጽሐፍ ቅዱስ ዉስጥ ይህ በጣም ግልጽ ነዉ፤ መጽሐፍ ቅዱስ ራሱን እንዲያብራራ ከፈቀዳችሁ፤ 250 00:20:18,820 --> 00:20:22,820 "የተመረጡት" አይዶች አይደሉም፤ "የተመረጡት" አማኞች ናቸዉ፡፡ 251 00:20:22,820 --> 00:20:26,960 ከእስያ አናሳዎች፣ ከግሪክ፣ ከባርባርያንስ ወይም ከየትም ሊሆኑ ይችላሉ፡ 252 00:20:26,960 --> 00:20:30,659 ኢየሱሰን ከለበሳችሁ፤ አዲሱን ሰዉ ከለበሳችሁ ከተመረጡት ዉስጥ ትሆናላችሁ፡፡ 253 00:20:30,659 --> 00:20:35,289 ስለዚህ ወደ ማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 24 ስንመለስ እንዲህ ይላል "መላእክቱንም ከታላቅ መለከት ድምፅ ጋር ይልካቸዋል፤ 254 00:20:35,289 --> 00:20:38,340 ከሰማይም ዳርቻ እስከ ዳርቻዉ ከአራቱ ነፋሳት ለእርሱ የተመረጡትን ይሰበስባል፡፡" 255 00:20:38,340 --> 00:20:44,100 ይህ የአማኞችን መነጠቅ በተመለከተ ከምንባቡ ጋር በደንብ ይጣጣማል፡፡ 256 00:20:44,239 --> 00:20:47,259 መጋቢ አንደርሰን፡ ይህ አይሁድም ይሁን አህዛብ ወይም ነጭ ይሁን ጥቁር፤ ከዚያ ጋር በፍፁም አይገናኝም፡፡ 257 00:20:47,259 --> 00:20:50,960 መጋቢ አንደርሰን፡ ይህ አይሁድም ይሁን አህዛብ ወይም ነጭ ይሁን ጥቁር፤ ከዚያ ጋር በፍፁም አይገናኝም፡፡ 258 00:20:50,960 --> 00:20:55,179 አሁን ይህ በ1ኛ ተሰሎንቄ ምዕራፍ 4 ላይ ከተፃፈዉ ጋር አብሮ አይሄድም? 259 00:20:55,179 --> 00:20:59,070 መለከት እንደሚኖር ሲናገር አማኞች ከክርስቶስ ጋር ለመሆን ይሰበሰባሉ፡፡ 260 00:20:59,070 --> 00:21:03,379 በዚሁ ምዕራፍ ላይ አለፍ ብላችሁ ስታነቡ እንዲህ ይላል "ስለዚህም ይህ የሚሆንበትን ቀንና ሰዓት ማንም አያዉቅም፡፡" 261 00:21:03,379 --> 00:21:07,789 ይህ የሚሆነዉ በዚህ ዓመት ጥቅምት xx ዉስጥ ነዉ፡፡" ልላችሁ አልችልም፡፡ 262 00:21:07,789 --> 00:21:13,169 እንዲሁም አለፍ ብሎ እንዲህ ይላል፡ 263 00:21:13,169 --> 00:21:16,809 [00:24:40.00] በዚያን ጊዜ ሁለት ሰዎች በእርሻ ይሆናሉ፤ አንዱ ይወስዳል አንዱም ይቀራል፤ 264 00:21:16,809 --> 00:21:19,599 [00:24:41.00] ሁለት ሰዎች በወፍጮ ይፈጫሉ፤ አንዲቱ ትወሰዳለች 265 00:21:19,599 --> 00:21:19,879 አንዲቱም ትቀራለች፡፡ 266 00:21:19,879 --> 00:21:22,749 [00:24:42.00] ጌታችሁ በምን ሰዓት እንዲመጣ አታዉቁምና እንግዲህ ንቁ፡፡ 267 00:21:22,749 --> 00:21:24,499 መጋቢ አንደርሰን፡ ስለዚህ ይህ መቼ እንደሚሆን እንደማናዉቅ እግዚአብሄር እየነገረን ነዉ፡፡ ነቅተን ልንጠብቀዉ የሚገባ ነገር ነዉ፡፡ 268 00:21:24,499 --> 00:21:29,070 በምን ቀን ወይም በምን ሰዓት እንደሆነ አናዉቅም፤ ነገር ግንከመከራዉ በኋላ እንደሆነ በእርግጥ ነገሮናል፤ 269 00:21:29,070 --> 00:21:34,399 ምክንያቱም ከመከራዉ በኋላ ፀሀይ እና ጨረቃ እንደሚጨልሙ ተናግሯልና፡፡ 270 00:21:34,399 --> 00:21:38,389 ከዚያም ኢየሱስ ክርስቶስ በደመና ይመጣል፡፡ በዚያን ጊዜ ነዉ መለከቱ የሚነፋዉ፡፡ 271 00:21:38,389 --> 00:21:41,669 በዚያን ጊዜ ነዉ አማኞች የሚሰበሰቡት፡፡ ስለዚህ ቀኑን ወይም ሰዓቱን አናዉቅም ማለት… 272 00:21:41,669 --> 00:21:45,320 ይህ በማንኛዉም ሰዓት ሊሆን ይችላል ማለት አይደለም፡፡ 273 00:21:45,320 --> 00:21:47,619 ብዙ ሰዎች "ቀኑን ወይም ሰዓቱን ማንም አያዉቅም" የሚለዉን ይመለከቱ እና እንዲህ ይላሉ፡ "በማንኛዉም ሰዓት ሊሆን ይችላል"፡፡ 274 00:21:47,619 --> 00:21:52,609 ለማንኛዉም መፅሀፉ ሲናገር "ከመከራዉ በኋላ" ብሎ ይዘጋዋል፡፡ ይህ በእርግጥም በማቴዎስ ወንጌል፣ 275 00:21:52,609 --> 00:21:58,919 በማርቆስ ወንጌል እና በሉቃስ ወንጌል ይገኛል፡፡ ማቴዎስ በምዕራፍ 24፣ ማርቆስ በምዕራፍ 13፣ ሉቃስ በምዕራፍ 17 276 00:21:58,919 --> 00:22:04,139 እንዲሁም ዮሀንስ በዮሀንስ ራዕይ መጽሐፍ ላይ አካተዉታል፡፡ በአራቱም ሽፋን አግኝቷል፡፡ 277 00:22:04,139 --> 00:22:11,139 በመጀመሪያ መከራዉ ይመጣል፤ ቀጥሎም ፀሀይ እና ጨረቃ ይጨልማሉ፤ 278 00:22:11,149 --> 00:22:14,279 ከዚያም ኢየሱስ በመነጠቁ ጊዜ በደመና ይመጣል፡፡ 279 00:22:14,279 --> 00:22:17,889 መጋቢ አንደርሰን፡ሰዎች መነጠቁ ከመከራዉ በፊት ነዉ ብለዉ የሚስቡበት ምክንያት መከራዉን ከእግዚአብሄር ቁጣ ጋር ስለሚያምታቱት ነዉ፡፡ 280 00:22:17,889 --> 00:22:24,889 የእግዚአብሄር ቁጣ እና መከራዉ ሁለት የተለያዩ ነገሮች መሆናቸዉን የምናረጋግጥበት አንዱ መንገድ ይህ ነዉ፡ 281 00:22:24,889 --> 00:22:31,860 በማቴዎስ 24፡29 እንዲህ ይላል "ከዚያች ወራትም መከራ በኋላ ወዲዉ ፀሀይ ይጨልማል፤ 282 00:22:31,869 --> 00:22:36,649 ጨረቃም ብርሃን አትሰጥም…"፡፡ ስለዚህ መጽሐፍ ቅዱስ በማቴዎስ 24 በጣም በግልፅ እንዳስቀመጠዉ 283 00:22:36,649 --> 00:22:40,659 ፀሀይ እና ጨረቃ የሚጨልሙት ከመከራዉ በኋላ ነዉ፡፡ 284 00:22:40,659 --> 00:22:45,399 እናም ወደ ዮሀንስ ራዕይ ምዕራፍ 6 ላይ ሄዳችሁ ስለ ፀሀይ እና ጨረቃ መጨለም 285 00:22:45,399 --> 00:22:51,159 (6ተኛዉ ማህተም ሲፈታ) ስታነቡ እንዲህ ይላል፡ "…ፀሀይም እንደ ማቅ ጠጉር ጥቁር፤ 286 00:22:51,160 --> 00:22:55,300 ጨረቃም በሞላዉ እንደ ደም ሆነ፤ 287 00:22:55,380 --> 00:22:58,440 …ልክ በማቴዎስ 24 ላይ እንደሚናገረዉ… 288 00:22:58,540 --> 00:23:01,679 [00:06:13.00] በለስም በብርቱ ነፋስ ተናዉጣ ቃርያዋን ፍሬ እንደምትጥል 289 00:23:01,679 --> 00:23:04,210 የሰማይ ክዋክብት ወደ ምድር ወደቁ፤ 290 00:23:04,210 --> 00:23:07,830 [00:06:14.00] ሰማይም እንደ መጽሐፍ ተጠቅልሎ አለፈ፤ 291 00:23:07,830 --> 00:23:09,590 ተራራዎችና ደሴቶችም ሁሉ ከስፍራቸዉ ተወሰዱ፡፡ 292 00:23:09,590 --> 00:23:12,629 [00:06:15.00] የምድርም ነገሥታትና መኳንነት ሻለቃዎችም ባለጠጋዎችም 293 00:23:12,629 --> 00:23:16,950 ኃይለኛዎችም ባሪያዎችም ጌቶችም ሁሉ 294 00:23:16,950 --> 00:23:18,080 በዋሾችና በተራራዎች ዓለቶች ተሰወሩ፤ 295 00:23:18,080 --> 00:23:22,109 [00:06:16.00] ተራራዎችንና ዓለቶችንም፡፡ በላያችን ወደቁ በዙፋንም 296 00:23:22,109 --> 00:23:25,799 ከተቀመጠዉ ፊት ከበጉም ቁጣ ሰወሩን፤ 297 00:23:25,799 --> 00:23:30,649 [00:06:17.00] ታላቁ የቁጣዉ ቀን መጥቶአልና፤ ማንስ ሊቆም ይችላል? አሉአቸዉ፡ 298 00:23:30,649 --> 00:23:35,909 መጋቢ አንደርሰን፡ ስለዚህ ከዚህ አንፃር የእግዝአብሄር ቁጣ መዝነብ የሚጀምረዉ መቼ ነዉ? 299 00:23:35,909 --> 00:23:42,070 እነሱ "ታላቁ የቁጣ ቀን መጥቷል" የሚሉት ፀሀይ እና ደመና ሲጨልሙ ነዉ፡፡ 300 00:23:42,070 --> 00:23:48,779 መጥቷል የሚለዉ የአሁን ጊዜ ሰዋሰዉ ሲሆን ልክ አሁን መምጣቱን ያመለክታል፡ 301 00:23:48,779 --> 00:23:54,099 ስለዚህ ማቴዎስ 24 ፀሀይ እና ጨለማ የሚጨልሙት ከመከራዉ በኋላ ነዉ ካለ 302 00:23:54,099 --> 00:23:59,359 እና የእግዝአብሄር ቁጣ ፀሀይ እና ጨለማ ካልጨለሙ በቀር የማይጀምር ከሆነ እንዴት አንድ አይነት ነገር ሊሆኑ ይችላሉ? 303 00:23:59,359 --> 00:24:05,340 ስለዚህ ፀሀይ እና ጨለማ ካልጨለሙ በስተቀር ቁጣዉ አይጀምርም፡፡ 304 00:24:05,340 --> 00:24:10,769 አብዛኛዉን ጊዜ ሰዎችን በቅድመ-መከራ መነጠቅ ዙርያ ከመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ እንዲያሳዩዋችሁ ብትጠይቋቸዉ አንድ ጥቅስ እንኳን ሊያሳዩዋችሁ አይችሉም፡፡ 305 00:24:10,769 --> 00:24:16,710 እኔ "መከራ" የሚለዉን ቃል የሚጠቀምና የቅድመ-መከራ መነጠቅን የሚደግፍ ጥቅስ ሊያሳየኝ የሚችል ሰዉ ካለ እወራረዳለሁ፡፡ 306 00:24:16,710 --> 00:24:20,460 ይህን ሊያደርጉት አይችሉም፡፡ ሊያሳዩዋችሁ የሚችሉት "ቁጣ" የሚለዉን ቃል የሚጠቀሙትን ጥቅሶች ነዉ፡፡ 307 00:24:20,460 --> 00:24:25,609 እነርሱ ክርስትያኖች በእግዝአብሄር ቁጣ ስር እንዳልሆኑ የሚያሳዩ ጥቅሶችን ያነሱና ቁጣ ለእኛ እንዳልተገባ… 308 00:24:25,609 --> 00:24:29,999 እና ከቁጣ እንደዳንን የሚናገሩ ጥቅሶችን ያሳዩዋችኋል፡፡ 309 00:24:29,999 --> 00:24:34,479 እንዲሁም እንዲህ ይላሉ "ተመልከቱ፣ እዚያ ጋር መጽሐፍ ቅዱስ ወደ መከራ እንደማንገባ ይናገራል"፡፡ 310 00:24:34,479 --> 00:24:38,559 ነገር ግን እዚህ ጋር አንድ ጊዜ ቆም ይበሉ፡ መከራ እና ቁጣ ሁለት የተለያዩ ነገሮች ናቸዉ! 311 00:24:38,559 --> 00:24:45,559 ማንኛዉም የቅድመ-መከራ መነጠቅ አማኝ "መከራ" የሚለዉን ቃል የያዘና 312 00:24:45,560 --> 00:24:50,399 የእነሱን አስተምህሮ ሊያረጋግጥ የሚችል ጥቅስ ሊያሳችሁ አይችልም፡፡ 313 00:24:50,399 --> 00:24:55,389 ስለዚህም የእግዚአብሄር ቁጣ እና መከራዉ ሁለት ፍፁም የተለያዩ ነገሮች ናቸዉ፡ 314 00:24:55,389 --> 00:25:01,450 አብዛኛዉ ክርስቲያኖች በቤተክርስቲያኖቻቸዉ እና በሚያነቧቸዉ መፅሃፍት የተማሩት ሁለቱ ነገሮች አንድ መሆናቸዉን ነዉ፡፡ 315 00:25:01,450 --> 00:25:05,869 እናም እነዚህን ሰዎች "ይሀዉላችሁ! አሁን ወደ መከራዉ ልንገባ ነዉ! 316 00:25:05,869 --> 00:25:10,340 ከመከራዉ በኋላ ካልሆነ በቀር መነጠቅ አይመጣም" ካላችኋቸዉ እንዲህ ይሏችኋል፡ 317 00:25:10,340 --> 00:25:14,269 "የለም፤ እግዚአብሄር በራሱ ህዝብ ላይ ቁጣዉን አያወርድም፡፡ እኛ ቁጣ አልተወሰነብንም፡፡ እኛ ከቁጣዉ እንተርፋለን፡፡" 318 00:25:14,269 --> 00:25:18,609 ነገር ግን አንዴ ቆም ይበሉ፡ የእግዚአብሄር ቁጣ ከመከራዉ ጋር አንድ ነዉ? 319 00:25:18,609 --> 00:25:25,320 አይደለም፡፡ ስለዚህ ሰዎች "መከራ" የሚለዉን ቃል እንዲረዱ ማድረግ ከቻልን መነጠቁ ከመከራዉ በኋላ እንደሆነ ሊገነዘቡ ይችላሉ፡፡ 320 00:25:25,320 --> 00:25:30,359 ሰዎች "መከራ" የሚለዉን ቃል አይረዱትም፡፡ 321 00:25:30,359 --> 00:25:34,769 ምክንያቱም በአዕምሮዋቸዉ ዉስጥ ያለዉ መከራ ማለት እግዚአብሄር ቁጣዉን የሚወርድበት፣ 322 00:25:34,769 --> 00:25:39,139 እሳትና ዲንን የሚዘንብበት፣ ዉሃን ወደ ደም የሚቀይርበት እንደሁም ሰዎችን በጊንጦች እና 323 00:25:39,139 --> 00:25:43,969 በተለያዩ ወረርሽኞች በከፍተኛ ሁኔታ የሚሰቃይበት የሰባት አመታት ጊዜ ነዉ፡፡ 324 00:25:43,969 --> 00:25:48,589 ይህ መከራዉ አይደለም፡፡ ይህንን አይደለም መጽሐፍ ቅዱስ የሚያስተምረን፡፡ 325 00:25:48,700 --> 00:25:53,519 መጋቢ አንደርሰን፡ በ"ቅድመ-መከራ መነጠቅ" የሚምኑ ወይም ከመከራዉ በፊት በሚመጣና በማንኛዉም ጊዜ ሊከሰት የሚችል መነጠቅ፡ 326 00:25:53,519 --> 00:25:58,830 እስቲ "ቅድመ-መከራ መነጠቅ" የሚለዉን ቃል ከፋፍለን እንየዉ፡፡ 327 00:25:58,830 --> 00:26:06,780 "ቅድመ" ማለት ምን ማለት ነዉ?"በፊት"፡፡ 328 00:26:06,780 --> 00:26:13,279 "መከራ" የሚለዉ ቃል ምንን ይገልጻል? "መከራዉን"፡፡ 329 00:26:13,279 --> 00:26:17,919 ከዛም "መነጠቅ" የሚለዉ ቃል አለ፡፡ 330 00:26:17,919 --> 00:26:23,080 "መነጠቅ" የሚለዉ ቃል በመጽሐፍ ቅዱስ ዉስጥ የለም፡፡ "መነጠቅ" የሚለዉ ፅንሰ-ሀሳብ ግን በመጽሐፍ ቅዱስ ዉስጥ አለ፡፡ 331 00:26:23,080 --> 00:26:26,570 ምክንያቱም ኢየሱስ በደመና ሲመጣ እና ሰዎች ወደ እሱ በአየር ሲሰበሰቡ ፣ ወ.ዘ.ተ. እናያለን፡፡ 332 00:26:26,570 --> 00:26:32,440 ስለዚህ እዚያ ጋር የመነጠቅ ፅንሰ-ሃሳብ አለ፤ ነገር ግን "መነጠቅ" የሚለዉ ቃል አልተቀመጠም፡፡ 333 00:26:32,440 --> 00:26:36,979 "መከራ" የሚለዉ ቃል በመጽሐፍ ቅዱስ ዉስጥ አለ? በአዲስ ኪዳን ላይም 22 ጊዜ ተጠቅሷል፡፡ 334 00:26:36,979 --> 00:26:42,460 ስለዚህ አዲስ ኪዳን "መከራ" የሚለዉን ቃል ለ22 ጊዜ ከተጠቀመ እና ሁሉም በዚህ "ቅድመ-መከራ መነጠቅ" በሚባለዉ አስተምህሮ ላይ…፤ 335 00:26:42,460 --> 00:26:48,619 ከ22ቱ ቁጥሮች፣ ወይም ከ22 ምንባቦች ወይም ምዕራፎች ዉስጥ አንዱ ከመከራዉ በፊት ስለሚመጣዉ መነጠቅ ያስተምራል? 336 00:26:48,460 --> 00:26:53,619 ማናቸዉም ቁጥሮችከመከራዉ በፊት ስላለ መነጠቅ ወይም መሰል ነገሮች ምንም የሚናገሩት ነገር የለም፤ 337 00:26:53,989 --> 00:26:59,309 ስለዚህ የቅድመ-መከራ መነጠቅ አራማጆች በብዙ ትርጉሞች ላይ መደገፍ ይኖርባቸዋል፤ 338 00:26:59,309 --> 00:27:04,109 እናም ለእናንተ ማብራራት ይኖርባቸዋል እናም ይህ ሁልጊዜም ዉስብስብ ነዉ፡፡ 339 00:27:04,109 --> 00:27:08,979 ስለ መጽሐፍ ቅዱስ አንድ ነገር አስተዉያለሁ፡ እግዚአብሄር መጽሐፍ ቅዱስን እንድንረዳዉ ይፈልጋል፡፡ 340 00:27:08,979 --> 00:27:13,779 እሱ በእኛ ላይ የማሞኘት ጨዋታ ለመጫወት፣ ግራ ለማጋባት እንዲሁም ነገሮችን ከባድ ለማድረግ እየሞከረ አይደለም፡፡. 341 00:27:13,779 --> 00:27:20,059 እርሱ እዉነቱን እንድናዉቅ ይፈልጋል፡፡ እርሱ ይወደናል፡፡ 342 00:27:20,059 --> 00:27:24,889 ብዙ ጊዜ መጽሐፍ ቅዱስ አንድን ነገር ለመጀመሪያ ጊዜ ሲያመጣ ለእኛ እንደሚያብራራልን እና እንድንረዳዉ እንደሚያግዘን አስተዉያለሁ፡፡ 343 00:27:24,889 --> 00:27:28,260 ስለዚህም በዚህ መንገድ ሁለተኛ ጊዜ ስናየዉ፣ ስለምን እያወራ እንደሆነ እናዉቃለን፤ 344 00:27:28,260 --> 00:27:30,500 መጽሐፍ ቅዱስ በማቴዎስ 13፡21 ላይ እንዲህ ይላል፡ 345 00:27:30,500 --> 00:27:35,300 "ነገር ግን ለጊዜዉ ነዉ እንጂ በእርሱ ስር የለዉም፤ በቃሉ ምክንያትም መከራ ወይም ስደት በሆነ ጊዜ ወዲያዉ ይሰናከላል፡፡" 346 00:27:35,309 --> 00:27:42,279 በቃሉ ምክንያትም መከራ ወይም ስደት በሆነ ጊዜ ወዲያዉ ይሰናከላል፡፡" 347 00:27:42,279 --> 00:27:46,289 መጋቢ አንደርሰን፡ የ"መከራ"ን ትርጓሜ ምን ሆኖ አገኛችሁት? ስደት፤ 348 00:27:46,289 --> 00:27:51,929 እንዲህ ይላል ከቃሉ የተነሳ የሚመጣ "መከራ ወይም ስደት"፡፡ ስለዚህ እነዚህ ሰዎች… 349 00:27:51,929 --> 00:27:56,820 በመከራ ዉስጥ የሚያልፉት በጣም ክፉ ስለሆኑ ነዉ? አይደለም፤ 350 00:27:56,820 --> 00:28:02,149 እናም የእግዚአብሄር ቃልን ስለመረጡ ነዉ፤ ምክንያቱም የእግዚአብሄርን ቃል 351 00:28:02,149 --> 00:28:06,759 በፍፁም ደስታ ስለተቀበሉ በመከራ ወይም በስደት ዉስጥ ያልፋሉ፡፡ 352 00:28:06,759 --> 00:28:12,649 እኛ በምናምነዉ ነገር ላይ ስር ከሰደድን እና ከተተከልን ልክ ስደት እና መከራ በመጣ ጊዜ እናቋቋመዋለን፡፡ 353 00:28:12,649 --> 00:28:16,820 በመጽሐፍ ቅዱስ ዉስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ "መከራ" የሚለዉን ቃል የምናገኘዉ "ስደት" ከሚለዉ ቃል ጋር ተጣምሮ ነዉ፡፡ 354 00:28:16,820 --> 00:28:20,909 ያም በአዲስ ኪዳን ዉስጥ "መከራ" የሚለዉ ቃል ለመጀመሪያ ጊዜ የተጠቀሰበት ስፍራ ነዉ፡፡ 355 00:28:20,909 --> 00:28:24,599 እናም "መከራ" የሚለዉ ቃል በተጠቀሰባቸዉ በእያንዳንዱ የአዲስ ኪዳን ቦታዎች ብትመለከቱ… 356 00:28:24,599 --> 00:28:30,320 90 በመቶ በሚሆኑት ቦታዎች ላይ የሚናገረዉ፡ አማኞች በመከራ ሲያልፉ-የዳኑት በመከራ ዉስጥ ሲያልፉ ነዉ፡፡ 357 00:28:30,320 --> 00:28:35,299 ሌሎቹ ሁለት ጊዜያት ላይ ስለ ዳኑት ሰዎች የሚናገርበት ክፍል አይደለም፤ 358 00:28:35,299 --> 00:28:40,320 ከመጨረሻዉ ዘመን ትንቢት ጋርም ምንም የሚያያዘዉ ነገር የለም፡፡ 359 00:28:40,320 --> 00:28:44,029 በመከራ ዉስጥ ስለሚያልፉ ሰዎች በአጠቃላይ የሚናገር ነዉ፡፡ በታሪክ ዉስጥ … 360 00:28:44,029 --> 00:28:49,369 ክርስትያኖች በመከራ ዉስጥ አልፈዋል፤ እናም የእኛ ትዉልድ የተለየ አይሆንም፡፡ 361 00:28:49,369 --> 00:28:54,259 ምናልባትም ይህ በህይወት ዘመናችን ሊከሰት ይችላል፤ ምናልባትም ላይከሰት ይችላል፡፡ 362 00:28:54,259 --> 00:28:59,589 ነገር ግን ከተከሰተ እንደ አማኞች እናልፈዋለን፡፡ ወይ ክርስቶስን ብለን እንገደላለን 363 00:28:59,589 --> 00:29:02,889 ወይም እንደመታደል ሆኖ ይህንን ጊዜ አልፈን ወደ መነጠቁ እንደርሳለን፡፡ 364 00:29:02,889 --> 00:29:08,289 "መከራ" የሚለዉ ቃል ለአምስተኛ ጊዜ የተጠቀሰዉ በአዲስ ኪዳን በዮሀንስ 16፡33 ላይ ነዉ፡፡ 365 00:29:08,289 --> 00:29:12,979 መጋቢ አንደርሰን፡ እርሱ እየተናገረ ያለዉ ለአማኞች ነዉ፡፡ እርሱ ለደቀ መዛሙርቱ እየተናገረ ነዉ፡፡ እንዲህም አለ፡ 366 00:29:12,979 --> 00:29:16,210 [00:16:33.00] በእኔ ሳላችሁ ሰላም እንዲሆንላችሁ ይህን ተናግሬአችኋለሁ፡፡ 367 00:29:16,210 --> 00:29:23,210 በአለም ሳላችሁ መከራ አለባችሁ፤ ነገር ግን አይዞአችሁ፤ እኔ አለምን አሸንፌዋለሁ፡፡ 368 00:29:23,400 --> 00:29:27,720 መጋቢ አንደርሰን፡ መከራን ታጠፋላችሁ አለ? በመከራ ዉስጥ አታልፉም አለ? 369 00:29:27,739 --> 00:29:31,549 "እኔ በጭራሽ ህዝቤን በመከራ ዉስጥ እንዲልፉ አልፈቅድም! በጣም ነዉ የምወዳቸዉ!" ብሏል? 370 00:29:31,549 --> 00:29:37,460 የለም! "መከራ" የሚለዉ ቃል ለመጀመሪያ ጊዜ በማቴዎስ 13 ላይ ሲጠቀስ ምን ይላል? 371 00:29:37,460 --> 00:29:43,779 ሰዎች ስር ካልሰደዱ እና ካልተተከሉ፤ ከቃሉ የተነሳ ስደት ወይም 372 00:29:43,779 --> 00:29:49,379 መከራ በመጣ ጊዜ ይሰናከላሉ፡፡ 373 00:29:49,379 --> 00:29:51,489 ኢየሱስ በዚህ ምዕራፍ ላይ ስለ መከራ ያስጠነቀቀንን ተመልከቱ፤ በቁጥር 1 ላይ፡ 374 00:29:51,489 --> 00:29:55,659 (ዮሐንስ 16፤1) እንዳትሰናከሉ ይህን ተናግሬአችኋለሁ፡፡ 375 00:29:55,659 --> 00:30:01,089 መጋቢ አንደርሰን፡ እርሱ ስለዚህ ካልነገራችሁ፤ ስለሚመጡትና በህይወታችሁ 376 00:30:01,089 --> 00:30:05,469 ስለሚያልፉት ስደቶች ፣ መከራዎች እና ፈተናዎች ካላስጠነቀቃቸሁ፤ 377 00:30:05,469 --> 00:30:09,669 ልክ ሲከሰቱ እንግዳ እንደሚሆንባችሁ ይናገራል፤ ትሰናከላላችሁ፡፡ 378 00:30:09,669 --> 00:30:14,049 እንዲህ ትላላችሁ "መጋቢ አንደርሰን፡ ይህንን ስብከት የምትሰብኩት ለምንድን ነዉ?" 379 00:30:14,049 --> 00:30:18,309 ይህንን ስብከት የምሰብከዉ እንዳትሰናከሉ ነዉ፡፡ 380 00:30:18,309 --> 00:30:22,609 "ቆይ አንድ ጊዜ፡ ይህ ስብከት ያሰናክላል!" ልትሉ ትችላላችሁ፤ 381 00:30:22,609 --> 00:30:24,549 አይደለም ይህ ስብከት ያስፈለገዉ እንዳትሰናከሉ ነዉ፡፡ 382 00:30:24,549 --> 00:30:30,059 ምክንያቱም ኢየሱስ ይህ እንደሚመጣ ካወቃችሁ አትሰናከሉም ብሏልና፡፡ በቁጥር አራት ላይ ተመልከቱ፡ 383 00:30:30,059 --> 00:30:32,659 (ዮሐንስ 16:4) "ነገር ግን ጊዜዉ ሲደርስ እኔ እንደነገርኋችሁ ታስቡ ዘንድ ይህን ተናግሬአችኋለሁ፡፡ 384 00:30:32,659 --> 00:30:35,240 ከእናንተም ጋር ስለ ነበርሁ በመጀመርያ ይህን አልነገርኋችሁም፡፡" 385 00:30:35,259 --> 00:30:38,969 መጋቢ አንደርሰን፡ ስለዚህም በዚያ ክፍል ላይ እንዲህ አለ፡ እነዚህ ነገሮች ሲከሰቱ እኔ የነገርኳችሁን ነገሮች ታስታዉሳላችሁ፡፡ 386 00:30:38,969 --> 00:30:43,749 እናም በዚህ ምሽት የምላችሁ ራሱ ኢየሱስ የተናገረዉን ነዉ፡፡ 387 00:30:43,749 --> 00:30:48,999 እነዚህ ነገሮች በህይወታችን መሆን ሲጀምሩ- ምናልባትም ይህ በህይወት ዘመናችን ዉስጥ ሊሆን ይችላል፤ 388 00:30:48,999 --> 00:30:53,299 ከ100 አመታት በኋላም ሊሆን ይችላል፤ ወይም ምናልባትም ከጥቂት አመታት በኋላ ሊሆን ይችላል፤ 389 00:30:53,299 --> 00:30:56,059 መጨረሻዉ መቼ እንደሚሆን አናዉቅም፡፡ ነገር ግን ሲከሰት፤ እኔ እንደነገርኳችሁ ታስታዉሳላችሁ፡፡ 390 00:30:56,059 --> 00:30:59,629 ከዛ በበለጠ ጠቃሚዉ ነገር፡ እነዚህን ነገሮች እኔ ስላፈጠርኳቸዉ ኢየሱስ እንደነገራችሁ ታስታዉሳላችሁ፡፡ 391 00:30:59,629 --> 00:31:03,719 መጋቢ ጂሜኔዝ፡ "መከራ" የሚለዉን ቃል የምታገኙበት ቀጣዩ ክፍል በሐዋርያት ስራ 14፤22 ላይ ነዉ፤ እናም እንዲህ ይላል፤ 392 00:31:03,909 --> 00:31:08,459 [00:14:22.00] የደቀ መዛሙርትን ልብ እያጸኑ በሃማኖትም ጸንተዉ እንዲኖሩ እየመከሩና፤ 393 00:31:08,459 --> 00:31:11,729 ወደ እግዚአብሄር መንግስት በብዙ መከራ እንገባ ዘንድ ያስፈልገናል እያሉ…፤ 394 00:31:11,729 --> 00:31:15,609 መጋቢ ጂሜኔዝ፡ ይህ "ወደ እግዚአብሄር መንግስት በብዙ መከራ እንገባ ዘንድ ያስፈልገናል" 395 00:31:15,609 --> 00:31:19,619 የሚለዉ ቃል ደስ የሚል ነዉ- ይህ ቃል ወደ እግዚአብሄር መንግስት ስንገባ በመከራ ዉስጥ አልፈን እንደሆነና፤ 396 00:31:19,619 --> 00:31:22,819 ከመከራዉ በፊት ወደ እግዚአብሄር መንግስት እንደማንገባ 397 00:31:22,819 --> 00:31:26,000 በጣም በተለየ ሁኔታ የሚያሳይ አርፍተ-ነገር ነዉ፡፡ 398 00:31:26,019 --> 00:31:32,669 መጋቢ አንደርሰን፡ እርሱ እንዲህ አለ እንዴ፡ "በህይወት ያላችሁ ሰዎች፤ ከመከራዉ በፊት ስለምንሄድ በጣም ጥሩ ነዉ!" 399 00:31:32,669 --> 00:31:36,950 የለም፤ እሱ ያለዉ ይህንን ነዉ፡ "ይልቅ ብትፀናላቸዉ ይሻላል፡፡ በአንዳንድ ነገሮች ላይ ብታጠነክራቸዉ ይሻላል፡፡ 400 00:31:36,950 --> 00:31:41,419 ብታበረታችሁ ይሻላል ምክንያቱም ወደ እግዚአብሄር መንግስት ለመግባት በብዙ መከራ ዉስጥ ማለፍ እንዳለባቸዉ ቢያዉቁ ይሻላል፡፡" 401 00:31:41,419 --> 00:31:46,700 በቁጥር 6 ላይ የተጠቀሰ ማንኛዉም የቅድመ-መከራ መነጠቅ ሃሳብ አለ? 402 00:31:46,700 --> 00:31:48,399 አይመስለኝም፡፡ 403 00:31:48,399 --> 00:31:51,899 መጋቢ ጂሜኔዝ፡ በ2ኛ ቆሮንቶስ 7፤4 ላይ መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል፡ 404 00:31:51,899 --> 00:31:56,479 (2ኛ ቆሮንቶስ 7፤4) "ስለ እናንተ እምነቴ ታላቅ ነዉ፤ በእናንተ ምክንያት ትምክህቴ ታላቅ ነዉ፤ 405 00:31:56,479 --> 00:32:01,820 መፅናናት ሞልቶብኛል፤ በመከራችን ሁሉ ደስታዬ ከመጠን ይበዛል፡፡" 406 00:32:01,820 --> 00:32:07,059 መጋቢ አንደርሰን፡ "በመከራ ዉስጥ ስለማላልፍ ደስታዬ ከመጠን ያልፋል፡፡ 407 00:32:07,059 --> 00:32:13,139 ከመከራዉ በፊት ስለምንነጠቅ በጣም ደስተኛ ነኝ!" አላለም፡፡ ያለዉ እንደዚያ አይደለም፡፡ 408 00:32:13,139 --> 00:32:18,190 እሱ ያለዉ "በመከራችን ሁሉ ደስታዬ ከመጠን ይበዛል፡፡" የቅድመ-መከራ መነጠቅን በመፅሐፍ ቅዱስ… 409 00:32:18,190 --> 00:32:20,330 የት ላይ እናገኘዋለሁ? የለም፡፡ 410 00:32:20,330 --> 00:32:24,700 መጋቢ ጂሜኔዝ፡ በመጽሐፍ ቅዱስ ዉስጥ "መከራ" የሚለዉን ቃል ስትመለከቱ አማኞች በመከራ ዉስጥ 411 00:32:24,700 --> 00:32:29,950 እንደሚያልፉ የሚያሳዩ በርካታ ማብራራዎችን የማግኘታችሁ ነገር ለእኔ እንዲሁ አስገራሚ ነዉ፡፡ 412 00:32:29,950 --> 00:32:34,509 እንዲህ ይላል "…በመከራችን ሁሉ"፡፡ አማኞች የማያልፉበት ነገር አይደለም፡፡ 413 00:32:34,509 --> 00:32:38,519 ይህ አማኞች በህይወታቸዉ ሙሉ ሲልፉበት የኖሩት ነገር ነዉ፡፡ 414 00:32:38,519 --> 00:32:40,979 በትዉልዶች ሁሉ አማኞች በመከራ ዉስጥ አልፈዋል፡፡ 415 00:32:40,979 --> 00:32:45,709 መጋቢ አንደርሰን፡ አስተዉሉ ሰዎች፤ እግዚአብሄር ሊያደናግረን አይደለም፡፡ ግራ ሊያጋባን እየሞከረም አይደለም፡፡ 416 00:32:45,709 --> 00:32:52,709 ሰዎች ግራ እያጋቧችሁ ነዉ! ሰባኪዎች ግራ እያጋቧችሁ ነዉ! 417 00:32:52,720 --> 00:32:56,720 የቴሌቪዥን ድራማዎች እና ፊልሞች ግራ እያጋቧችሁ ነዉ (ሌፍት ቢሃይንድ፣ ወዘተ…) 418 00:32:56,720 --> 00:32:58,989 እግዚአብሄር ግራ እያጋባችሁ አይደለም፡፡ 419 00:32:58,989 --> 00:33:02,259 መጋቢ ጂሜኔዝ፡ መጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ-ቃላታችን እንዲሆን ከፈቀድን እናም ቃላትን እንዲፈታልን ከፈቀድን፤ 420 00:33:02,259 --> 00:33:07,469 "መከራ" የሚለዉ ቃል የእግዚአብሔር ቁጣ እንዳልሆነ እንመለከታለን፡፡ 421 00:33:07,469 --> 00:33:11,429 ይህ ቃል ስደት፣ ስቃይ ፣ዉጣ ወረድ ማለት ነዉ፡፡ 422 00:33:11,429 --> 00:33:18,190 መጋቢ አንደርሰን፡ 22 ጊዜ ከተጠቀሰበት ቦታዎች ዉስጥ የሆነ ሰዉ አንዱን እንዲያሳይችሁ ታስቡ ነበር፡፡ 423 00:33:18,190 --> 00:33:21,379 ከመከራዉ በፊት እንደምንወሰድ የሚናገር አንድ ጥቅስ አሳዩኝ፤ ወይም… 424 00:33:21,379 --> 00:33:24,849 ከመከራዉ በፊት እንደምንሰበሰብ፤ ወይም መነጠቁ ከመከራዉ በፊት እንደሚከናወን የሚናገር ጥቅስ አሳዩኝ፡፡ 425 00:33:24,849 --> 00:33:31,419 ነገር ግን እኔ መጽሐፍ ቅዱስ ቃል በቃል ወዲያዉኑ ከመከራዉ በኋላ የሚል ቃል ላሳያችሁ እችላለሁ፡፡ 426 00:33:31,419 --> 00:33:36,539 ኢየሱስ በደመና ዉስጥ ይመጣል፤ መለከቱ ይነፋል፤ እንዲሁም የተመረጡት ከእርሱ ጋር በደመና ይሰባሰባሉ፡፡ 427 00:33:36,539 --> 00:33:40,769 ያን ያህል ቀላል ነዉ፡፡ በቅድመ-መከራ መነጠቅ የሚያምኑት… 428 00:33:40,769 --> 00:33:46,149 እንዲሁ በሰዎች ረቂቅ ትርጓሜ እና የአስተሳሰብ ዘዬ ላይ የተሞረኮዘ ነዉ፡፡ 429 00:33:46,149 --> 00:33:49,589 እንዲሁም "ቀኑን ወይም ሰዓቱን ስለማናዉቅ፤ ስለዚህ በማንኛዉም ሰዓት ሊሆን ይችላል ማለት ነዉ፡፡ 430 00:33:49,589 --> 00:33:53,669 በማንኛዉም ሰዓት መሆን ከቻለ ደግሞ ከመከራዉ በፊት መሆን አለበት፡፡" 431 00:33:53,669 --> 00:33:58,709 ወይም ይህን ለማስረዳት የተወሳሰበ ካርታ ይኖራቸዉ ይሆናል፡፡ ነገር ግን እንዲሁ መጽሐፍ ቅዱስ አንስታችሁ 432 00:33:58,709 --> 00:34:04,539 የተፃፈዉን ነገር እንደተቀመጠ ብትቀበሉ- አዲስ ኪዳንን ከማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 1 ጀምራችሁ አንብቡ- 433 00:34:04,539 --> 00:34:10,139 ማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 24 ላይ ስትደርሱ፡ ይኸዉላችሁ እንደ ቀን ብሩህ ሆኖ ታገኙታላችሁ፡ ከመከራዉ በኋላ ኢየሱስ በደመና ይመጣል፡፡ 434 00:34:10,680 --> 00:34:15,879 መጋቢ አንደርሰን፡ ዶክተር ኬንት ሆቪንድ በጣም የታወቀ ወንጌላዊ ሲሆን የቅድመ-መከራ መነጠቅን… 435 00:34:15,879 --> 00:34:21,710 ለ38 ዓመታት ሰብኳል፡፡ አሁን ግን በእስር ቤት ዉስጥ ይገኛል፡፡ በእስር ቤት ዉስጥ እንደመሆኑ መጠን… 436 00:34:21,710 --> 00:34:27,019 መጽሐፍ ቅዱሱን እያነበበ ነበር፡፡ እናም የቅድመ-መከራ መነጠቅ በመጽሐፍ ቅዱስ እንደሌለ ተረዳ፡፡ 437 00:34:27,019 --> 00:34:32,990 ስለሆነም ለመቀየር ምን እንዳነሳሳዉ ለማወቅ ልደዉልለት እፈልጋለሁ፡፡ 438 00:34:32,990 --> 00:34:36,010 ከመከራዉ በኋላ መሆኑን እንዲረዳ ምን አነሳሳዉ? 439 00:34:36,010 --> 00:34:40,010 ዶ/ር ኬንት ሆቪንድ፡ ስሜ ኬንት ሆቪንድ ይባላል፡፡ ለ15 ዓመታት በሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት የሳይንስ መምህር ነበርኩ፡፡ 440 00:34:40,609 --> 00:34:45,000 ከዚያም ወንጌላዊ ሆኜ ለ20 ዓመታት ስለ ስነ-ፍጥረት እና ዝግመተ-ለዉጥ ሳስተምር ቆየሁ፡፡ 441 00:34:45,000 --> 00:34:50,940 እናም ስለ መጨረሻዉ ዘመን ያለኝ እይታ ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር እንዴት እንደሚገናኝ ማወቅ በጣም አሳሰበኝ፡፡ 442 00:34:50,940 --> 00:34:55,260 እናም ከሶስት ዓመታት በፊት እድሜ ልኬን በሙሉ ስማረዉ የነበረዉ ነገር እዉነት እንዳልነበረ አመንኩ፡፡ 443 00:34:55,260 --> 00:35:00,260 ለዉጥ ማድረግ ነበረብኝ፡፡ አክራሪ ወንደሞቼን ወደሚያስጨንቃቸዉ ወደ ድህረ-መከራ፤ ቅድመ-ቁጣ 444 00:35:00,260 --> 00:35:06,170 አቋም መምጣት ነበረብኝ፡፡ በመጨረሻዉ ቀናት ያሉ ፌዘኞች 445 00:35:06,170 --> 00:35:12,760 ለዉጥ ማድረግ ነበረብኝ፡፡ አክራሪ ወንደሞቼን ወደሚያስጨንቃቸዉ ወደ ድህረ-መከራ፤ ቅድመ-ቁጣ 446 00:35:12,760 --> 00:35:16,700 መቼም እኔ በአለም ዙርያ ስለ ፍጥረት እና ስለ ጎርፉ ለ20 ዓመታት ያህል ሳስተምር ቆይቻለሁ፡፡ 447 00:35:16,700 --> 00:35:20,730 ነገር ግን ስለሚመጣዉ ፍርድ ከማስተማር ተቆጥቤ ነበር፡፡ ምክንያቱም እኔ እራሴ ስላለገባኝ ነዉ፡፡ 448 00:35:20,730 --> 00:35:26,680 ነገር ግን ስለሚመጣዉ ፍርድ ከማስተማር ተቆጥቤ ነበር፡፡ ምክንያቱም እኔ እራሴ ስላለገባኝ ነዉ፡፡ 449 00:35:26,680 --> 00:35:32,119 መልስ ይሰጣል፡ የአንተ መምጫ ምልክቱ ምንድን ነዉ? እናም የሚሆነዉ መቼ ነዉ? በማርቆስ ወንጌል ምዕራፍ 13 እና 450 00:35:32,119 --> 00:35:40,279 በሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ 21 ላይ አንድ አይነት ታሪክ እናገኛለን፡፡ ስለዚህ ከመጽሐፍ ቅዱስ ሶሰቱንም ገልብጬ… 451 00:35:40,279 --> 00:35:45,390 ጎን ለጎን በትይዩ አስቀመጥኳቸዉ፡፡ እናም ሁሉንም ዝርዝሮች ካነሳችሁ በኋላ… 452 00:35:45,400 --> 00:35:48,120 ቅድመ-መከራ መነጠቅ እዉነት እንዳልሆነ 453 00:35:48,120 --> 00:35:50,869 ይበልጥ ግልፅ እየሆነ ይመጣል፡፡ 454 00:35:50,880 --> 00:35:54,680 መጋቢ አንደርሰን፡ ለምን ብዙ ሰዎች በቅድመ-መከራ መነጠቅ የሚያምኑ ይመስልሃል? 455 00:35:54,680 --> 00:35:57,589 ይህ አስተምህሮ ለምን በጣም ታዋቂ ሆነ? 456 00:35:57,589 --> 00:36:01,150 ዶ/ር ኬንት ሆቪንድ፡ ምክንያቱም ይህን አሳፋሪ ጥያቄ ስለሚመልስ ነዉ፡፡ ክርስትያኖች ስለ ዳይኖሰሮች የሚጠየቁ ጥያቄዎችን… 457 00:36:01,150 --> 00:36:06,740 መመለስ አልቻሉም፡፡ የት ዉስጥ ነዉ የሚገቡት? ስለዚህ "የልዩነት ፅንሰ-ሃሳብ"ን ፈጠሩ እናም ተዋጉለት፡፡ 458 00:36:06,740 --> 00:36:12,569 የቅድመ-መከራ መነጠቅ አስተሳሰብ ለሚያሳክክ ጆሮ ላላቸዉ ሰዎች መደብ ዉስጥ ይገባል ብዬ አስባለሁ፡፡ 459 00:36:12,569 --> 00:36:14,980 መስማት የሚፈልጉት ይህንን ነዉ፡፡ 460 00:36:14,980 --> 00:36:16,299 መጋቢ አንደርሰን፡ ትክክል 461 00:36:16,299 --> 00:36:20,120 ዶ/ር ኬንት ሆቪንድ፡ "ሄሎ፣ በመከራ ዉስጥ ማለፍ አይኖርብኝም" የሚል ነገር ነዉ መስማት የሚፈልጉት፡፡ 462 00:36:20,130 --> 00:36:25,380 እንግዲህ ኢየሱስ ከአለም መጀመርያ ጀምሮ ያልታየ የመከራ ጊዜ እንደሚመጣ ተናግሯል፡፡ 463 00:36:25,380 --> 00:36:29,390 እኔ የምልህ፤ የስፓኒሽ ምርመራ መጥፎ ነበር ብለህ ታስባለህ? ወይም ከናዚ ጋር የሚያይዘዉ የአይሁዶች እልቂት መጥፎ ነበር? 464 00:36:29,390 --> 00:36:32,630 ወይም የክርስቲያኖች በሮማዉያን መሰቃየት? 465 00:36:32,640 --> 00:36:35,840 ከእነዚህ ሁሉ ድምር በላይ ይሆናል! 466 00:36:35,849 --> 00:36:38,160 መጋቢ አንደርሰን፡ ዋዉ፤ አስገራሚ ነዉ፡፡ 467 00:36:38,160 --> 00:36:42,840 ዶ/ር ኬንት ሆቪንድ፡ ስለዚህ አለም ቃየን አቤልን በመግደል ጀመረ- መጥፎ ሰዎች ጥሩ ሰዎችን እየገደሉ፡፡ 468 00:36:42,849 --> 00:36:43,519 መጋቢ አንደርሰን፡ ትክክል፡፡ 469 00:36:43,519 --> 00:36:47,130 ዶ/ር ኬንት ሆቪንድ፡ በታሪክ ዉስጥ ሁሉ የሆነዉ እንደዚህ ነዉ፡፡ እናም ኢየሱስ እንደተናገረን… 470 00:36:47,130 --> 00:36:51,040 ሲገልድሏችሁ ወይም ሲያሳድዷችሁ ደስ ይበላችሁ፤ 471 00:36:51,040 --> 00:36:55,720 ምክንያቱም በሰማይ ዋጋችሁ ታላቅ ነዉና፡፡ 472 00:36:55,730 --> 00:36:58,710 መጋቢ አንደርሰን፡ "መከራ" የሚለዉን ቃል ትክክለኛ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ፍቺ ከወሰድን (የተሳሳተዉን ትርጉም አይደለም) 473 00:36:58,710 --> 00:37:02,730 በእርግጥም የ"መከራ"ን መጽሐፍ ቅዱሳዊ ትርጓሜዉን ከወሰድን፤ 474 00:37:02,730 --> 00:37:05,900 አሁን ራሱ በመከራ ዉስጥ እያለፍኩ ነዉ አትልም ነበር? 475 00:37:05,900 --> 00:37:10,240 ዶ/ር ኬንት ሆቪንድ፡ ኦ…አዎ፡፡ "መከራ" አለም የምታደርግብን ነገር ነዉ፤ እናም 476 00:37:10,240 --> 00:37:14,150 በሺህ ለሚቆጠሩ አመታት ሆኗል፡፡ ኢየሱስ እንዲህ ብሏል፡ "በአለም ሳላችሁ መከራ አለባችሁ፡ 477 00:37:14,150 --> 00:37:17,460 ነገር ግን አይዞአችሁ እኔ አለምን አሸንፌዋለሁ፡፡" ክርስትያኖች መከራ እንደሚመጣ መጠበቅ ይኖርባቸዋል፤ 478 00:37:17,460 --> 00:37:22,000 እናም በትዕግስት ካለፍነዉ ታላላቅ ሽልማቶችን እናገኛለን፡፡ 479 00:37:22,000 --> 00:37:26,760 መጋቢ አንደርሰን፡ አሁን ይህ ትምህርት ስለ "ሀይማኖታዊ ፅንፈኝነት" ስለሆነ 480 00:37:26,760 --> 00:37:31,460 ይህ ምናልባትም በአንዳንድ ሰዎች አዕምሮ ዉስጥ ወደ እዛኛዉ ምድብ ዉስጥ ሊገባ ይችላል፤ 481 00:37:31,460 --> 00:37:36,660 በቀጥታ ለዚህ አለም መጨረሻ እንደሚኖረዉና በቀጥታ የኢየሱስ ክርስቶስ አካላዊ ዳግም-ምፅዓት እንደሚሆን ያስባሉ፡፡ 482 00:37:36,660 --> 00:37:42,369 ለዛም ነዉ እኔ በጥቅሉ ላስረዳችሁ የፈለግሁት- ከመጽሐፍ ቅዱስ በመነሳት የጊዜ ሂደትና እና 483 00:37:42,369 --> 00:37:46,670 እንዴት እነዚህ ሁሉ ነገሮች ወደ ፍጻም እንደሚመጡ አጠር ያለ መግለጫ እሰጣችኋለሁ፡፡ 484 00:37:46,670 --> 00:37:51,250 መጋቢ አንደርሰን፡ የዮሀንስ ራዕይን መጽሐፍ የምንረዳበት ቁልፉ ያለዉ እንዴት እንደሚተነተን በመረዳት ዉስጥ እንደሆነ አስባለሁ፡፡ 485 00:37:51,250 --> 00:37:57,619 እግዚአብሄር የዮሀንስ ራዕይን መጽሐፍ የሰጠን ያ መገለጥ እንዲሆነን ነዉ፤ 486 00:37:57,619 --> 00:38:01,849 ነገሮችን ለመደበቅ ሳይሆን ለመግለጥ ነዉ፡፡ ይህ መጽሐፍ በማስመሰል የሚደብቅ መጽሐፍ አይደለም፡፡ 487 00:38:01,849 --> 00:38:08,779 ነገር ግን የመገለጥ መጽሐፍ ነዉ፤ እናም እግዚአብሄር በቀላሉ እንድንረዳዉ ይፈልጋል፡፡ 488 00:38:08,779 --> 00:38:12,680 ለእዚያም ነዉ በቀላሉ በምንረዳበት መልክ የሰጠን፡፡ በምዕራፍ አንድ ላይ ማንበብ ስትጀምሩ፡ 489 00:38:12,680 --> 00:38:19,549 እናንተ በክርስቶስ ጊዜ ወይም እዛ አካበቢ ላይ ናችሁ፡፡ 490 00:38:19,549 --> 00:38:24,309 ምክንያቱም ዮሀንስ ወንጌልን በመስበኩ በፍጥሞ ደሴት ታስሮ ነበር፤ 491 00:38:24,309 --> 00:38:29,809 እናም ይህ ከክርስቶስ መምጣት በኋላ ከአንድ ክፍለዘመን በፊት የሆነ ነዉ፡፡ ከዚያም ጌታ ኢየሱስ ክርሰቶስ ተገለጠለት ራዕይንም ተቀበለ፡፡ 492 00:38:29,809 --> 00:38:35,039 ከዚያም በምዕራፍ 2-3 ላይ ኢየሱስ ክርስቶስ ለሰባት የእስያ ቤተክርስቲያኖች መልዕክትን ሰጠ፡፡ 493 00:38:35,039 --> 00:38:40,059 እናም አንደሚታወቀዉ እነዚህ ቤተክርስቲያኖች ከክርስቶስ ልደት በኋላ በመጀመሪያዉ ክፍለ-ዘመን ዉስጥ የነበሩ ናቸዉ፡፡ 494 00:38:40,059 --> 00:38:46,849 ከዚያም ከምዕራፍ 4-5 በሰማይ የሚሆኑ ነገሮችን የሚናገረዉን ራዕይ እናያለን፡፡ 495 00:38:46,849 --> 00:38:52,849 ቀጥሎም ምዕራፍ 6 ላይ በመከራዉ ጊዜ የሚሆኑ ክስተቶችን እንመለከታን፡፡ 496 00:38:52,849 --> 00:38:58,010 ምዕራፍ 7 አያሌ ተግባራት በሰማይ የሚሆኑበት ስፍራ ነዉ- በይበልጥም መነጠቁ- 497 00:38:58,010 --> 00:39:03,769 ሁሉም ሀገሮችን እና ተመሳሳይ ህዝቦች በዚህ ቦታ ተወክለዋል፡፡ ከዚያም ከምዕራፍ 8-9 እግዚአብሄር 498 00:39:03,769 --> 00:39:10,740 ቁጣዉን በምድር ላይ ሲያወርድ እንመለከታለን፡፡ ቀጥሎም ምዕራፍ 10 ሰባተኛዉ መለከት ከመነፋቱ በፊት ስለሚሆኑ 499 00:39:10,740 --> 00:39:15,869 ጥቂት ነገሮች የሚናገርና የቀደሙትን ይበልጥ የሚብራራ ምዕራፍ ነዉ፡፡ በምዕራፍ 11 ላይ 7ኛዉ መለከት ይነፋል፡፡ 500 00:39:15,869 --> 00:39:21,190 ሲጠቃለል፡ የዮሀንስ ራዕይ መጽሐፍን ስትመለከቱ የመጀመሪያዎቹ 11 ምዕራፎች በሚገባ ትርጉም በሚሰጥ 501 00:39:21,190 --> 00:39:27,230 የጊዜ ቅደም ተከተል የተቀመጡ ናቸዉ፡፡ ከክርስቶስ ዘመን አካባቢ (ከክርስቶስ ጋር አንድ ክፍለ-ዘመን) 502 00:39:27,230 --> 00:39:33,869 ጀምራችሁ እስከ መጪዉ ዘመን ክስተቶች፡ መከራዉ፣ መነጠቁ፣ 503 00:39:33,869 --> 00:39:38,869 ከዚያም የእግዚአብሄር ቁጣ መዉረድን ትመለከታላችሁ፡፡ 504 00:39:38,869 --> 00:39:45,309 ከዚያም በምዕራፍ 11 ላይ ሰባተኛዉ መለከት ሲነፋ መጨረሻዉ ይሆናል፡፡ 505 00:39:45,309 --> 00:39:51,010 እንዲህም ይላል፡ "የአለም መንግስታት በሙሉ የጌታ መንግስታት ይሆናሉ፤ የክርስቶስም ይሆናሉ፡፡ 506 00:39:51,010 --> 00:39:55,180 እሱም ከዘላለም እስከ ዘላለም ይነግሳል፡፡" ሆኖም የሚገርመዉ ነገር፡ በምዕራፍ 11 መጨረሻ ላይ ስትደርሱ… 507 00:39:55,180 --> 00:40:00,730 በመደምደሚያዉ ላይ መጨረሻዉ ይመጣል፡፡ከዚያም ወደ ምዕራፍ 12 ትገባላችሁ፡፡ 508 00:40:00,730 --> 00:40:03,410 አሁን በዩሐንስ ራዕይ መጽሐፍ ላይ ወሳኝ የማርሽ ለዉጥ ይሆናል፡፡ 509 00:40:03,410 --> 00:40:06,840 ምክንያቱም እስቲ ቅድም ያየነዉን የምዕራፍ 12ትን ቁጥር 1 ተመልከቱ፡፡ እንዲህ ይላል፡ 510 00:40:06,849 --> 00:40:11,069 (የዮሐንስ ራዕይ 12:1-2) "ታላቅ ምልክትም በሰማይ ታየ ፀሐይን ተጎናጽፋ 511 00:40:11,069 --> 00:40:15,789 ጨረቃ ከእግሮችዋ በታች ያላት በራስዋም ላይ የአሥራ ሁለት ክዋክብት አክሊል የሆነላት አንዲት ሴት ነበረች፡፡ 512 00:40:15,789 --> 00:40:21,130 እርስዋም ፀንሳ ነበር፤ ምጥም ተይዛ ልትወልድ ተጨንቃ ጮኸች፡፡" 513 00:40:21,320 --> 00:40:26,640 (የዮሐንስ ራዕይ 12:3) "ሌላም ምልክት በሰማይ ታየ፤ እነሆ ታላቅ ቀይ ዘንዶ፤ 514 00:40:26,660 --> 00:40:30,890 ሰባት ራሶችና አሥር ቀንዶችም ነበሩት በራሶቹም ላይ ሰባት ዘዉዶች ነበሩ፤" 515 00:40:30,890 --> 00:40:34,650 (የዮሐንስ ራዕይ 12:4) "ጅራቱም የሰማይን ክዋክብት ሲሶ እየሳበ ወደ ምድር ጣላቸዉ፡፡ 516 00:40:34,650 --> 00:40:40,259 ዘንዶዉም ሴቲቱ በወለደች ጊዜ ሕፃንዋን እንዲበላ 517 00:40:40,259 --> 00:40:42,650 ልትወልድ ባላት ሴት ፊት ቆመ፡፡" 518 00:40:42,650 --> 00:40:44,400 መጋቢ አንደርሰን፡ አሁን በቁጥር 5 ላይ ትኩረት አድርጉ፡ 519 00:40:44,400 --> 00:40:49,799 (የዮሐንስ ራዕይ 12:5) "አሕዛብንም ሁሉ በብረት በትር ይገዛቸዉ ዘንድ ያለዉን ልጅ ወንድ ልጅ ወለደች፤ 520 00:40:49,799 --> 00:40:56,130 ልጅዋም ወደ እግዚአብሄርና ወደ ዙፋኑ ተነጠቀ፡፡ 521 00:40:56,130 --> 00:41:00,559 መጋቢ አንደርሰን፡ አሁን በግልፅ እንደሚታወቀዉ ይህ ልጅ እየሱስ ክርስቶስ ነዉ፤ ምክንያቱም በብሉይ ኪዳን እና 522 00:41:00,559 --> 00:41:06,519 በአዲስ ኪዳን መጽሐፍ ቅዱስ ኢየሱስ ክርስቶስ ይህንን ምድር በብረት በትር እንደሚገዛ ይናገራል፡፡ 523 00:41:06,519 --> 00:41:10,759 እናም ይህ ወደፊት የሚመጣዉን የሺህ አመት ዘመነ-መንግስቱን የሚያመለክት ነዉ፡ 524 00:41:10,759 --> 00:41:15,220 ስለዚህ በእርግጥ የዮሐንስ ራዕይን መጽሐፍ እንድትረዱ ማድረግ የምችልበት ምርጡ መንገድ፡ 525 00:41:15,220 --> 00:41:22,099 ልክ በምዕራፍ 11 ላይ ለሁለት እንድትከፍሉት መንገር ነዉ፡፡ 1-11 አንደኛዉ ግማሽ ከሆነ እና 12-22 ደግሞ ሁለተኛዉ ግማሽ ይሆናል፡፡ 526 00:41:22,099 --> 00:41:26,349 ከዚያም እነዚህን ሁለት ግማሾች ጎን ለጎን ብታስቀምጧቸዉ፤ አንድ አይነት ክስተቶችን ከሁለት የተለያዩ እይታዎች ታያላችሁ፡ 527 00:41:26,360 --> 00:41:30,280 መጋቢ አንደርሰን፡ ለምን እግዚአብሄር ይህንን ነገር ያደርጋል? ለምን እግዚአብሄር አንድን ታሪክ በዮሐንስ ራዕይ መጽሐፍ ላይ 528 00:41:30,299 --> 00:41:35,829 ሁለት ጊዜ ይናገራል? እሺ፤ የወንጌልን ታሪክ ለምን አራት ጊዜ በማቴዎስ፣ ማርቆስ፣ ሉቃስ እና ዮሐንስ ወንጌል ነገረን? 529 00:41:35,829 --> 00:41:41,819 ለምን 1ኛ እና 2ኛ ሳሙኤልን እንዲሁም 1ኛ እና 2ኛ ነገሥትን ሰጠን? 530 00:41:41,819 --> 00:41:47,740 ነገር ግን እንደገናም 1ኛ እና 2ኛ ዜናን ሰጠን፤ ይህም ሌላ እይታ፣ ሌላ አተያይ እንዲኖረን ነዉ፡፡ 531 00:41:47,740 --> 00:41:53,170 ስለሆነም የነገሥት መጽሐፍትን ከዜና መጽሐፍት ጋር፤ የማቴዎስ መጽሐፍን ከማርቆስ ጋር፤ 532 00:41:53,170 --> 00:41:57,970 የማርቆስን መጽሐፍን ከሉቃስ ጋር እንዲሁም የሉቃስ መጽሐፍን ከዮሐንስ ጋር በማወዳደር በጣም ብዙ መማር እንችላለን፡፡ 533 00:41:57,970 --> 00:42:02,039 ይህም የተለያዩ እይታዎችን ይሰጡናል፡፡ ስለዚህ የዮሐንስ ራዕይንም መጽሐፍ የምንረዳዉ በዚሁ መልኩ ነዉ፡፡ 534 00:42:02,039 --> 00:42:06,339 ያንን የጊዜ ቅደም-ተከተሉን ከተረዳችሁ የዮሐንስ ራዕይ መጽሐፍን እንድትረዱ ይረዷችኋል፡፡ 535 00:42:06,339 --> 00:42:13,339 አሁን አንዳንድ ሰዎች የዮሐንስ ራዕይ ባጠቃላይ የጊዜ ቅደም-ተከተልን የጠበቀ አይደለም ብለዉ ያስባሉ፤ 536 00:42:13,579 --> 00:42:20,210 ነገር ግን "ከዚህ በኋላ" ወይም "ከእነዚህ ነገሮች በኋላ" የሚለዉ ቃል በየዮሐንስ ራዕይ መጽሐፍ ዉስጥ 10 ጊዜ እናገኘዋለን፡፡ 537 00:42:20,210 --> 00:42:22,890 "ከዚህ በኋላ" እና "ከእነዚህ ነገሮች በኋላ" የሚሉትን ቃላት ደግመን ደጋግመን ካየን 538 00:42:22,890 --> 00:42:25,320 እግዚአብሄር የክስተቶቸን ቅደም-ተከተል እየሰጠን ነዉ፡፡ 539 00:42:25,329 --> 00:42:30,470 መጋቢ ጂሜኔዝ፡ መጽሐፍ ቅዱስ "ከዚህ በኋላ" የሚለዉን ለመቃወም መጽሐፍ ቅዱስን ማንበብ ወይም 540 00:42:30,470 --> 00:42:34,609 ለመተርጎም መሞከር የቂል መንገድ ነዉ፡፡ "በጊዜ ቅደም-ተከተል አይደለም የተቀመጠዉ፡፡ ይህ ትርጉም አይሰጥም፡፡"… 541 00:42:34,609 --> 00:42:39,150 …ይላሉ ሰዎች፡፡ ሆኖም በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ ሁሉ፤ እንደዚያ ነዉ ቃሉን የምታነቡት፡፡ 542 00:42:39,150 --> 00:42:42,240 አዝናኝ ምሳሌ፡ በዮሐንስ 3፡21 ላይ እንዲህ ይላል፡ 543 00:42:42,240 --> 00:42:44,640 [00:03:21.00] "እዉነትን የሚያደርግ ግን ሥራዉ በእግዚአብሄር ተደርጎ እንደ ሆነ… 544 00:42:44,640 --> 00:42:48,319 …ይገለጥ ዘንድ ወደ ብርሃን ይመጣል፡፡" 545 00:42:48,319 --> 00:42:51,650 መጋቢ ጄሜኔዝ፡ ከዚያም ቁጥር 22 እንዲህ ይላል "ከዚህ በኋላ ኢየሱስ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር ወደ ይሁዳ አገር መጣ፤" 546 00:42:51,650 --> 00:42:55,549 እናም በቁጥር 22 ላይ "ከእነዚህ ነገሮች በኋላ" እያለ "የለም፤ ቁጥር 22 በእርግጥ ከቁጥር 21 በፊት የተከናወነ ነዉ" 547 00:42:55,549 --> 00:42:59,430 ማለት ለእኔ ቂልነት ይሆንብኛል፡፡ 548 00:42:59,430 --> 00:43:02,460 ያንን እንመለከት እና አዎ በእርግጥም የተፃፈዉ እንደዛ ነዉ፤ ትርጉሙም ያዉ ነዉ እንላለን፡፡ 549 00:43:02,460 --> 00:43:05,730 ከዚያም ወደ የዮሐንስ ራዕይ መጽሐፍ ስንመጣ እንዳልኳችሁ 10 ጊዜ "ከእነዚህ ነገሮች በኋላ" ወይም "ከዚህ በኋላ" 550 00:43:05,730 --> 00:43:09,410 የሚሉትን ቃላት እናነባለን፡፡ ነገር ግን ሰዎች አሁንም "በጊዜ ቅደም-ተከተል አይደለም የተቀመጠዉ፡፡ 551 00:43:09,410 --> 00:43:13,150 ይህ ትርጉም አይሰጥም፡፡" ይላሉ፡፡ ይህ መጽሐፍ ቅዱስን በደደበ ስልት የማንበቢያ መንገድ ነዉ፡፡ 552 00:43:13,150 --> 00:43:19,230 መጋቢ አንደርሰን፡ ስለዚህ በጊዜ ቅደመ-ተከተል መቀመጡን ከተረዳችሁ በምዕራፍ 12 ላይ ግን እንደገና እንደሚጀምር እወቁ፡፡ 553 00:43:19,230 --> 00:43:23,660 ያም እንድትረዱት ይረዳችኋል፡፡ ጥቂት ምዕራፎችን ብቻ አልፌ 554 00:43:23,660 --> 00:43:29,450 በመጨረሻዉ ዘመን ሰለሚሆኑ ክስተቶች በቅደም ተከተል ላሳያችሁ እፈልጋለሁ፡፡ 555 00:43:29,450 --> 00:43:33,289 ይህ ከ100 ዓመታት በኋላም ሊከሰት ይችላል፡፡ ሁላችንም ከተወሰድን በኋላም ሊሆን ይችላል፤ 556 00:43:33,289 --> 00:43:36,960 ነገር ግን በጣም በቅርብ ጊዜ ዉስጥ እንደሚሆን አስባለሁ፡፡ 557 00:43:36,960 --> 00:43:43,960 በእርግጥም በተለመደዉ የእድሜ ልክ ከኖርኩና በእኔ እድሜ እነዚህ ነገሮች ካልተከሰቱ በጣም ይገርመኛል፡፡ 558 00:43:44,049 --> 00:43:49,210 እኔ 31 ዓመቴ ነዉ፡፡ እናም አሁን ነገሮች በሚሆኑበት ፍጥነት ከሄድን በሚቀጥሉት 40 ዓመታት ዉስጥ ይህ ካልተከሰተ በጣም እደነቃለሁ፡፡ 559 00:43:49,210 --> 00:43:52,900 ዛሬ ማታ ወደ መልዕክቱ ስመጣ በጥቅቱም ቢሆን ለምን እንደዛ እንዳልኩ ትረዳላችሁ ብዬ አስባለሁ፡፡ 560 00:43:52,900 --> 00:43:59,900 መጀመሪያ ምን እንደሚጀምር ተመልከቱ፡ መከራዉ፡፡ መጽሐፍ ቅዱስ ዲያብሎስ ወይም ሰይጣን ከሰማይ እንደሚጣል ይናገራል፡፡ 561 00:44:00,680 --> 00:44:06,329 አሁን እንዲህ ልትሉ ትችላላችሁ "አንድ ጊዜ መጋቢ አንደርሰን፤ ይህ ቀድሞ የሆነ ነገር አይደለም እንዴ?" ነገር ግን መልሱ አይደለም ነዉ፡፡ 562 00:44:06,329 --> 00:44:11,509 ሰዎች ዲያብሎስ አሁን በሲኦል እንዳለ አድርገዉ ያስባሉ፡፡ ነገር ግን እዉነታዉ ይህ ነዉ፡ 563 00:44:11,509 --> 00:44:16,480 ዲያብሎስ ሲኦል ዉስጥ ገብቶም አያዉቅም፡፡ 564 00:44:16,480 --> 00:44:22,230 ምክንያቱም መጽሐፍ ቅዱስ በግልጽ እንዳስቀመጠዉ ዲያብሎስ የሚዉጠዉን ፈልጎ እንደሚያገሳ አንበሳ በምድር ላይ እየዞረ ነዉ፡፡ 565 00:44:22,230 --> 00:44:26,539 በመጽሐፍ ቅዱስ ዲያብሎስ እና ሁሉም አጋንንቱ በምድር ላይ ይገኛሉ፡፡ 566 00:44:26,539 --> 00:44:31,140 ከምድር ወደ ሰማይ ይመላለሳል፤ እናም ከእግዚአብሄር ጋር ይነጋገራል፡፡ 567 00:44:31,140 --> 00:44:41,100 የእዮብን መጽሐፍ ስታነቡ ዲያብሎስ መጥቶ በእግዚአብሄር ፊት ቆመ፤ 568 00:44:41,470 --> 00:44:47,180 እንዲሁም ከእግዚአብሄር ጋር ስለ አገልጋዩ እዮብ ተነጋገረ፡፡ ስለዚህ በአሁኑ ሰዓት ዲያብሎስ ይመጣል ይሄዳል፡፡ 569 00:44:47,180 --> 00:44:50,450 እናም መጽሐፍ ቅዱስ ዲያብሎስ ከሰማይ እንዴት እንደሚጣል ይናገራል፡ 570 00:44:50,450 --> 00:44:55,359 (የዮሐንስ ራዕይ 12:7) "በሰማይም ሰልፍ ሆነ፤ ሚካኤልና መላእክቱ ዘንዶዉን ተዋጉ፡፡ 571 00:44:55,359 --> 00:44:57,559 ዘንዶዉም ከመላእክቱ ጋር ተዋጋ፤ አልቻላቸዉምም፤" 572 00:44:57,559 --> 00:45:01,480 (የዮሐንስ ራዕይ 12:8) "ከዚያም ወዲያ በሰማይ ስፍራ አልተገኘላቸዉም፡፡" 573 00:45:01,480 --> 00:45:06,450 (የዮሐንስ ራዕይ 12:9) ዓለሙንም ሁሉ የሚያስተዉ ፤ 574 00:45:06,450 --> 00:45:10,450 ዲያብሎስና ሰይጣን የሚባለዉ ታላቁ ዘንዶ እርሱም የቀደመዉ እባብ ተጣለ፤ 575 00:45:10,450 --> 00:45:13,200 ወደ ምድር ተጣለ መላእክቱም ከእርሱ ጋር ተጣሉ፡፡ 576 00:45:13,200 --> 00:45:17,740 [00:12:10.00] ታላቅም ድምፅ በሰማይ ሰማሁ እንዲህ ሲል፡ 577 00:45:17,740 --> 00:45:22,269 አሁን የአምላካችን ማዳንና ኃይል መንግሥትም የክርስቶስም ሥልጣን ሆነ፤ 578 00:45:22,269 --> 00:45:26,059 ቀንና ሌሊትም በአምላካቸን ፊት የሚከሳቸዉ ወንድሞቻችን ከሳሽ ተጥሎአልና፡፡ 579 00:45:26,059 --> 00:45:29,609 እነርሱም ከበጉ ደም የተነሣ ከምስክራቸዉም ቃል የተነሣ ድል ነሡት፤ 580 00:45:29,609 --> 00:45:33,240 ነፍሳቸዉንም እስከ ሞት ድረስ አልወደዱም፡፡ 581 00:45:33,240 --> 00:45:38,609 ስለዚህ ፤ ሰማይና በዉስጡ የምታድሩ ሆይ፤ ደስ ይበላችሁ፤ 582 00:45:38,609 --> 00:45:45,180 ለምድርና ለባህር ወዮላችሁ፤ 583 00:45:45,180 --> 00:45:48,519 ዲያብሎስ ጥቂት ዘመን እንዳለዉ አዉቆ በታላቅ ቁጣ ወደ እናንተ ወርዶአልና፡፡ 584 00:45:48,519 --> 00:45:53,190 መጋቢ አንደርሰን፡ ሰለዚህ እዚህ ጋር የምናየዉ ምንድን ነዉ? በሰማይ ጦርነት አለ፤ 585 00:45:53,190 --> 00:45:59,039 እናም ዲያብሎስ በዉጊያዉ እንደተሸነፈ መጽሐፍ ቅዱስ ያስተምረናል፡፡ 586 00:45:59,039 --> 00:46:04,349 በሰማይ ያለዉን ጦርነት ተሸንፏል፡፡ እናም ጦርነቱን ከመሸነፉ የተነሳ እሱ እና መላእክቱ (የመላእክትን አንድ ሶስተኛ) ያህል ይዞ ወደ ምድር ተጥሏል፡፡ 587 00:46:04,349 --> 00:46:10,339 በዋናነት ከሰማይ የተጣለዉ ሰይጣን ነዉ፤ እናም አጭር ጊዜ ብቻ እንዳለዉ ያዉቃል፤ 588 00:46:10,339 --> 00:46:16,119 ስለሆነም አማኞችን ሊያሰቃይ ይወጣል፤ ቅዱሳንን ያሰቃያቸዋል ሊያጠፋቸዉም ይሞክራል፡፡ 589 00:46:16,119 --> 00:46:22,529 ምዕራፍ 13ን ተመልከቱ፡፡ ይህ ጦርነቱ የሚጀምርበት ቦታ ነዉ፡ 590 00:46:22,529 --> 00:46:27,809 በየዮሐንስ ራዕይ 12፡17 ላይ ጦርነት ለማድረግ ይወጣል፡፡ እንዴት ነዉ የሚደርገዉ? ዲያብሎስ እንዴት ነዉ 591 00:46:27,809 --> 00:46:30,549 ከቅዱሳን ጋር ጦርነት የሚያደርገዉ? 592 00:46:30,549 --> 00:46:33,150 መጋቢ አንደርሰን፡ በመቀጠል ሲሆን የምታዩት ትንቢታዊ ነገር ታላቁ መከራ ነዉ፡ 593 00:46:33,150 --> 00:46:40,150 የታላቁ መከራ ጊዜ በዚህች ምድር ላይ በርካታ አሰቃቂ ነገሮች የሚካሄዱበት ጊዜ ነዉ፡፡ 594 00:46:40,190 --> 00:46:45,089 ረሃብ በብዛት ይኖራል፡፡ ወረርሽኞች ይኖራሉ፡፡ 595 00:46:45,089 --> 00:46:51,559 ጦርነት ይኖራል - እጅግ በጣም በርካታ ጦርነቶች፡፡ 596 00:46:51,559 --> 00:46:55,809 ብዙ ህዝቦች በጠና ይራባሉ በበሽታም ይሞታሉ፡፡ በርካታ አሰቃቂ ነገሮች ይከሰታሉ፡፡ 597 00:46:55,809 --> 00:47:02,200 በታላቁ መከራ ወቅት ከሚካሄዱት በርካታ ጦርነቶች እና መቅሰፍቶች ዉስጥ 598 00:47:02,200 --> 00:47:09,200 ነገር ግን የተፈጥሮ አደጋዎች፣ ጦርነት፣ ረሃብ፣ በሰዉ ልጆች የሚከሰቱትን ያካትታል) አንድ ሰዉ ይነሳል፤ 599 00:47:09,859 --> 00:47:15,029 (መለኮታዊ መቅሰፍቶች አይደሉም፤ እግዚአብሄር እሳትና ዲን እያዘነበ አይደለም፤ 600 00:47:15,029 --> 00:47:19,170 የመላዉ አለም ፈላጭ ቆራጭ ገዢ ይሆናል፤ "የክርስቶስ ተቃዋሚ" በመባልም ይታወቃል፡፡ ይህ ተረት አይደለም፡፡ ይህ በእርግጥ ይፈፀማል፤ 601 00:47:19,170 --> 00:47:23,829 ስለሆነም ይህ መፈፀም እየጀመረ መሆኑን አሁን ላይ እንኳን ሆነን ማየት እንችላለን፡ 602 00:47:23,829 --> 00:47:30,109 መጽሐፍ ቅዱስ አንድ ወቅት ላይ የአንድ አለም መንግስት እንደሚኖር ይነግረናል፡፡ በአሁኑ ወቅት ብዙ የተለያዩ መንግስታት አሉ፤ 603 00:47:30,109 --> 00:47:35,170 ዩናይትድ ስቴትስ አለች፤ ሩስያ አለች፤ ቻይና አለች- እነዚህ ሁሉ የተለያዩ ሊአላዊ ሀገሮች ናቸዉ፤ 604 00:47:35,170 --> 00:47:39,470 ("ሉአላዊ" የሚለዉን ቃል ከዚህ በፊት ሰምታችኋል ብዬ እገምታለሁ)- ሁሉም የተለያዩ መንግስታት ናቸዉ፡፡ 605 00:47:39,470 --> 00:47:43,430 ሆኖም መጽሐፍ ቅዱስ አንድ ቀን እነዚህ ሁሉ መንግስታት እንደሚዋሃዱ 606 00:47:43,430 --> 00:47:50,430 እና አንድ መንግስት እንደሚመሰርቱ ይናገራል፡፡ አንድ መንግስት ከመሰረቱ በኋላ ደግሞ 607 00:47:50,869 --> 00:47:56,769 ሥልጣናቸዉን በሙሉ የአገር መሪ ለሚሆነዉ አንድ ግለሰብ ያስረክባሉ፡፡ 608 00:47:56,769 --> 00:48:01,660 እናም ያ ግለሰብ "የክርስቶስ ተቃዋሚ" በመባል ይታወቃል፡፡ ከዚህ ቀደም ስለ ክርስቶስ ተቃዋሚ ሰምቶ የሚዉቅ ማነዉ? 609 00:48:01,660 --> 00:48:08,009 ሁሉም ሰዉ ይህን ቃል ከዚህ ቀደም ሰምቶ ያዉቃል፡፡ "የክርስቶስ ተቃዋሚ" መጽሐፍ ቅዱሳዊ ቃል ነዉ፡፡ መጽሐፍ ቅዱስ ብዙ ጊዜ 610 00:48:08,009 --> 00:48:13,029 "አዉሬዉ" ወይም "የባህሩ አዉሬ" ወይም "ሰባት ራስና አስር ቀንዶች ያሉት አዉሬ" 611 00:48:13,029 --> 00:48:19,859 ወይም የ "የአመፅ ሰዉ" ወይም "የጥፋት ልጅ" ይለዋል፡፡ ነገር ግን መጽሐፍ ቅዱስ "የክርስቶስ ተቃዋሚ" የሚለዉን ቃልም ይጠቀማል፡፡ 612 00:48:19,859 --> 00:48:24,539 እኔም "የክርስቶስ ተቃዋሚ" የሚለዉን ቃል መጠቀም እወዳለሁ፡፡ ሰዎች የሚረዱት ቃል ነዉ፤ 613 00:48:24,539 --> 00:48:27,779 መጽሐፍ ቅዱሳዊም ቃል ነዉ፡፡ መጽሐፍ ቅዱስ "የክርስቶስ ተቃዋሚ" የሚለዉን ቃል በምን ስፍራ ላይ እንደሚጠቅስ 614 00:48:27,779 --> 00:48:31,609 ላሳያችሁ እወዳለሁ፡፡ ምክንያቱም መጽሐፍ ቅዱስ አንድ ቀን የክርስቶስ ተቃዋሚ የተባለ ሰዉ እንደሚመጣ ይነግረናል፡፡ 615 00:48:31,609 --> 00:48:38,130 ኢየሱስ ክርስቶስ ከመምጣቱ በፊት አታላዩ ነበር፤ ሀሰተኛዉ ክርስቶስ፡፡ 616 00:48:38,130 --> 00:48:43,559 የምለዉ ነገር ገብቷችኋል? የክርስቶስ ተቃዋሚ ዳግም የሚመጣዉ ክርስቶስ እኔ ነኝ የሚለዉ ግለሰብ ነዉ፤ 617 00:48:43,559 --> 00:48:49,569 ነገር ግን እሱ አስመሳይ ነዉ፡፡ ሆኖም ክርስትያኖች ኢየሱስ በማንኛዉም ሰዓት ሊመጣ ይችላል 618 00:48:49,569 --> 00:48:55,009 ተብለዉ እየተማሩ ስለሆነ፤ ይህ ምርጥ መገጣጠም ነዉ ምክንያቱም ማን ነዉ በእርግጥ የሚገለጠዉ- 619 00:48:55,009 --> 00:49:00,640 የክርስቶስ ተቃዋሚው፡፡ መጽሐፍ ቅዱስ ለምን "የክርስቶስ ተቃዋሚ" አለዉ? ምክንያቱም "የክርስቶስ ተቃዋሚ" (ነጠላ) የሚባል ሰዉ ስለሚመጣ ነዉ፡፡ 620 00:49:00,640 --> 00:49:07,380 ይህም ሰዉ ኢየሱስ ክርስቶስ ነኝ ይላል፡፡ በታላቁ መከራ ወቅት የክርስቶስ ተቃዋሚ ሲገለጥ እና 621 00:49:07,380 --> 00:49:13,549 "እኔ ኢየሱስ ክርስቶስ ነኝ" ሲል እንደ አዳኛቸዉ አድርገዉ ይቀበሉታል፡፡ ብዙ ሰዎች እንዲህ ብለዉ ያስተምራሉ፡ 622 00:49:13,549 --> 00:49:18,329 "ኦ…ኢየሱስ ክርስቶስ በደመናዎች ዉስጥ በሚመጣበት ጊዜ አይሁዶች አዳኛቸዉ እንደነበር ይረዳሉ፤ 623 00:49:18,329 --> 00:49:22,630 እናም ይቀበሉታል" አይደለም፤ እነርሱ የሚቀበሉት የክርስቶስ ተቃዋሚ ነዉ! 624 00:49:22,630 --> 00:49:24,430 መጽሐፍ ቅዱስ የሚናገረዉ ይህንን ነዉ፡፡ ኢየሱስ እንዲህ አለ፡ 625 00:49:24,430 --> 00:49:27,859 [00:05:43.00] የዮሐንስ ወንጌል 5፡43 "እኔ በአባቴ ስም መጥቻለሁ አልተቀበላችሁኝምም፤ 626 00:49:27,859 --> 00:49:29,910 ሌላዉ በራሱ ስም ቢመጣ እርሱን ትቀበሉታላችሁ፡፡" 627 00:49:29,910 --> 00:49:36,910 መጋቢ አንደርሰን፡ በቅድመ-መከራ መነጠቅ ላይ ያለዉ የሰይጣን እቅድ ሁሉም ሰዉ ወደ እዚኛዉ አስተሳሰብ፡ 628 00:49:37,019 --> 00:49:42,759 "ኢየሱስ ክርስቶስ በማንኛዉም ቅፅበት ሊመጣ ይችላል" እንዲመጣ ነዉ፡"ኢየሱስ ክርስቶስ በማንኛዉም ሰዓት 629 00:49:42,759 --> 00:49:48,720 ይመጣል ብለን እየጠበቅን ነዉ! ዛሬ ሊመጣ ይችላል! ዛሬ እየመጣ ነዉ!" 630 00:49:48,720 --> 00:49:54,240 ነገር ግን የእዉነት እየመጣ ያለዉ የክርስቶስ ተቃዋሚ ነዉ፡፡ እናም የክርስቶስ ተቃዋሚ ሲመጣ… 631 00:49:54,240 --> 00:50:01,240 የአንድ የአለም መንግስት እንዲሁም እርሱ አዳኝ ነኝ የሚልበት የአንድ የአለም ኃይማኖት አለቃ ይሆናል፡፡ 632 00:50:01,400 --> 00:50:04,319 በ1ኛ ዮሐንስ ምዕራፍ 2 ቁጥር 18 ላይ እንዲህ ይላል፡ 633 00:50:04,319 --> 00:50:09,809 (1ኛ ዮሐንስ 2፡18) ልጆች ሆይ፤ መጨረሻዉ ሰዓት ነዉ፤ የክርስቶስም ተቃዋሚ [ፀረ-ክርስቶስ] ይመጣ ዘንድ እንደሰማችሁ 634 00:50:09,809 --> 00:50:16,809 አሁን እንኳ ብዙዎች የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ተነስተዋል፤ ስለዚህም መጨረሻዉ ሰዓት እንደሆነ እናዉቃለን፡፡ 635 00:50:16,809 --> 00:50:21,280 መጋቢ አንደርሰን፡ የዚህ ቃል የመጀመሪያዉ መጠቀስ የተገለጸዉ በነጠላ ነዉ ወይስ በብዛት? ስለዚህ 636 00:50:21,299 --> 00:50:25,130 የክርስቶስም ተቃዋሚ (ነጠላ) እንደሚመጣ ሰምተዋል፡፡ ሰለዚህ የሚመጣዉ አንድ የክርስቶስ ተቃዋሚ ነዉ፤ 637 00:50:25,130 --> 00:50:29,960 ነገር ግን እስከ አሁንም የክርስቶስ ተቃዋሚዎች የሉም? ጥቅሱ የሚለዉ ያንን ነዉ፡፡ እነዚህ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች እነማን ናቸዉ? 638 00:50:29,960 --> 00:50:36,080 (1ኛ ዮሐንስ 2፡22) ክርስቶስ አይደለም ብሎ ኢየሱስን ከሚክድ በቀር ዉሸተኛዉ ማን ነዉ? 639 00:50:36,080 --> 00:50:38,200 አብንና ወልድን የሚክድ ይህ የክርስቶስ ተቃዋሚ ነዉ፡፡ 640 00:50:38,210 --> 00:50:42,329 መጋቢ አንደርሰን፡ ኢየሱስ ክርስቶስ አይደለም ብሎ ለማመን መጀመሪያ ክርስቶስ መኖሩን እና 641 00:50:42,329 --> 00:50:48,019 ኢየሱስም አለመሆኑን ማመን አለባችሁ፡፡ "ክርስቶስ" ማለት የቃሉ ትርጉም "መሲህ" ማለት ነዉ፡፡ 642 00:50:48,019 --> 00:50:53,329 በዮሐንስ ወንጌል 1፡42 ላይ መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል "መሢሕን አግኝተናል አለዉ፤ ትርጓሜዉም ክርስቶስ ማለት ነዉ" 643 00:50:53,329 --> 00:50:56,749 ስለዚህ መጽሐፍ ቅዱስ "ክርስቶስ" የሚለዉን ቃል "መሢሕ" ብሎ ይተረጉመዋል፡፡ ሁለቱ ቃላት የሚተካኩ ናቸዉ፡፡ 644 00:50:56,749 --> 00:51:00,690 ስለዚህ ይህን ልጠይቃችሁ፡ አንድ መሢሕ ይመጣል የሚል ሃይማኖት ማሰብ ትችላላችሁ፤ 645 00:51:00,690 --> 00:51:05,769 ነገር ግን ኢየሱስ አይደለም- ኢየሱስ እርሱን አይደለም፡፡ የአይሁዶች ሃይማኖት መሢሕ እንዳለ ያስተምራል፤ 646 00:51:05,769 --> 00:51:09,299 እሺ፤ ነገር ግን ኢየሱስ አይደለም፡፡ እነርሱ እስከ አሁን ድረስ መሢሑን እየጠበቁ ነዉ፡፡ 647 00:51:09,299 --> 00:51:12,799 እነርሱ ኢየሱስ መሢሑ አይደለም ይላሉ፡፡ እናም እስከ አሁን ድረስ መሢሑን እየጠበቁ ነዉ፡፡ 648 00:51:12,799 --> 00:51:19,799 መጽሐፍ ቅዱስ ፀረ-ክርስቶስን እንደ መሢሓቸዉ አድርገዉ እንደሚቀበሉ ይናገራል፡ 649 00:51:19,829 --> 00:51:24,740 ኢየሱስ በማንኛዉም ሰዓት ሊመጣ ይችላል ብለዉ የሚያምን ወንጌላዊ ክርስትና፣ 650 00:51:24,740 --> 00:51:29,609 ያልዳኑት፣ እዉነቱን የማያምኑት፤ ብዙዎቹ ይታለሉና እንዲህ ብለዉ ያስባሉ፡ 651 00:51:29,609 --> 00:51:36,609 "የኢየሱስ ክርስቶስ ዳግም-ምፅዓት ይህ ነዉ!" በአሁኑ ሰዓት ሙስሊሞች በእርግጥም ከመሐመድ የበለጠ 652 00:51:36,609 --> 00:51:42,560 ታላቅ ነብይ እና ታላቅ መሢሕ ይመጣል ብለዉ እየጠበቁ ነዉ፡፡ ፕሬዝዳንት አህመዲነጃድ፤ 653 00:51:42,569 --> 00:51:48,579 የኢራን ፕሬዝዳንት- ከዚህ ቀደም ስለእሱ ሰምቶ የሚያዉቅ? ፕሬዝዳንት አህመዲነጃድ ከአመት ወይም ከሁለት 654 00:51:48,579 --> 00:51:52,219 ዓመት በፊት ለዩናይትድ ስቴትስ ጀነራል አሴምብሊ ንግግር አድርጓዋል፡፡ 655 00:51:52,219 --> 00:51:55,829 በንግግሩም ስለ እስልምና አጭር ማብራርያ ሰጥቷል፡፡ 656 00:51:55,829 --> 00:52:01,789 ፕሬዝዳንት አህመዲነጃድ፡ የነቢያት መልእክት አንድ እና አንድ አይነት ነዉ፡፡ 657 00:52:01,789 --> 00:52:07,190 እያንዳንዱ መልዕክተኛ ከእርሱ በፊት የነበረዉን መልእክተኛ አፅድቆ ቀጥሎ ስለሚመጣዉ ነብይ ደግሞ 658 00:52:07,190 --> 00:52:14,119 መልካም ዜና በመናገር በዚያን ጊዜ በነበረዉ የሰዉ አቅም ልክ የበለጠ ሃይማኖቱን ይበልጥ በተሟላ መልኩ ገልጧል፡፡ 659 00:52:14,119 --> 00:52:21,119 ይህ ዝንባሌ የሁሉን-አቀፍ ሃይማኖት ፍጹምነት እስከገለጸዉ የመጨረሻዉ ነብይ ድረስ ቀጥሏል፡፡ 660 00:52:21,120 --> 00:52:30,920 ናምሩድ ክቡር አብርሃምን ተቃወመ፡፡ ፈርዖን ክቡር ሙሴን ተቃወመ፤ 661 00:52:30,920 --> 00:52:37,400 ስግብግቡ ደግሞ ክቡር ኢየሱስ ክርስቶስን እና ክቡር መሀመድን ተቃወመ፡፡ 662 00:52:37,400 --> 00:52:40,349 ለሁሉም ነብያቶቻችን ሰላም ይሁን፡፡ 663 00:52:40,349 --> 00:52:46,680 መጋቢ አንደርሰን፡ እናም እንዲህ አለ እስልምና አብርሃም ታላቅ ነብይ እንደነበረ ያምናል፤ ሙሴ ታላቅ ነብይ ነበር፤ 664 00:52:46,680 --> 00:52:51,319 ከዚያም ኢየሱስ ነበር እና ከዚያም መሐመድ ነበር፡፡ እናም ሙስሊምዋ 665 00:52:51,319 --> 00:52:56,420 ራሷን በማወዛወዝ መስማማትዋን ገለፀች ስለዚህ ይህንን ትክክል ነበርኩ ማለት ነዉ! እናም በዋናነት አህመዲነጃድ እያለ ያለዉ፡ 666 00:52:56,420 --> 00:53:02,809 እነዚህ ሰዎች እያንዳንዳቸዉ ቀድሞ ከመጣዉ ይልቅ የበዛ እዉነትን አምጥተዋል ምክንያቱም ሰዎች ዝግጁ እየሆኑ ሰለመጡ ነዉ፡፡ 667 00:53:02,809 --> 00:53:08,490 እነርሱ የበለጠ ማብራራያን፣ የበዛ ዝርዝርን እና የበዛ እዉነትን አምጥተዋል፡፡ እንዲህም አለ፡ 668 00:53:08,490 --> 00:53:15,099 ወደፊት ከመሐመድ የበለጠ ሌላ ነብይ ይመጣል፡፡ 669 00:53:15,099 --> 00:53:22,099 እና እርሱም የሚቀጥለዉን የመገለጥ ደረጃ ያመጣል፡፡ ስለዚህ እስላም መሢሓዊ ሰዉ እየፈለጉ ነዉ፡፡ 670 00:53:22,099 --> 00:53:25,560 ኢማም ማህዲን እየጠበቁ ነዉ፡፡ 671 00:53:25,579 --> 00:53:30,759 መሐመድ አህመዲነጃድ፡ ኦ እግዚአብሄር፤ የኢማም ማህዲን መምጣት አፋጥንልን፤ ጤና እና ድልን ስጠዉ፤ 672 00:53:30,759 --> 00:53:35,720 እናም እኛን እና ትክክለኛነቱን ለሚያረጋግጡትን ሁሉ ተከታዮቹ አድርገን፡፡ 673 00:53:35,720 --> 00:53:41,049 መጋቢ አንደርሰን፡ ቡድሂስቶች አምስተኛዉ ቡድሃ እስኪመጣ እየጠበቁ ነዉ፡፡ 674 00:53:41,049 --> 00:53:46,930 በቲቤት የሚገኙ የዳላይ ላማ ተከታዮች፡፡ ዳላይ ላማ፡ ዳላይ ላማ ከሞተ በኋላ በሌላ አካል… 675 00:53:46,930 --> 00:53:52,599 እንደገና ይወለዳል ብለዉ ያምናሉ- ያ የዳላይ ላማ መንፈስ፡፡ እነርሱም የክርስቶስ ተቃዋሚ… 676 00:53:52,599 --> 00:53:58,490 የዳላይ ላማ አዲስ ገፅታ ይሆናል ብለዉ ያምናሉ፡፡ ሙስሊሞች ደግሞ እሱን እንደ ኢማም ማህዲን አድርገዉ ይወስዱታል፡፡ 677 00:53:58,490 --> 00:54:02,160 ክርስቲያች እንደ ክርስቶስ ዳግም-ምፅዓት አድርገዉ ይወስዱታል፡፡ አይሁዶች እንደ መሢሑ አድርገዉ ይመለከቱታል፡፡ 678 00:54:02,160 --> 00:54:07,390 እነዚህ ዋና ዋና ሃይማኖቶች በእሱ ዙርያ ይሰበሰባሉ፤ ሰዎችም እንዲህ ይላሉ፤ 679 00:54:07,390 --> 00:54:13,509 "በመጨረሻ ሁላችንም መዋሃዳችን ታላቅ ነገር አይደል! ልዩነቶቻችን ወደ ጎን እያስቀመጥን ነዉ፤ 680 00:54:13,509 --> 00:54:18,609 እና ይህም ሰዉ እጅግ አስደናቂ ነዉ፡፡" እናም ያመልኩታል፡፡ ይህ አስመሳይ፤ የክርስቶስ ተቃዋሚ 681 00:54:18,609 --> 00:54:23,220 ይመጣል፡፡ የአለም መንግስት ይሾመዋል፤ ሙሉ ስልጣንም ይሰጠዋል፡፡ 682 00:54:23,220 --> 00:54:28,440 እናም አምላክ ነህ ብለዉ ያዉጁለታል፡፡ የክርስቶስ ዳግም ምፅዓት እንደሆነ አድርገዉም ያዉጃሉ፡፡ 683 00:54:28,440 --> 00:54:33,480 በመጀመሪያ ይገደላል፡፡ መጽሐፍ ቅዱስ አደገኛ ቁስል በራሱ ላይ እንደሚወጣ 684 00:54:33,480 --> 00:54:39,170 እናም ይህም አደገኛ ቁስል እንደሚድን ከዚያም እንደገና ወደ ህይወት እንደሚመጣ ይናገራል፡፡ 685 00:54:39,170 --> 00:54:44,920 ከዚያ በኋላ የኢየሱስ ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት ነዉ ተብሎ ይታወጅለታል፡፡ አምላክ በስጋ ተገልጦ ነዉ ተብሎ ይታወጅለታል፡፡ 686 00:54:44,920 --> 00:54:51,430 እናም የዚህ አለም መንግስታት ሁሉ ፤ የዚህ አለም ህዝቦች በሙሉ ይህንን ሰዉ ያመልኩታል፡፡ 687 00:54:51,430 --> 00:54:56,849 በጥቅሉ እያንዳንዱ ሃይማኖት እንደ መሢሓቸዉ አድርገዉ ይቀበሉታል፡፡ 688 00:54:56,849 --> 00:55:03,849 ነገር ግን መጽሐፍ ቅዱስ የዳኑት በዚህ ሰዉ እንደማይታለሉ ይናገራል፡፡ የተቀረዉ አለም ግን ያመልኩታል፡፡ 689 00:55:04,029 --> 00:55:08,549 እንዲሁም ያምኑታል፡፡ ምክንያቱም ተአምራትን ስለሚያደርግ፤ መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚናገረዉ… 690 00:55:08,549 --> 00:55:14,319 ሁሉንም ምልክቶች እና ድንቆች ያደርጋል፤ እናም ወደ እዚህ የአለም መንግስት ያመጣል፡፡ 691 00:55:14,319 --> 00:55:18,119 አንዳንድ ጊዜ ስለዚህ የአንድ አለም መንግስት ሰዎችን ለማስጠንቀቅ ትሞክራላችሁ፡፡ 692 00:55:18,119 --> 00:55:22,470 ወደ ጥሬ-ገንዘብ-አልባ ማህበረሰብ በመሄድ ሂደት ላይ እየሆኑ ስላሉ አዝማሚያዎች እያነሳችሁ 693 00:55:22,470 --> 00:55:27,230 ልታስጠነቅቋቸዉ ትሞክራላችሁ፡፡ በጣም ብዙ ክርስትያኖች አሉ - ለክርስትያኖች ሰለ አንድ የአለም 694 00:55:27,230 --> 00:55:33,400 መንግስት፤ ወይም ስለ ጥሬ-ገንዘብ-አልባ ህብረተሰብ እና በየቦታዉ እየተሰሩ ስላሉት 695 00:55:33,400 --> 00:55:37,940 ኬላዎችን እንዲሁም የፖሊስ ግዛት ትነግሯቸዋላችሁ፡፡ እነርሱም እናንተን "የሴራ ሀሳባዉያን" ብለዉ ይጠሯችኋል፡፡ 696 00:55:37,940 --> 00:55:40,539 ባለፉት አመታት ዉስጥ የሴራ ሀሳባዉያን እንደተባላችሁ እርግጠኛ ነኝ፡፡ 697 00:55:40,539 --> 00:55:41,800 ዶ/ር ኬንት ሆቪንድ፡ አዎን፤ ብዙ ጊዜ፡፡ 698 00:55:41,800 --> 00:55:45,869 መጋቢ አንደርሰን፡ ነገር ግን አንድ ሰዉ ትክክለኛ መጽሐፍ ቅዱስ-አማኝ ክርስትያን ሆኖ… 699 00:55:45,869 --> 00:55:48,509 አንድ ቀን የአንድ አለም መንግስት እንደሚመጣ መካድ ይችላል? 700 00:55:48,520 --> 00:55:52,720 ዶክተር ኬንት ሆቪንድ፡ መፅሀፍ ቅዱስን ስታነቡ የሰይጣን እቅድ አለምን በአዲስ፣ 701 00:55:52,730 --> 00:55:56,640 በአንድ ስልጣን ለመግዛት እንደሆነ ሳትመለከቱ ታልፋላችሁ ብዬ አላስብም፡፡ እሱ አንድ… 702 00:55:56,640 --> 00:56:00,160 የአለም መንግስትን ይፈልጋል፡፡ አምላክ መሆን ይፈልጋል፡፡ 703 00:56:00,170 --> 00:56:03,759 መጋቢ አንደርሰን፡ ይህ ሰዉ መላዉ አለምን በሚገዛበት ጊዜ ሁሉም ሰዉ 704 00:56:03,759 --> 00:56:07,210 "የአዉሬዉን ምልክት" የሚባለዉን እንዲቀበሉ ያዝዛል፡፡ ስለ አዉሬዉ ምልክት ሰምቶ የሚያዉቅ ማን አለ? 705 00:56:07,210 --> 00:56:12,989 መፅሀፍ ቅዱስ የአዉሬዉ ምልክት በቀኝ እጅ ወይም 706 00:56:12,989 --> 00:56:19,690 በፊት ግንባር ላይ የሚደረግ ነገር እንደሆነ እንዲሁም ማንም ሰዉ ምልክቱ ሳይኖረዉ መግዛት ወይም መሸጥ እንደማይችል ይነግረናል፡፡ 707 00:56:19,690 --> 00:56:23,210 ምናልባትም ሰዎች ይህንን ከጥቂት መቶ አመታት በፊት አንብበዉ "ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል? 708 00:56:23,210 --> 00:56:27,470 እንዴት ምልክቱ የሌላቸዉን ሰዎች እንዳይገዙ እና እንዳይሸጡ ማድረግ ይቻላል? ጥሬ ገንዘብ መጠቀም አይችሉም?" ብለዉ ይሆናል፡፡ 709 00:56:27,470 --> 00:56:32,700 ቴክኖሎጂዉ ያለበትን ሁኔታ አስቡ፡፡ ይህ በእጄ የያዝኩት ገንዘብ፤ 710 00:56:32,700 --> 00:56:39,440 የፌደራል የገንዘብ ኖት፤ ወረቀት ነዉ፡፡ ዋጋ የለዉም፡፡ ምንም አይነት እዉነተኛ ዋጋ የለዉም፡፡ 711 00:56:39,440 --> 00:56:43,520 የጥሬገንዘብ-አልባ ማህበረሰብ ይበልጥ እያደገ እያደገ 712 00:56:43,520 --> 00:56:46,799 እንደመጣ ስታዩ ጥሬ ገንዘብ ከመጠቀም እየራቅን ነዉ፡፡ 713 00:56:46,799 --> 00:56:51,869 ሰዉየዉ በቲቪ፡ የሚጨበጥ ጥሬ ገንዘብ የሚጠፋበት ጊዜ አለ፡፡ 714 00:56:51,869 --> 00:56:56,099 ዜና አንከር፡ የወረቀት ገንዘብ የቀድሞ ዘመን ባህል ነዉ? 715 00:56:56,099 --> 00:57:02,219 ሰዉየዉ በቲቪ፡ በአሁኑ ጊዜ አሜሪካን ሀገር ዉስጥ ከሚደረጉ ግብይቶች መካከል 95 በመቶ እና ከዚያ በላይ የሚሆኑት… 716 00:57:02,219 --> 00:57:04,880 ከጥሬ ገንዘብ ወይም ሳንቲሞች ጋር ምንም አይነት ግንኙነት የላቸዉም፡፡ 717 00:57:04,900 --> 00:57:10,109 አዲስ ሴት፡ አንድ ቀን ይህ የሚበጨበጠዉ ጥሬ ገንዘብ ይቀር ይሆን ብላችሁ አስባችሁ ታዉቃላችሁ? 718 00:57:10,109 --> 00:57:15,200 አንዳንዶች ይህን መቀበል ያለብን እዉነታ ነዉ ይላሉ፡፡ ዶላር እና ሳንቲሞች የማይመቹ እየሆኑ ነው፡፡ 719 00:57:15,200 --> 00:57:20,380 አፍሪካን ኦፊሻል፡ መርሁ ከጥሬ-ገንዘብ ኢኮኖሚ ወደ 720 00:57:20,380 --> 00:57:26,299 ጥሬ-ገንዘብ-አልባ ኢኮኖሚ ማስተላለፍ ላይ ነዉ፡፡ ይህ ባንኮቹን ይመለከታል፡፡ ይህ የቴሌኮሚኒኬሽን ድርጅቶችን ይመለከታል፡፡ 721 00:57:26,299 --> 00:57:30,410 ይህ ኤቲኤም እና ፖስ አቅራቢዎችንም የሚመለከት ነዉ፡፡ የባህል ለዉጥንም ይጠይቃል፡፡ 722 00:57:30,410 --> 00:57:35,410 ዜና አንከር፡አሁን አሁን ገንዘብን ምንድን ነዉ የምትሉት? የሳንቲሞች እና የኖቶች ስብስብ ነዉ? 723 00:57:35,410 --> 00:57:40,880 ወይስ ካርዶች ናቸዉ እየተተኩ ያሉት? እናም አንዳንድ የገንዘብ አይነቶች ወደ መጨረሻቸዉ እየመጡ ነዉ፡፡ 724 00:57:40,880 --> 00:57:46,480 ዶክተር ኬንት ሆቪንድ፡ እንበልና በእርሶ መንደር አካባቢ ያሉት ሱቆች በሙሉ "ጥሬ ገንዘብ መቀበል አቁመናል" ይላሉ 725 00:57:46,480 --> 00:57:51,520 እና ምናልባትም "ቼኮች ወይም ክሬዲት ካርዶችን እንኳን ሳይቀር መቀበል አቁመናል… 726 00:57:51,520 --> 00:57:54,820 ምክንያቱም በጣም ብዙ ማጭበርበር አለ- በጣም በርካታ የተሰረቁ ክሬዲት ካርዶች እና የተጭበረበሩ ቼኮች አሉ፡፡" 727 00:57:54,820 --> 00:57:57,580 እሰቲ እንጋፈጠዉ፡፡ የወረቀት ገንዘብ ምንም አይነት ዋጋ የለዉም፡፡ 728 00:57:57,580 --> 00:58:00,829 ብጣሽ ወረቀት ነዉ፡፡ ምናልባትም ይህ አንድ አይነት ገንዘብ ሊሆን ይችላል፡፡ ወርቅ አይደለም፡፡ 729 00:58:00,829 --> 00:58:05,249 ብርም አይደለም፡፡ እዉነተኛ ዋጋ የለዉም፡፡ ስለዚህ መጀመርያ ዋጋ የሌላቸዉን 730 00:58:05,249 --> 00:58:12,249 ብጣሽ ወረቀቶች መጠቀም እንድንለምድ አደረጉን፡፡ ዛሬ ይህን የወረቀት ብጣሽ ተጠቅሜ እቃዎችን እና አገልግሎቶች ማግኘት እችላለሁ፡፡ 731 00:58:12,259 --> 00:58:16,019 ነገር ግን አንድ ሰዉ ነገ"ያ ገንዘብ ምንም ዋጋ የለዉም" ካለ… 732 00:58:16,019 --> 00:58:20,680 ምንም ዋጋ ላይኖረዉ ይችላል፡፡ የኮንፌደሬት አሜሪካን መንግስት ታስታዉሳላችሁ? 733 00:58:20,680 --> 00:58:24,460 የኮንፌደሬትን ገንዘብ ታስታዉሳላችሁ? ሰዎች የኮንፌደሬቱን ገንዘብ ከፍራሻቸዉ ስር አስቀምጠዉ ነበር፡፡ 734 00:58:24,460 --> 00:58:27,230 እስቲ ገምቱ፤ ምንም ዋጋ አልነበረዉም፡፡ እንዲሁም እነርሱ እንዲህ አይነት ነገር ሊያደርጉ እና እንዲህም ሊልዎት ይችላሉ፡ 735 00:58:27,230 --> 00:58:32,119 "የወረቀት ገንዘብዎ ጥቅም አይሰጥም፡፡ አሁን ሁሉም በአካዉንትዎ በኩል ነዉ፡፡ ከፌስቡክዎ፣ ከዩትዩብ ቻናልዎ 736 00:58:32,119 --> 00:58:36,720 እንዲሁም ከጂሜልዎ ጋር የተቆራኘ ነዉ፤የማንነት ስርቆት ስለሌለ በጣም አሪፍ ነዉ፡ 737 00:58:36,720 --> 00:58:39,430 የኪስ ቦርስዎን እቤት ረስቻለሁ ብለዉ መጨነቅ አይኖርብዎትም፡፡ 738 00:58:39,430 --> 00:58:44,140 ክሬዲት ካርድዎን ተስርቄያለሁ ብለዉ መጨነቅ አይኖርብዎትም፡፡ ሙሉ በሙሉ ጥሬገንዘብ-አልባ ነዉ፡፡" እፅን መቆጣጠር እንችላለን 739 00:58:44,140 --> 00:58:48,359 ምክንያቱም የጥሬ ገንዘብ ግብይት ማድረግ የሚቻልበት መንገድ የለም፡፡ ይህ ወንጀልን ለመከላከል ነዉ፡፡ 740 00:58:48,359 --> 00:58:53,160 የዜና አቅራቢዋ ሴት፡ ፍጥነት እና ምቾትን በአንድ ላይ ያጣመረዉ ይህ የሳይንሳዊ-ልቦለድ ቴክኖሎጂ የመክፈያ ጣቢያዎች ዉስጥ ሊገባ ነዉ፡፡ 741 00:58:53,160 --> 00:58:57,970 የመጨረሻዉን ማንነቶን ለመስጠት ከተስማሙ… 742 00:58:57,970 --> 00:59:00,099 ከዳቦ እስከ ቢራ ማንኛዉንም ነገር ከሱቅ መግዛት ይችላሉ፡፡ 743 00:59:00,099 --> 00:59:02,009 የኤሲኤልዩ ሰዉዬ፡ በጣም ያስፈራኛል፡፡ 744 00:59:02,009 --> 00:59:06,029 የዜና አቅራቢዋ ሴት፡አንድ ጊዜ የሸቀጣ-ሸቀጥ ሱቅዎ ስካን ከተደረገ በኋላ አሁን ምን ያደርጋሉ? በሌባ ጣትዎ… 745 00:59:06,029 --> 00:59:11,460 የምስል ማንብበያዉን ይነካሉ፤ ከዚያም የእጅ ጣትዎን ብቻ በመጠቀም በ 3 ሰኮንዶች ዉስጥ ይከፍላሉ፡፡ 746 00:59:11,460 --> 00:59:16,180 ይህ ባዬሜትሪክስ ይባላል፤ ልዩ የሆኑትን ባዮሎጂካዊ ባህርያቶን በመጠቀም… 747 00:59:16,180 --> 00:59:19,390 ማንነቶን የማወቂያ አዉቶማቲክ ዘዴ ነዉ፡፡ 748 00:59:19,390 --> 00:59:22,869 የኤሲኤልዩ ሰዉዬ፡ ከአገልግሎቱ ምቾት የተነሳ በዚህ እንዳይሸጡ፡፡ 749 00:59:22,869 --> 00:59:26,229 የቀድሞ የኪዉቲ ሰራተኛ፡ አያችሁ፤ ዛሬ የጣት አሻራ ነዉ፤ ነገ ደግሞ ማይክሮቺፕ፡፡ 750 00:59:26,240 --> 00:59:28,880 ምናልባትም የአዉሬዉ ምልክት አስተባባሪዎች ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ 751 00:59:28,900 --> 00:59:33,180 የዜና አቅራቢዋ ሴት፡ በክዊክ ትሪፕ የምቾት ሱቅ ሰንሰለት ሰራተኛዉ ይህን ሰዉ ሲወጣ እና 752 00:59:33,180 --> 00:59:37,039 ሲገባ ጣቱን እንዲያስነካ ሲጠይቀዉ ይህ ሰዉ በዛዉ ድርጅት ዉስጥ የነበረዉን የስራ አመራር ስራ አቆመ፡፡ 753 00:59:37,039 --> 00:59:41,089 የቀድሞ ኪዉቲ ሰራተኛ፡ ምንም እንኳን ዛሬ የግድ ባይሆንም ስለ ነገ ማን ያዉቃል፡፡ 754 00:59:41,089 --> 00:59:44,569 የዜና አቅራቢዋ ሴት፡ ኤክስፐርቶች ባዬሜትሪክስ በእያንዳንዱ የኢኮኖሚ እና 755 00:59:44,569 --> 00:59:47,440 እለት ህይወት ላይ በሰፊዉ ዘልቆ እደሚፋፋ ይናገራሉ፡፡ 756 00:59:47,450 --> 00:59:51,779 የቴሌቭዥኗ ሴት፡ ጣትዎችዎን በዚያ ላይ ያስቀምጣሉ፤ ከዚያም ስሜ ይመጣል፡፡ እንዲሁም ሙሉ መረጃዬን ታገኛለች፡፡ 757 00:59:51,930 --> 00:59:52,839 የዜና አቅራቢዋ ሴት፡ያን ያል ፈጣን ነዉ? 758 00:59:52,839 --> 00:59:53,650 የቴሌቭዥኗ ሴት፡ በጣም ፈጣን ነዉ፡፡ 759 00:59:53,650 --> 00:59:54,850 ወደድሽዉ? ወደድኩት፡፡ 760 00:59:54,859 --> 00:59:59,839 የዜና አቅራቢዋ ሴት፡ በአለም ዙርያ ያሉ ሰዎች ባዮሜትሪክስን ቀደም ብለዉ እየተጠቀሙ ይገኛሉ፡፡ የአሜሪካን መንግስት፣ አየር መንገዶች፣ 761 00:59:59,839 --> 01:00:04,989 ነዳጅ ማደያዎች- የዋልት ዲስኒ ወርልድ እንኳን ሳይቀሩ በቀን እንቅስቃሴዎች ምትክ የእንግዶችን የደም ስሮች… 761 00:59:59,839 --> 01:00:04,989 ማንበብ የሚችል ቴክኖሎጂ ይጠቀማሉ፡፡ 763 01:00:07,599 --> 01:00:14,200 መጋቢ አንደርሰን፡ ይህ የአንድ አለም መንግስት በዚህች ምድር ላይ ማንም ሰዉ የአዉሬዉ ምልክት ሳይኖረዉ… 764 01:00:14,200 --> 01:00:18,880 መግዛት ወይም መሸጥ እንዳይችል የሚከልክልበት 765 01:00:18,880 --> 01:00:24,369 ከፍተኛ ስልጣን ይኖረዋል፡፡ ደስ የሚለዉ ነገር የኪንግ ጀምስ መፅሀፍ ቅዱስ 766 01:00:24,369 --> 01:00:29,779 የአዉሬዉ ምልክት ይለዋል- ይህ ምልክት ለመግዛት 767 01:00:29,779 --> 01:00:36,779 ወይም ለመሸጥ የሚስፈልግዎ ነዉ- ምልክቱም በቀኝ እጃቸዉ ወይም በፊት ግንባራቸዉ ላይ የሚደረግ ነዉ፡፡ ይህ የሆነ አይነት ተቀባሪ… 768 01:00:37,210 --> 01:00:42,299 ቺፕ ሊሆን ይችላል፤ ስለዚህም ለመግዛት ወይም ለመሸጥ የሚጠበቅብዎ ይህንን ቺፕ ስካን ማድረግ ብቻ ነዉ፡፡ 769 01:00:42,299 --> 01:00:46,329 አንድ ቀን ይሆናል የሚሉት ምንድን ነዉ፡ "ይህ የወረቀት ገንዘብ- ያ በኪስዎ ዉስጥ ያለዉ 770 01:00:46,329 --> 01:00:53,329 አንድ መቶ ዶላር- ዋጋ የለዉም፡፡ አሁን ሁሉም ነገር ኤሌክትሮኒክ ሆኗል፡፡ 771 01:00:53,739 --> 01:00:59,749 ወደ ሸቀጥ ሱቅ ይሄዳሉ፤ ግዢዎችዎ ይሰበሰቡና ከዚያ *ቢፕ* ብቻ፡፡ 772 01:00:59,749 --> 01:01:05,390 እጅ ከሌልዎት ምንም ችግር የለዉም፤ በግንባርዎ ላይ ልናረገዉ እንችላለን ምክንያቱም ሁሉም ሰዉ ራስ አለዉ! 773 01:01:05,390 --> 01:01:12,039 እርስዎ እንዲሁ *ቢፕ* አድርገዉ በመክፈያዉ ላይ ይከፍላሉ፡፡ ሁሉም ገንዘብ ወደ ኤሌክትሮኒካዊ ፎርማት ይቀየራል፤ 774 01:01:12,039 --> 01:01:17,900 አሁን እራሱ ወደዛ በማምራት ላይ ነዉ፡፡ የሞባይል ስልኮች ስካነሮችን ማካተት ጀምረዋል፡፡ 775 01:01:17,900 --> 01:01:24,650 እስቲ እንበልና በሁለት ሰዎች መካከል የእቃና የአገልግሎት ልዉዉጥ አለ፡፡ እሺ እሱም $10.50 ዶላር ነዉ፡፡ 776 01:01:24,650 --> 01:01:29,789 ስለዚህ እስቲ በስልኬ/ስማርትፎን/ ስካን ማድረግ እንድችል ቀኝ እጅህን ስጠኝ፡፡ *ቢፕ* 777 01:01:29,789 --> 01:01:35,569 እሺ ልክ አሁን ከእሱ አካዉንት ገንዘቡን ወሰድኩኝ፡፡ ኦ ለልጄ የፒያኖ ትምህርት ሰጥተሀዋል፡፡ 778 01:01:35,569 --> 01:01:41,839 ልክፈልህ፡ *ቢፕ* እስቲ አሁን አስቡት፡ በስልክ/ስማርትፎን/ የአዉሬዉን ምልክትን 779 01:01:41,839 --> 01:01:44,989 ስካን ማድረግ ይቻላል፤ እናም ያለ እርሱ መግዛት ወይም መሸጥ አትችሉም፡፡ 780 01:01:44,989 --> 01:01:50,389 ዜና አቅራቢዋ ሴት፡ ዛሬ ምሽት የህክምና ዜና ላይ የሩዝ ጥሬ የሚያክል ቺፕ ህይወቶን ሊያተርፍ እንደሚችል ተገለፀ፡፡ 781 01:01:50,390 --> 01:01:56,660 የአንከር ዜና፡ ዓመተ ምህረቱ 2017 እ.ኤ.አ. ነዉ፡፡ ራስዎን ስተዉና ምንም መታወቂያ ወይም የህክምና ታሪክ 782 01:01:56,660 --> 01:02:02,329 ባልያዙበት ሁኔታ ወደ ሆስፒታል በፍጥነት እየተወሰዱ ነዉ፤ ከቆዳዉ ስር ላለዉ ማይክሮቺፕ ምስጋና ይግባዉና ሁሉ ነገር በዚያ ላይ ይገኛል፡፡ ከሀያ አመት በፊት… 783 01:02:02,329 --> 01:02:05,229 ሳይንሳዊ ልቦለድ የነበረ፤ አሁን በባዮሜትሪክ አማካኝነት እዉነታ ሆኗል፡፡ 784 01:02:05,229 --> 01:02:09,920 ፕሮፌሰር፡በዚህ አስር ዓመት ዉስጥ ሰዎች ከኪስ ቦርሳዎቻቸዉ እና ከቁልፎቻቸዉ ነፃ መሆን የሚፈልጉ ከሆነ… 785 01:02:09,920 --> 01:02:13,339 ባዮሜትሪክ ቴክኖሎጂ ይህንን ፍላጎት እዉን ያደርገዋል ብዬ አስባለሁ፡፡ 786 01:02:13,339 --> 01:02:17,450 ዜና አንከር፡ ተግዳሮቱ በዚህ ደፋርና አዲስ አለም ግላዊነታችንን መጠበቅ ነዉ፡፡ 787 01:02:17,450 --> 01:02:21,839 ዜና አንከር፡ አዲሱ የማይክሮቺፕ ቴክኖሎጂ 788 01:02:21,839 --> 01:02:25,349 የድንገተኛ ህክምና ክፍል ሰራተኞች አንድ የኮምፒዉተር ቁልፍን በመጫን ብቻ የህክምና ታሪክዎን ማወቅ እንዲችሉ አድርጓል፡፡ 789 01:02:25,349 --> 01:02:29,769 የሃርቫርድ ዶክተር፡ በጣም በርካታ የድንገተኛ ህክምና ዶክተሮች ያለምንም መረጃ ኦፕራሲዮን ያደርጋሉ፡፡ 790 01:02:29,769 --> 01:02:33,109 የወሰዷቸዉን መድሃኒቶች እና ያሉቦትን አለርጂዎች ሳናዉቅ የሕክምና ዉሳኔዎች ማድረግ አለብን፡፡ 791 01:02:33,109 --> 01:02:37,979 ዜና አንከር፡ የሃርቫርዱ ዶክተር እንደተናገረዉ ከሆነ ይህ የራዲዮ ሞገድመታወቂያ ቺፕ ይህንን ችግር ሊፈታ ይችላል ይላል፡፡ 792 01:02:37,979 --> 01:02:44,130 ይህን በቀኝ ክንዱ ላይ አስቀብሮታል፡፡ ስካነሩ የመታወቂያ ቁጥሩን ያነባል፡፡ 793 01:02:44,130 --> 01:02:48,539 እነዚህ 16 ዲጂቶች የሕክምና ታሪኩ ወደተቀመጠበት የተጠበቀ ድረ-ገፅ ይገባሉ፡፡ 794 01:02:48,539 --> 01:02:52,940 የኢኤምቲ ሰራተኛ ቺፑ የድንገተኛ ሰራተኞችን ሊረዳ እንደሚችል ተናግሯል፡፡ 795 01:02:52,940 --> 01:02:57,390 ኢኤምቲ ሰራተኛ፡ በአደጋ አእምሮአቸዉን ስተዉ… 796 01:02:57,390 --> 01:03:01,590 ታካሚዎች ሲመጡ የሚያጋጥመዉ ትልቁ ችግር መረጃቸዉን ወይም የህክምና ታሪካቸዉን ሊነግሩህ አለመቻላቸዉ ነዉ፡፡ 797 01:03:01,619 --> 01:03:04,489 ዜና አንከር፡ የሃርቫርድ ዶክተር ጥቅሞቹ ግልፅ እንደሆኑ ይናገራል፡፡ 798 01:03:04,489 --> 01:03:08,150 የሃርቫርድ ዶክተር፡ እኔ የተራራ መዉጣት ስፖርተኛ ነኝ፡፡ እናም ከአንድ ገደል ላይ ብወድቅ ራሴን ስቼ እደምታገኙኝ አዉቃለሁ፡፡ 799 01:03:08,150 --> 01:03:14,029 ስለዚህም ስካን ተደርጌ ማንነቴን ማወቅ መቻሉ… 800 01:03:14,029 --> 01:03:15,529 ከግላዊነት ስጋቴ ይልቅ ያመዝናል፡፡ 801 01:03:15,529 --> 01:03:19,910 ዜና አንከር፡ ቺፑ በማይሰበር መስታወት ዉስጥ የታሸገ ሲሆን መጠኑም የሩዝ ጥሬን የሚያክል ነዉ፡፡ 802 01:03:19,910 --> 01:03:23,599 ሄደቱ የሚካሄደዉ በማደንዘዣ ሲሆን በአንጻሩ ከህመም ነጻ ነዉ፡፡ 803 01:03:23,599 --> 01:03:26,809 የሃርቫርድ ዶክተር፡ ከቆዳዎ በታች የመስፊያ መርፌ እንደማስቀመጥ ነዉ፡፡ 804 01:03:26,809 --> 01:03:30,579 ዜና አንከር፡ ነገር ግን ከዚህ አንጻር የሆነ ነገር ከቆዳዎ ስር ማድረግ ጥሩ ነገር ነዉ ይላል፡፡ 805 01:03:30,789 --> 01:03:35,839 ዜና አንከር ወንድ፡ ሲጀመር እንደዚህ ነዉ፡ እዚህ ጋር ድመት አለች እናም ከአምስት አመታት በኋላ እንደተመለሰች አይተናል፡፡ 806 01:03:35,839 --> 01:03:40,039 ከዚያም አንድ ሰዉ እንዲህ አለ፡ “ታዉቃላችሁ…ለድመት ጥሩ ሆኖ ከተገኘ፤ 807 01:03:40,039 --> 01:03:45,829 እማሚ እና አባቢ እቤት ስላሉ ምናልባት እንድ ነገር ከተፈጠረ ይጠቅም ዘንድ ማይክሮቺፕን… 808 01:03:45,829 --> 01:03:50,380 ከህክምና መረጃ ጋር እናስቀብር ይሆናል፡፡ ደስ ይላል፡፡“ 809 01:03:50,380 --> 01:03:54,670 እናም ከዚያ አንድ ሰዉ እንዲህ ይላል “ለድመቴ፣ ለቅድም አያቴ (ወንድ እና ሴት) 810 01:03:54,670 --> 01:04:00,450 ጥሩ ከሆነ፣ ለልጄስ?” ቢጫ የማስጠንቀቂያ ደዉል መጠቀም አበቃ፡፡ 811 01:04:00,450 --> 01:04:05,059 ልጅ ተጠለፈ ብሎ መጨነቅ በጭራሽ አይገባም፡፡ ከዚያም እንዲህ እንላለን “እሺ፣ ምን እንደሆነ ታወቃላችሁ? ምናልባትም እኛ ማድረግ ሊኖርብን ይችላል፡፡ 812 01:04:05,059 --> 01:04:10,279 እናም ያንን ቺፕ በመጠቀም ሁሉንም ነገር ማግኘት እንችላለን፤ ክሬዲት ካርዶችን፣ የመንጃ ፈቃድ፡፡ 813 01:04:10,279 --> 01:04:15,670 አስቡበት የሜትሮ ካርድ፣ የኪስ ቦርሳ አይኖርም፡፡ እስቲ አስቡበት ከዛ በኋላ ቁልፍ መሸከም አይኖርብዎትም፡፡ 814 01:04:15,670 --> 01:04:19,030 ስለዚህ በዚህ ቤት ያላችሁትን ሰዎች ሁሉ መጠየቅ የምፈልገዉ ነገር ይህ ነዉ፡ ይህ ጥሩ ሀሳብ ነዉ? 815 01:04:19,040 --> 01:04:20,479 ምክንያቱም በቀጣይ እኛም እየሄድን ያለዉ ወደዚያ ነዉ፡፡ 816 01:04:20,479 --> 01:04:22,210 ዜና አንከር ሴት፡ ይህ ለእኔ በጣም የሳይንስ-ልቦለድ ነዉ፤ እዉነቱን ለመናገር፡፡ 817 01:04:22,210 --> 01:04:22,460 ዜና አንከር ወንድ፡ እዚህ ነዉ! እዚህ ነዉ፡፡ 818 01:04:22,460 --> 01:04:26,599 ዜና አንከር ሴት፡ እዚህ እንደሆነ አዉቃለሁ፤ እናም ለቤት እንስሶች ነዉ ለሰዎች ግን በተገደበ መልኩ… 819 01:04:26,599 --> 01:04:27,720 ዜና አንከር ወንድ፡ነገር ግን እናንተ ህጻን ናችሁ… 820 01:04:27,720 --> 01:04:29,220 ዜና አንከር ሴት፡ እናንተ ህጻናት ናችሁ…እኔ የምለዉ ና…. 821 01:04:29,220 --> 01:04:32,499 ስቲቨን አንደርሰን፡ ባለፈዉ ዘመናት የነበሩ ሰዎች እነዚህ ጥያቄዎች ተፈጥረዉባቸዉ ይሆናል፡ “ይህ እንዴት ሊተገበር ይችላል? 822 01:04:32,499 --> 01:04:36,359 ምልክት ከሌላቸዉ ሰዎች እንዴት እንዳይገዙ ወይም እንዳይሸጡ ማድረግ ይቻላል?“ 823 01:04:36,359 --> 01:04:42,930 ነገር ግን እያደገ ያለዉ ቴክኖሎጂ ማንም ሰዉ ያለምልክቱ መግዛት 824 01:04:42,930 --> 01:04:48,970 ወይም መሸጥ እንዳይችል ለማድረግ በጣም ቀላል ያደርገዋል፡፡ እናም እሰቲ ገምቱ?አብዛኛዉን ሰዎች በቤታቸዉን ያለዉ ምግብ ለሰባት ቀናት ወይም 825 01:04:48,970 --> 01:04:52,880 ለአስር ቀናት የሚበቃ ብቻ ነዉ ስለ መሸጥ ወይም መግዛት ካልቻላችሁ… 826 01:04:52,880 --> 01:04:57,130 የህመም አለም ዉስጥ ነዉ የምትሆኑት፡፡ እናም በመሰረቱ የክርስቶስ ተቃዋሚውን ካላመለካችሁ ትገደላላችሁ 827 01:04:57,130 --> 01:05:01,880 የሚል ህግ እንደሚወጣ መፅሀፍ ቅዱስ ይነግረናል፡፡ 828 01:05:01,880 --> 01:05:07,259 ይህ ሰዉ ትልቅ ሰዉ ነዉ፤ እሱ በርካታ ታላላቅ ነገሮችን እያደረገ ነዉ፤ ሰዎችንም አንድላይ እያቀራረበ ነዉ፡፡ 829 01:05:07,259 --> 01:05:11,609 በአንድ ነገር ብቻ ተያዘ፡ መቀበል ወይም መሞት፡፡ እናም ስለእዛ ጉዳይ ስትሰሙ እሱን ስታዩ… 830 01:05:11,609 --> 01:05:15,289 ምናልባትም “እሺ፣ በዚያ መሰረት እኛ አማኞች ሁላችን የምንሞት ይመስለኛል፤ 831 01:05:15,289 --> 01:05:19,920 በክርስቶስ የምናምን ሁሉ፡፡ እኛ ሁላችን አንገታችን ይቀላል ብዬ እገምታለሁ፡፡ 832 01:05:19,920 --> 01:05:23,029 መፅሀፍ ቅዱስም ስለ እኛ መታረድ ይናገራል፡፡ እኛን ሁላችን የምንታረድ ነዉ የሚሆነዉ፡፡ “ ልትሉ ትችላላችሁ፡፡ 833 01:05:23,029 --> 01:05:29,339 ነገር ግን ጉዳዩ ይህ ነዉ፡ ይህ እንዲቀጥል ከተፈቀደ ትክክል ናችሁ፤ ሁሉም አማኞች ይገደላሉ፡፡ 834 01:05:29,339 --> 01:05:32,970 ምክንያቱም አስቡበት፣ ቴክሎጂዉን ተመልከቱ፣ በሁሉም ስፍራ የተተከሉትን የጥበቃ ካሜራዎች ተመልከቷቸዉ፤ ሳተላይቶች፡፡ 835 01:05:32,970 --> 01:05:39,119 አሁን ፖሊሶች ካሜራ የታጠቁ ድሮኖችን በመጠቀም እየዞሩ መብረር እና ስለእርስዎም መሰለል ይችላሉ፡፡ 836 01:05:39,119 --> 01:05:46,119 ስለ እርሱ አይተዋል? የቁጥጥር ድሮኖች፡፡ የምትሉትን ነገር ለመስማት እንዲያስችላቸዉ አሁን… 837 01:05:46,349 --> 01:05:51,039 በመንገድ ዳርቻዎች ላይ ማይክራፎኖችን እየገጠሙ ይገኛሉ፡፡ 838 01:05:51,039 --> 01:05:56,180 እናም ይህ እንደ ዳይስቶፒክ ረዥም ልቦለድ “1984” አይነት ነዉ፡፡ይህ ሀገራችን እየሄደችበት ያለዉ መንገድ ነዉ፤ 839 01:05:56,180 --> 01:06:00,079 ሙሉ በሙሉ ቁጥጥር ወደሚደረግበት ማህበረሰብ፡፡እንዲሁ ወደ አዉሮፕላን የምትገቡበት ዘመን ቀርቷል፡፡ 840 01:06:00,079 --> 01:06:05,400 አሁን በቲኤስኤ መደረግ ይኖርብዎታል፡፡ አሁን በእርቃን አካል ስካነር ዉስጥ ማለፍ ይኖርብዎታል፡፡ 841 01:06:05,400 --> 01:06:10,519 አሁን ስካን መደረግ ይኖርብዎታል፡፡ መሸፈን አለብዎት፡፡ 842 01:06:10,519 --> 01:06:15,559 መታወቂያዎን ሁልጊዜ መያዝ ይኖርብዎታል እንዲሁም ፖሊሶች ያለማቋረጥ “መታወቂያህ የታለ? ወረቀቶች የታሉ? 843 01:06:15,559 --> 01:06:21,759 ወረቀቶችህ ቅደም-ተከተላቸዉን አልጠበቁም!“ እናም አሁን እየኖርንበት ያለዉ ሀገር ይህ ነዉ፡፡ 844 01:06:21,759 --> 01:06:27,109 እናም ይህ ነገር ከዚህች እስር-ቤት ከሆነች ፕላኔት ማምለጥ በጣም ከባድ እስከሚሆንበት ሁኔታ ድረስ የሚቀጥል ይሆናል፡፡ 845 01:06:27,109 --> 01:06:33,009 ነገር ግን ይህንን ነገር ልናገር፡ በስህተት እንዳትረዱኝ ሁላችንም አንገደልም፡፡ ብዙዎች ይገደላሉ፡፡ 846 01:06:33,009 --> 01:06:36,869 በርካታ ክርስቲኖች ለክርስቶስ ብለዉ አንገታቸዉን ይቀላሉ፤ ይገደላሉ፡፡ 847 01:06:36,869 --> 01:06:40,789 ነገር ግን ይህን እላለሁ፡ ይህ ጊዜ ስለሚያጥር ሁላችንም አንሞትም፡፡ እንዲሁም መፅሀፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል፡ 848 01:06:40,789 --> 01:06:44,869 [00:24:22.00] እነዚ ቀኖችስ ባያጥሩ ሥጋ የለበሰ ሁሉ ባልዳነም ነበር፤ ነገር ግን እነዚያ ቀኖች ስለ ተመረጡት ሰዎች ያጥራሉ፡፡ 850 01:06:46,979 --> 01:06:51,739 መጋቢ አንደርሰን፡ እናም መፅሀፍ ቅዱስ አንደሚናገረዉ በዚህ መሀል ኢየሱስ ክርስቶስ ይመለሳል፡፡ 851 01:06:51,739 --> 01:06:56,009 ቅድም ስለ ክርስቶስ ዳግም-ምፅዓት የተነጋገርነዉን አስታዉሱ፡፡ እርሱ ይመለሳል፡፡ 852 01:06:56,009 --> 01:06:59,829 ልክ ክርስትናን አሸንፈናል ብለዉ ሲያስቡ፤ አለም-አቀፋዊ መንግስታቸዉን ሲያገኙ፣ ሰይጣን ከላይ ዋናቸዉ ሆኖ የአንድ አለም መንግስትን ሲያገኙ ኢየሱስ ክርስቶስ በደመናዎች ዉስጥ ይመጣል፡፡ 854 01:07:05,029 --> 01:07:09,05 እናም ያኔ ነው መነጠቅ ሲሆን የሚሆነው እንዲሁም እግዚአብሄር 855 01:07:09,059 --> 01:07:12,109 ቁጣዉን ማውረድ የሚጀምረዉ በዚያን ጊዜ ነዉ፡፡ ስለዚህ ድርጊት በዮሀንስ ራዕይ መፅሀፍ ላይ ማንበብ ትችላላችሁ፡፡ 856 01:07:12,109 --> 01:07:17,200 ዉሃን ወደ ደም ይቀይራል፡፡ ዛፎችና ሳርን በእሳት ይለበልባል፡፡ 857 01:07:17,200 --> 01:07:21,109 በጅራታቸዉ ላይ ባለ መውጊያ ሰዎችን እንደ ጊንጥ የሚናደፉ አንበጣዎችን ከሲኦል ይልካል፡፡ 858 01:07:21,109 --> 01:07:24,430 የራዕይ መፅሀፍን ካላነበባችሁ እንድታነቡ አበክሬ አበረታታችኋለሁ፡፡ 859 01:07:24,430 --> 01:07:28,950 እናም ኤንአይቪዉን (አዲሱ መደበኛ ትርጉምን) አታንብቡ፡፡ የኪንግ ጀምስ እትም አንብቡ፤ እሺ? ለማንበብ ጊዜ የምትወስዱ ከሆነ… 860 01:07:28,950 --> 01:07:34,900 …ለምን ትክክለኛዉን ነገር አታነቡም? ተመሳሳይ ነገርን አትቀበሉ፡፡ ምዕራፍ 13 ቁጥር 1ን ተመልከቱ: 861 01:07:34,900 --> 01:07:38,489 (የዮሀንስ ራዕይ 13፡1) አንድም አዉሬ ከባህር ሲወጣ አየሁ፤ 862 01:07:38,489 --> 01:07:43,299 አሥር ቀንዶችና ሰባት ራሶች ነበሩት፤ በቀንዶቹም ላይ አሥር ዘዉዶች ላይ በራሶቹም 863 01:07:43,299 --> 01:07:44,670 ላይ የስድብ ስም ነበር፡፡ 864 01:07:44,670 --> 01:07:48,319 (የዮሀንስ ራዕይ 13፡2) ያየሁትም አዉሬ ነብር ይመስል ነበር፤ 865 01:07:48,319 --> 01:07:53,359 እግሮቹም እንደ ድብ እግሮች፤ አፉም እንደ አንበሳ አፍ ነበሩ፡፡ 866 01:07:53,359 --> 01:07:56,089 ዘንዶዉም ኃይሉንና ዙፋኑን ትልቅም ስልጣን ሰጠዉ፡፡ 867 01:07:56,089 --> 01:08:00,799 መጋቢ አንደርሰን፡ ስለዚህ በዚህ የተገለፀዉ ይህ አዉሬ፤ መፅሀፍ ቅዱስ እንደሚናገረዉ 868 01:08:00,799 --> 01:08:05,819 ዘንዶዉ ነዉ ሀይሉንና ዙፋኑን እንዲሁም ሥልጣኑን የሚሰጠዉ፡፡ በቁጥር 3 ላይ ተመልከቴ፡ 869 01:08:05,819 --> 01:08:10,079 (የዮሀንስ ራዕይ 13፡3) ከራሶቹም ለሞት አንደ ታረደ ሆኖ አንዱን አየሁ፤ 870 01:08:10,079 --> 01:08:15,450 ለሞቱ የሆነዉም ቁስል ተፈወሰ፡፡ ምድርም ሁሉ አዉሬዉን እየተከተለ ተደነቀ፤ 871 01:08:15,450 --> 01:08:19,250 ለዘንዶዉም ሰገዱለት፤ ለአዉሬዉ ሥልጣንን ሰጥቶታልናለ ለአዉሬዉም፡፡ 872 01:08:19,250 --> 01:08:23,670 አዉሬዉን ማን ይመስለዋል፤ እርሱንስ ሊዋጋ ማን ይችላል? እያሉ ሰገዱለት፡፡ 873 01:08:23,680 --> 01:08:29,199 ታላቅንም ነገርና ስድብን የሚናገርበት አፍ ተሰጠዉ፤ በአርባ ሁለት ወርም እንዲሰራ ሥልጣን ተሰጠዉ፡፡ 874 01:08:29,199 --> 01:08:33,529 መጋቢ አንደርሰን፡ አሁን አርባ እና ሁለት ወራት ከጊዜ ጋር ደዉልን ይደዉላሉ፤ እና ጊዜዓትና እና ገሚሱ ጊዜ እና 875 01:08:33,529 --> 01:08:38,969 አንድ ሺህ ሁለት መቶ እና ስድስት ቀናት? እነዚህ ነገሮች እንዴት እንደተያያዙ ተመልከቱ? በቁጥር 6 ላይ አንዲህ ይላል፡ 876 01:08:38,980 --> 01:08:44,230 (የዮሀንስ ራዕይ 13፡6) እግዚአብሄርንም ለመሳደብ ስሙንና ማደርያዉንም 877 01:08:44,230 --> 01:08:46,859 በሰማይ የሚያድሩትን ሊሳደብ አፉን ከፈተ፡፡ 878 01:08:46,859 --> 01:08:48,679 መጋቢ አንደርሰን፡ ይህንን ተመልከቱ፡ ቁጥር ሰባት፡፡ ቁልፉ ይህ ነዉ፡ 879 01:08:48,679 --> 01:08:53,730 (የዮሀንስ ራዕይ 13፡7) ቅዱሳንንም ይዋጋ ዘንድ ድልም ያደርጋቸዉ ዘንድ ተሰጠዉ፤ 880 01:08:53,730 --> 01:08:53,730 በነገድና በወገንም በቋንቋም በሕዝብም ሁሉ ላይ ሥልጣን ተሰጠዉ፡፡ 881 01:08:53,730 --> 01:08:57,159 መጋቢ አንደርሰን፡ አሁን የዘንዶዉ ግብ በክርስቶስ በሚያምኑትና የእግዚአብሄርን ትዕዛዛት የሚጠብቁትን መዋጋት መሆኑን 882 01:08:57,159 --> 01:09:02,099 በምዕራፍ 12 ቁጥር 17 ላይ አላየንም? 883 01:09:02,099 --> 01:09:06,790 እዚህ ላይ ከቅዱሳን ጋር እንዲዋጋ ተሰጠዉ ይላል- ተመልከቱ - ሊያሸንፋቸዉ፡፡ 884 01:09:06,790 --> 01:09:13,790 በቅዱሳን እና በዲያብሎስ መካከል በዚህ ምድር ላይ በሚደረገዉ ጦርነት አሸናፊዉ ማነዉ? ዲያብሎስ 885 01:09:13,839 --> 01:09:19,449 እሱ ከቅዱሳን ጋር ጦርነት እንደሚያደርግና ድል እንደሚያደርጋቸዉ ይናገራል፡፡ 886 01:09:19,449 --> 01:09:25,049 የዮሐንስ ራዕይ 13፤ የየክርስቶስ ተቃዋሚው አላማ ከቅዱሳን ጋር ጦርነትን ማድረግ ነዉ፡፡ 887 01:09:25,049 --> 01:09:30,349 ስለዚህም ክርስቲያኖች ስቃይን/ጭፍጨፋን ለማስወገድ የአዉሬዉን ምልክት እንዲቀበሉ አይፈልግም፡፡ ሁሉም ክርስቲያኖች 888 01:09:30,349 --> 01:09:35,400 እንዲሞቱ ይፈልጋል፡፡ “ኦ ይህ የሚያስጨንቅ ነዉ” ልትሉ ትችላላችሁ፡፡ እሺ እስከ መፅሀፉ መጨረሻ ድረስ አንብቡና 889 01:09:35,400 --> 01:09:41,699 ከዚያም በመጨረሻ ማን እንደሚያሸንፍ ታያላችሁ፡፡ ይህ በምዕራፍ 13 ላይ የተቀመጠዉ ጊዜያዊ መሰናክል ብቻ ነዉ፡፡ 890 01:09:41,699 --> 01:09:42,650 ነገር ግን በቁጥር 7 ላይ እንዲህ ይላል 891 01:09:42,650 --> 01:09:45,589 (የዮሀንስ ራዕይ 13፡7-8) ቅዱሳንንም ይዋጋ ዘንድ 892 01:09:45,589 --> 01:09:51,779 ድልም ያደርጋቸዉ ዘንድ ተሰጠዉ፤ በነገድና በወገንም በቋንቋም በሕዝብም ሁሉ ላይ ሥልጣን ተሰጠዉ፡፡ 893 01:09:51,779 --> 01:09:56,280 ከዓለምም ፍጥረት ጀምሮ በታረደዉ በግ ሕይወት መጽሐፍ 894 01:09:56,280 --> 01:09:58,800 ስሞቻቸዉ ያልተፃፉ በምድር የሚኖሩ ሁሉ ይሰግዱለታል፡፡ 895 01:09:58,800 --> 01:10:05,070 መጋቢ አንደርሰን፡ ስለዚህ ይህ አዉሬዉ የተባለዉ ሰዉ 896 01:10:05,070 --> 01:10:11,080 በሁሉም መንግስታት፣ ነገዶችና ቋንቋዎች ላይ ስልጣን አለዉ፡፡ ግቡም ከቅዱሳን ጋር ጦርነት ማድረግ ነዉ፡፡ 897 01:10:11,080 --> 01:10:16,449 እናም መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚናገረዉም በዚህ ምድር ያሉ ሁሉ ያመልኩታል፡፡ እዚህ ጋር ቆም ይበሉ፡፡ አይደለም፤ እንደሱ አይደለም፡፡ 898 01:10:16,449 --> 01:10:21,409 የሚለዉ ይህንን ነዉ፡ ከዓለምም ፍጥረት ጀምሮ 899 01:10:21,409 --> 01:10:25,469 በታረደዉ በግ ሕይወት መጽሐፍ ስሞቻቸዉ ያልተፃፉ በምድር የሚኖሩ ሁሉ ይሰግዱለታል፡፡ ስለዚህ ይህንን ጥያቄ ልጠይቃችሁ፡ 900 01:10:25,469 --> 01:10:32,409 ስማቸዉ በህይወት መዝገብ ላይ የተጻፉ ያመልኩታል? የለም፡፡ ሆኖም መፅሀፍ ቅዱስ እንደሚናገረው… 901 01:10:32,409 --> 01:10:38,760 የተመረጡትን ማሳት እስኪችል ድረስ በጣም ሊያምኑት የሚችል እና የረጋ ይሆናል፤ 902 01:10:38,760 --> 01:10:42,639 ነገር ግን እግዚአብሄር የዳኑ ሁሉ በዚህ ሰዉ እንዲታለሉ አይፈቅድም፡፡ ስለዚህ ሁሉም የእዉነት የዳኑ ሁሉ… 903 01:10:42,639 --> 01:10:46,610 በቅድመ-መከራ መነጠቅ የተያዙትንም እንኳን ሳይቀር 904 01:10:46,610 --> 01:10:52,469 እነዚህ ነገሮች እየሆኑ ሲያዩአቸዉ ወይም እንደመታደል ሆኖ ይህንን ዶክመንተሪ ያዩና “እስቲ ቆይ አንዴ፤ 905 01:10:52,469 --> 01:10:57,540 ይህ ነገር እየተፈጸመ ነዉ፤ ይህ የክርስቶስ ተቃዋሚው ነዉ፡፡ ይህንን ማድረግ አልችልም፡፡ ይህንን ሰዉ ማምለክ የለብኝም፡፡ 906 01:10:57,540 --> 01:11:01,719 ይህ እዉተኛዉ ክርስቶስ አይደለም፡፡“ ብለው ማሰብ ይጀምራሉ ስለዚህ የማያመልኩት ሁሉ ይገደላሉ፡፡ 907 01:11:01,719 --> 01:11:04,630 እንዲሁም የማያመልከዉ ማንኛዉም ሰዉ መግዛት ወይም መሸጥ አይችልም፡፡ 908 01:11:04,630 --> 01:11:08,199 እንዲሁ ዝም ብላቸዉ ወደ ዋልግሪን ሄዳችሁ የአዉሬዉን ምልክት አትቀበሉም፡፡ ይህ እንዲሁ ፖስታ ቤት የምታሳዩት ነገር አይሆንም፡፡ 909 01:11:08,199 --> 01:11:12,420 “እሺ፣ መግዛት ወይም መሸጥ እችል ዘንድ ቺፕ ማግኘት እችላለሁ? “የለም፤ መፅሀፍ ቅዱስ ግልፅ ነዉ፡፡ 910 01:11:12,420 --> 01:11:18,489 ቺፑን ለመቀበል የግድ የክርስቶስ ተቃዋሚውን ማምለክ የግድ ነዉ፡፡ 911 01:11:18,489 --> 01:11:25,489 አሁን ከበርካታ አስርት አመታት በፊት እንኳን የዉሸት መመርመርያዎች ነበሩ፡፡ አሁን የአእምሮ ስካነር አይነት ቴክኖሎጂዎችን እየሰሩ ናቸዉ፡፡ 912 01:11:25,489 --> 01:11:30,040 ምናልባትም የአዉሬዉን ምልክት ለማግኘት 913 01:11:30,090 --> 01:11:33,890 የክርስቶስ ተቃዋሚውን ማምለክ እና ለፀረ-ክርስቶሱ ታማኝ ለመሆን ቃል-ኪዳን መግባት ያስፈልጋል ብዬ አምናለሁ፡፡ 914 01:11:33,890 --> 01:11:36,670 እናም እሱ እዉነት እየተናገራችሁ መሆናችሁን ያዉቃል፡፡ 915 01:11:36,670 --> 01:11:43,670 ዜና አንከር፡ ሳይንሳዊ-ልቦለድ ይኸዉ፡፡ ነገ እዚህ ነዉ፡፡ 916 01:11:50,760 --> 01:11:56,110 መጋቢ አንደርሰን፡ ይህ ብቻ አይደለም፤ ካሰባችሁበት ግን ትራንስፖርቱ አሁን በጣም በቁጥጥር ዉስጥ ነዉ፡፡ 917 01:11:56,110 --> 01:12:01,520 በአዉራ ጎዳናዎች ላይ ለመንዳት ስትሞክሩ ኬላዎች አሉ፡፡ 918 01:12:01,520 --> 01:12:06,000 ከዚያም በአዉሮፕላን መሄድ ስትፈልጉ ደግሞ ቲኤስኤ የእርቃን አካል መፈተሻ ዉስጥ ያሳልፋችኋል፡፡ 919 01:12:06,000 --> 01:12:11,090 ለአዉሬዉ ሰግዳችሁና አዉሬዉን አምልካችሁ ምልክቱን ካልተቀበላችሁ 920 01:12:11,090 --> 01:12:17,270 በህብረተሰቡ ዉስጥ መኖር እንዳችሉ 921 01:12:17,270 --> 01:12:19,670 የቁጥጥር መረቡ በቦታው ላይ የተቀመጠ ይመስላል፡፡ 922 01:12:19,680 --> 01:12:23,120 ኬንት ሆቪንድ፡ በጣም ትክክል፡፡ እናም እኛ ተንኮል ይደረግብናል፡፡ 923 01:12:23,120 --> 01:12:28,960 ኢየሱስ ደቀመዛሙርቱ በስሙ የተነሳ እንደሚጠሉ በጣም በግልጽ ተናግሯል፡፡ 924 01:12:28,960 --> 01:12:34,760 እየቀረጹ ያሉትን አስደናቂ የዚህ አዲስ የአለም አገዛዝን የማይደግፍ ማንኛዉም ሰዉ እንደ ጠላት ይታያል፡፡ 925 01:12:34,760 --> 01:12:38,800 ለምሳሌ የነርሰሪ ክፍል ተማሪ ልጅዎን ወደ ትምህርት ቤት ሲወስዱ 926 01:12:38,800 --> 01:12:42,400 ልጆችዎ ካልተከተቡ ወደ ትምህርት ቤት መምጣት አይችሉም ይሏችኋል፡፡ እሺ፣ ምናልባት እርስዎ 927 01:12:42,400 --> 01:12:47,880 የክትባት ጥላቻ ቢኖርብዎትና እንዲህ ቢሉስ “ምናልባትም ኦቲዝም/የአእምሮ ዝግመት የሚያመጣዉ ይህ ይሆናል ብዬ አስባለሁ፡፡ 928 01:12:47,880 --> 01:12:51,200 ይህ የበርካታ ነገሮች መነሻ ሊሆን ይችላል፡፡ አላዉቅም፤ ነገር ግን እድሌን መዉሰድ አልፈልግም፡፡ 929 01:12:51,200 --> 01:12:56,000 እናም በርካታ መጠንን ለመቋቋም ጥቂት መርዝ ወደ ሰዉነቶ በመርፌ በኩል ከሚወጋ ክትባት ጋር የሚመጣን ነገር 930 01:12:56,000 --> 01:12:59,320 በመፅሀፍ ቅዱስ ዉስጥ አላየሁም፡፡” 931 01:12:59,320 --> 01:13:00,920 መጋቢ አንደርሰን፡ ትክክል፤ ትክክል፡፡ 932 01:13:00,920 --> 01:13:03,960 ኬንት ሆቪንድ፡ ሃቁ ምንድን ነዉ፡ ትምህርት ቤቱ ካልተከተባችሁ መምጣት አትችሉም አለ፤ ስለዚህ አሁን ምርጫ አለችሁ፡፡ 933 01:13:03,960 --> 01:13:07,680 በፀና እምነታችሁ ትቆማላችሁ ወይስ 934 01:13:07,680 --> 01:13:11,320 ሰግዳችሁ ለምቾት ስትሉ ልጆዎን ለክትባት አሳልፈዉ ይሰጣሉ? ከአዉሬዉ ምልክት ጋር አንድ ነዉ የሚሆነዉ፡፡ 935 01:13:11,320 --> 01:13:15,160 ከ80 ዓመት በፊት እንደተጀመረዉ የሶሻል ሲኪዩሪቲ ቁጥር ጋር አንድ ነዉ፡፡ ሰዎች ቁጥር እንዲኖራቸዉ አይፈልጉም ነበር፡፡ 936 01:13:15,160 --> 01:13:19,520 “ኦ…እኔ ስም ነኝ፡፡“ እናም አሁን ሁሉም 937 01:13:19,520 --> 01:13:23,920 ሰዉ ኖርዎት ስለ እዚህ ማሰብ እንኳን አቁመዋል፡፡ ይህ አንድ የአለም መንግስት ወደማቋቋም 938 01:13:23,920 --> 01:13:27,119 የመጨረሻዉ ግብ የሚያዲርሱ እርምጃ አንድ፣ ሁለት ወይም ሶስት ይሆኑ? 939 01:13:27,119 --> 01:13:32,449 መጋቢ አንደርሰን፡ ሰይጣን ከሰማይ ተጥሏል፡፡ አጭር ጊዜ እንዳለዉም ያዉቃል፡፡ 940 01:13:32,449 --> 01:13:37,949 ከአማኞች እና ከቅዱሳን ጋር ዉጊያን ያደርጋል፡፡ እናም ምን ያደርጋል? ይህንንም የሚያደርገዉ 941 01:13:37,949 --> 01:13:44,260 አንድን ሰዉ በሥልጣን ላይ በማስቀመጥ ነዉ፤ አላደረገም እንዴ? ዘንዶዉ ሀይሉን ሰጥቶታል፡፡ አንድን ሰዉ 942 01:13:44,260 --> 01:13:51,260 በመላዉ አለም ላይ፣ በሁሉ ነገድ ላይ፣ በሁሉ ቋንቋ ላይ ባለስልጣን አድርጎ ያስቀምጣል፡፡ እናም ይህ ሰዉ ከቅዱሳን ጋር የሚደረገዉን የዲያብሎስ ጦርነት ያስፈፅማል፡፡ 943 01:13:51,500 --> 01:13:54,880 መፅሀፍ ቅዱስ በቁጥር 11 ላይ እንዲህ ይላል፡ 944 01:13:54,880 --> 01:13:58,670 (የዮሐንስ ራዕይ 13:11-12) ሌላም አዉሬ ከምድር ሲወጣ አየሁ፤ 945 01:13:58,670 --> 01:14:03,270 የበግ ቀንዶችን የሚመስሉ ሁለት ቀንዶችም ነበሩት እንደ ዘንዶም ይናገር ነበር፡፡ በፊተኛዉም አዉሬ ሥልጣን 946 01:14:03,270 --> 01:14:07,400 በእርሱ ፊት ሁሉን ያደርጋል፡፡ ለሞቱ የሆነዉም ቁስል ተፈወሰለት 947 01:14:07,400 --> 01:14:09,810 ለፊተኛዉ አዉሬ ምድርና በእርሱ የሚኖሩት እንዲሰግዱለት ያደርጋል፡፡ 948 01:14:09,810 --> 01:14:15,860 መጋቢ አንደርሰን፡ ስለዚህ በዚህ ቦታ ላይ ይህ ሰዉ አምልኮን እየጠየቀ ነዉ፡፡ በቁጥር 13 ላይ እንዲህ ይላል፡ 949 01:14:15,860 --> 01:14:20,599 (የዮሐንስ ራዕይ 13:13-14) እሳትን እንኳን 950 01:14:20,599 --> 01:14:24,659 ከሰማይ ወደ ምድር በሰዉ ፊት እስኪያወርድ ድረስ 951 01:14:24,659 --> 01:14:29,560 ታላላቆችን ምልክቶች ያደርጋል፡፡ በአዉሬዉም ፊት ያደርግ ዘንድ ከተሰጡት ምልክቶች የተነሣ በምድር የሚኖሩትን ያስታል፤ 952 01:14:29,560 --> 01:14:33,820 የሰይፍም ቁስል ለነበረዉና በሕይወት ለኖረዉ ለአዉሬዉ ምስልን እንዲያደርጉ 953 01:14:33,820 --> 01:14:35,630 በምድር የሚኖሩትን ይናገራል፡፡ 954 01:14:35,630 --> 01:14:38,980 [00:13:15.00] የአዉሬዉ ምስል ሊናገር እንኳ 955 01:14:38,980 --> 01:14:42,880 ለአዉሬዉም ምስል የማይሰግዱትን 956 01:14:42,880 --> 01:14:43,949 ሁሉ ሊያስገድላቸዉ፤ ለአዉሬዉ ምስል ትንፋሽ እንዲሰጠዉ ተሰጠዉ፡፡ 957 01:14:43,949 --> 01:14:47,130 መጋቢ አንደርሰን፡ እንዲህ ትላላችሁ “በአለም ውስጥ ለአዉሬዉ ምስል ህይወት የሰጠዉ ምንድነው?“ 958 01:14:47,130 --> 01:14:51,409 ወደ እዚህ በጣም እየተጠጋንና እየተጠጋን ስንመጣ 959 01:14:51,409 --> 01:14:56,409 ቴክኖሎጂዉን በበለጠ እየተረዳነዉ እንመጣለን ብዬ አስባለሁ፤ ስለዚህ ምን አይነት ምስል እንደሚሆን በትክክል አላወቅኩም፡፡ 960 01:14:56,409 --> 01:15:01,949 ነገር ግን መናገር የሚችል እና 961 01:15:01,949 --> 01:15:05,780 የማያመልኩትን ሁሉ ሊያስገድል የሚችል የሆነ የአዉሬ ምስል ነዉ፡፡ አሁን እነዚህ ነገሮች 962 01:15:05,780 --> 01:15:12,110 ዳንኤል ምዕራፍ 3ን ያስታዉሱኛል፡፡ በዚያን ጊዜ በሰለጠነዉ አለም ላይ ንጉስ የነበረዉን ናቡከደነፆርን ታስታዉሱታላችሁ? 963 01:15:12,110 --> 01:15:17,159 እንዴት ትልቅ ምስል እንደሰራ እና እንዲያመልኩት እንዳደረገ ታስታዉሳላችሁ? 964 01:15:17,159 --> 01:15:21,780 እናም ያንን ምስል ካላመለኩ ምን ይመጣል? ይገደላሉ፤ አይደል? እዚህ ጋር ከምናየዉ ጋር ተመሳሳይ አይደለም? 965 01:15:21,780 --> 01:15:25,780 ያ የክርስቶስ ተቃዋሚው ምስል ነዉ፡፡ ቁጥር 16ን ተመልከቱ፡፡ ቁልፉ ይኸዉ፡ 966 01:15:25,780 --> 01:15:30,820 (የዮሐንስ ራዕይ 13:16-18) ታናናሾችና ታላላቆችም ባለ ጠጋዎችና ድሆችም 967 01:15:30,820 --> 01:15:35,699 ጌታዎችና ባርያዎችም ሁሉ በቀኝ እጃቸዉ ወይም በግምባራቸዉ ምልክትን እንዲቀበሉ፤ 968 01:15:35,699 --> 01:15:40,219 የአወሬዉም ስም ወይም የስሙ ቁጥር ያለዉ ምልክት የሌለበት ምንም 969 01:15:40,219 --> 01:15:44,929 ሊገዛ ወይም ሊሸጥ እንዳይችል ያደርጋል፡፡ ጥበብ በዚህ አለ፡፡ 970 01:15:44,929 --> 01:15:50,469 አእምሮ ያለዉ የአዉሬዉን ቁጥር ይቁጠረዉ፤ ቁጥሩ የሰዉ ቁጥር ነዉና፤ ቁጥሩም ስድስት መቶ ስድሳ ስድስት ነዉ[666]፡፡ 971 01:15:50,469 --> 01:15:57,989 መጋቢ አንደርሰን፡ ይህ ሰይጣን አማኞችን ለማሰቀየት ከሚጠቀምባቸዉ መሳሪያዎች መካካል አንዱ ነዉ፡፡ 972 01:15:58,000 --> 01:16:05,199 የአዉሬዉ ምልክት ከቅዱሳን ጋር ጦርነት ለማድረግ የሚጠቀምበት መሳርያ ነዉ፡፡ ምክንያቱም 973 01:16:05,199 --> 01:16:09,050 መግዛት ወይም መሸጥ ካልቻላችሁ በዘንድሮዉ አለም ላይ መኖር በጣም ከባድ ነዉ፤ 974 01:16:09,050 --> 01:16:14,730 አይደለም እንዴ? ወይም በማንኛዉም አለም፡፡ 975 01:16:14,730 --> 01:16:18,810 ስለዚህ የክርስቶስ ተቃዋሚውን የማታመልኩ ከሆነ ትገደላላችሁ የሚል ህግ ማዉጣት ብቻ ሳይሆን እዚህም እራሱ ስቃይ ነዉ፡፡ 976 01:16:18,810 --> 01:16:23,380 ያም ከቅዱሳን ጋር መዋጋት ነዉ፡፡ እሱ ደግሞ ቅዱሳን የአዉሬዉ ምልክት ስለሌላቸዉ መግዛት 977 01:16:23,380 --> 01:16:26,830 ወይም መሸጥ እንዳይችሉ ያደርጋል፡፡ 978 01:16:26,830 --> 01:16:31,900 እንዲሁም የአዉሬዉ ምልክት የሚሰጠዉ አዉሬዉን ለሚያልኩ ብቻ ነዉ፡፡ እናም የዳኑት፤ 979 01:16:31,900 --> 01:16:35,800 ቅዱሳን አዉሬዉን አያመልኩትም፡፡ መፅሀፍ ቅዱስ ስለዚህ ጉዳይ 980 01:16:35,800 --> 01:16:40,199 በማቴዎስ 24 እና በሌሎች ቦታዎች ላይ በግልፅ አስቀምጦታል፡፡ ስለዚህ መግዛትም ወይም መሸጥ አይችሉም፡፡ 981 01:16:40,199 --> 01:16:46,800 እንዲሁም እንደሚሞቱ የተረጋገጠ ነዉ፡፡ አሁን እስቲ ራሳችሁን በአንድ አለም ላይ አስቡት - 982 01:16:46,800 --> 01:16:53,310 በአንድ መንግስት ዉስጥ አላልኩም፤ በአንድ ሀገር ዉስጥ አላልኩም፤ እኔ ያልኩት በአንድ አለም ዉስጥ ነዉ- መግዛት 983 01:16:53,310 --> 01:16:59,790 ወይም መሸጥ በማትችሉበት እና ለመሞት ማረጋገጫ ደርሶት ባለበት ሁኔታ፡፡ 984 01:16:59,790 --> 01:17:04,340 በእንደዚህ አይነት አለም ዉስጥ መተረፍ ምን ያህል ከባድ እንደሆነ መገመት ትችላላችሁ? እሱ ብቻ አይደለም፤ 985 01:17:04,340 --> 01:17:09,630 እየገቡ ያሉትስ የቁጥጥር ካሜራዎች? የፈቃድ ሰሌዳ ማንበቢያ ካሜራዎችስ? 986 01:17:09,630 --> 01:17:16,060 የእርቃነ አካል ስካነሮችስ? በየኬላዎች የመታወቂያህን አሳየኝ ጥያቄዎችስ? 987 01:17:16,060 --> 01:17:21,440 ባቡር ዉስጥ ለመግባት መታወቂያህ አሳየኝስ? ወደ አዉሮፕላን ዉስጥ ለመግባት መታወቂያህ አሳየኝስ? እናም ም መሰላችሁ 988 01:17:21,440 --> 01:17:26,469 በጣም በቅርቡ ሌላ ነገር ማሳየት ይኖርባችኋል፡፡ “እስቲ ቀኝ እጅህን ልየዉ፡፡ 989 01:17:26,469 --> 01:17:33,469 እሺ ማለፍ ትችላለህ፡፡ መልካም ቀን ይሁንልህ” ይህ በአጠቃላይ የማይሆን ነገር አይደለም፡፡ 990 01:17:33,960 --> 01:17:37,320 ከጥቂት መቶ አመታት በፊት ሰዎች ይህንን ሲያነቡ እኛ እንደምናየዉ አያዩትም፡፡ 991 01:17:37,320 --> 01:17:42,610 እኛ ስናየዉ በትንሹ ስጋ ለብሷል፤ አይደለም እንዴ? 992 01:17:42,610 --> 01:17:48,849 ለእዚህም ነዉ ይህ ቅርብ ሊሆን እንደሚችል የማስበዉ፡፡ የዘንድሮ ክርስትያኖች ለዚህ በጭራሽ ዝግጁ አይደሉም፡፡ 993 01:17:48,849 --> 01:17:52,989 በፍጹም ዝግጁ አይደሉም፡፡ ምን ማድረግ እንዳለባችሁ ታዉቃላችሁ? በመንፈሳዊ ነገር ራሳችሁን ማዘጋጀት 994 01:17:52,989 --> 01:17:58,619 እና ዝግጁ መሆን አለባችሁ፡፡ ስለዚህ በኋላ “ምን እየሆነ ነዉ?” አትሉም፡፡ ዝግጁ መሆን አለባችሁ፡፡ 995 01:17:58,619 --> 01:18:03,679 መዘጋጀት አለባችሁ፡፡ ለዚህም ነዉ እግዚአብሄር በተደጋጋሚ የሚያስጠነቅቀንና የሚስጠነቅቀንና የሚስጠነቅቀንና… 996 01:18:03,679 --> 01:18:08,130 የሚስጠነቅቀን፡፡ ስለዚህም ነዉ ጳዉሎስ በጊዜዉ የነበሩትን ህዝቦች ያስጠነቀቃቸዉ፡፡ 997 01:18:08,130 --> 01:18:11,150 እነርሱ የታላቁን መከራ ቀናት እያሳለፉ እንዳልሆነ ግልፅ ነዉ፡፡ ነገር ግን ማንኛዉም አማኝ በመከራ ዉስጥ እንደሚያልፍ 998 01:18:11,150 --> 01:18:17,989 እነርሱም በራሳቸዉ መከራዎች ዉስጥ አልፈዋል፡፡ እንዲህ አላቸዉ፡ “እኛ አስጠነቀቅናችሁ፡፡ እኛ ከእናንተ ጋር 999 01:18:17,989 --> 01:18:22,050 በነበርን ጊዜ፤ እዉነት እኛ መከራን እንደምንቀበልና እንደሚልፍ እንድታዉቁት ቀድመን ነግረናችኋል፡፡” 1000 01:18:22,050 --> 01:18:29,050 ስለሆነም መንቃት እና መረዳት አለብን ከዚያ 1001 01:18:29,050 --> 01:18:33,349 መቋቋም እንድንችል፡፡ 1002 01:18:33,349 --> 01:18:37,900 ሮናልድ ራስሙሴን፡ በአሁኑ ጊዜ ክርስትያኖች በታላቁ መከራ ጊዜ ስለሚሆኑ ክስተቶች እንዲጠነቀቁ እየተደረገ አይደለም፡፡ 1003 01:18:37,900 --> 01:18:44,119 በምትኩ በአሜሪካ ዙርያ የሚገኙ መጋቢዎች 1004 01:18:44,119 --> 01:18:49,460 የክርስቶስ ተቃዋሚው በቅዱሳን ላይ ጦርነት ከማድረጉ በፊት መነጠቁ እንደሚሆን እና 1005 01:18:49,460 --> 01:18:54,560 መነጠቅ በእግዚአብሄር ትንቢታዊ አጀንዳ ዉስጥ የመጀመርያ ነዉ ብለዉ ለህዝቦቻቸዉ ያስተምራሉ፡፡ 1006 01:18:54,560 --> 01:18:59,460 ይህ አስተምህሮ አይቀሬ ይባላል፤ ክርስቶስ በማንኛዉም ሰዓት በደመናዎች ዉስጥ ተመልሶ ሊመጣ ይችላል እንዲሁም ስለ መምጣቱም… 1007 01:18:59,460 --> 01:19:04,540 ምንም አይነት ምልክቶች አይኖሩም ብሎ ያስተምራል፡፡ ሆኖም መፅሀፍ ቅዱስ የክርስቶስ ምፅዓት 1008 01:19:04,540 --> 01:19:08,980 ዝምብሎ የሚሆን እንዳልሆነ እና በቅድሚያ መሆን ያለባቸዉ ሌሎች ክስተቶች እንዳሉ ያስተመራል፡፡ 1009 01:19:08,980 --> 01:19:13,800 መጋቢ አንደርሰን፡ ምናልባትም ኢየሱስ ዛሬም ሊመጣ ይችላል የሚለዉን አስተምህሮ ሰምታችሁ ሊሆን ይችላል፡፡ 1010 01:19:13,800 --> 01:19:19,260 ይህንን ከዚህ ቀደም የሰማ ማነዉ? ይህ ግልፅ ያልሆነ የክርስቶስ ምፅዓት ይባላል፡፡ 1011 01:19:19,260 --> 01:19:24,000 ሰዎች ኢየሱስ በማንኛዉም ሰዓት ይመጣል ሲሉኝ 1012 01:19:24,000 --> 01:19:28,770 እኔ ደግሞ ብዙ ጊዜ ይህንን ጥያቄ እጠይቃቸዋለሁ “መፅሀፍ ቅዱስ ምን ላይ ነዉ እንደዛ የሚለዉ?”፡፡ 1013 01:19:28,770 --> 01:19:32,860 እናም ያለ ምንም ጥርጣሬ የሚመልሱልኝ ነገር “መፅሀፍ ቅዱስ የመምጫዉን ቀን ወይም ሰዓት ማንም አያዉቅም ይላል“ የሚለዉን ነዉ፡፡ 1014 01:19:32,860 --> 01:19:37,119 በጣም ብዙ ጊዜ ሊያሳዩአችሁ አይችሉም፤ ሰለዚህም እንዲያገኙት ልትረዷቸዉ ይገባል፡፡ 1015 01:19:37,119 --> 01:19:40,790 እና እንዲህ አለ “ኦ…ፊት ለፊቴ የለም፡፡ ምዕራፉን በትክክል አላዉቀዉም፡፡ 1016 01:19:40,790 --> 01:19:43,800 ነገር ግን ኢየሱስ ቀኑን ወይም ሰዓቱን ማንም አያዉቀዉም ብሎ እንደተናገረ አዉቃለሁ፡፡” 1017 01:19:43,800 --> 01:19:48,800 እኔም “እኔ እንድረዳህ ፍቀድልኝ፡ እሱ የተናገረዉ በማቴዎስ ወንጌል 24፡36 ላይ ነዉ” አልኩት፡፡ መፅሀፍ ቅዱስ ምን እንደሚል ላንብብልህ 1018 01:19:48,800 --> 01:19:54,389 ምክንያቱም ይህ እንዴት ኢ-መፅሀፍ ቅዱሳዊ እንደሆነ ላሳያችሁ እፈልጋለሁ፡፡ ምክንያቱም ይህ እጅግ አስፈላጊ ክርስትና ነዉ፡፡ 1019 01:19:54,389 --> 01:19:58,560 ልክ አሁን ወደ ክርስቲያን መፃህፍት መደብር ብትወርዱ የተለያዩ አይነት መፅሃፍትን እና ቪድዮዎችን ይኖሯቸዋል፡፡ 1020 01:19:58,560 --> 01:20:03,929 “ሌፍት ቢሃይንድ?”/ “ወደኋላ ቀርተዋል?” ስለተሰኘዉ ፊልም ሰምቶ የሚያዉቅ ማነዉ? ሙሉ በሙሉ ተረት፡፡ 1021 01:20:03,929 --> 01:20:08,520 ከመፅሀፍ ቅዱስ ጋር ምንም አይገናኝም፡፡ ሙሉ በሙሉ ኢ-መፅሀፍ ቅዱሳዊ ነዉ፡፡ እናም መፅሀፍ ቅዱስ በማቴዎስ ወንጌል 24፡36 ላይ እንዲህ ይላል፡ 1022 01:20:08,520 --> 01:20:11,600 [00:24:36.00] ስለዚያች ቀንና ስለዚያች ሰዓት ግን ከአባት ብቻ በቀር 1023 01:20:11,600 --> 01:20:14,280 የሰማይ መላዕክትም ቢሆኑ ልጅም ቢሆን የሚያዉቅ የለም፡፡ 1024 01:20:14,300 --> 01:20:17,050 መጋቢ አንደርሰን፡ ስለዚህ ሰዎች ያንን ጥቅስ ይወስዱና እንዲህ ይላሉ፡ “እዚህ ጋር ተመልከትህ? ማንም ሰው 1025 01:20:17,050 --> 01:20:20,380 ቀኑን ወይም ሰዓቱን አያዉቅም፡፡ ይህም ማለት በማንኛዉም ቅፅበት ሊሆን ይችላል፡፡” ነገር ግን አስተዉሉ 1026 01:20:20,380 --> 01:20:24,460 እርሱ ያለዉ፡ “ማንም ቀኑን ወይም ሰዓቱን አያዉቅም፡፡” ስለዚህ ጥያቄዉ የሚሆነው፡ 1027 01:20:24,460 --> 01:20:28,420 “የትኛዉ ቀን?” የሚለዉ ነዉ፡፡ ስለእሱ ልክ አዉርቶ የጨረሰዉ ቀን ነዉ፡፡ ነገሩ ይህ ነዉ፡ 1028 01:20:28,420 --> 01:20:33,579 በቁጥር 29 ላይ ተመልሰን ስናይ ቀኑ ከመከራዉ በኋላ እንደሆነ ይናገራል፡፡ በቁጥር 29 ላይ እንዲህ ይላል፡ 1029 01:20:33,579 --> 01:20:36,120 ልክ ከመከራዉ በኋላ 1030 01:20:36,139 --> 01:20:38,960 መጋቢ አንደርሰን፡ የሚሆኑትን ክስተቶች ያብራራል፡፡ ከዚያም እንዲህ ይላል፡ 1031 01:20:38,960 --> 01:20:41,460 [00:24:36.00] ስለዚያች ቀንና ስለዚያች ሰዓት ግን ከአባት ብቻ በቀር የሰማይ መላዕክትም ቢሆኑ ልጅም ቢሆን የሚያዉቅ የለም፡፡ 1032 01:20:41,610 --> 01:20:44,849 መጋቢ አንደርሰን፡ ስለዚህ ቀኑን ወይም ሰዓቱን አናዉቀዉም፡፡ አንድ ነገር በእርግጥ የምናዉቀዉ ግን 1033 01:20:44,849 --> 01:20:49,440 ከመከራዉ በኋላ እንደሆነ ነዉ፡፡ በቅድመ-መከራ መነጠቅ የሚያምኑ ሰዎች 1034 01:20:49,440 --> 01:20:55,360 እነዚህን የአእምሮ ጂምናስቲኮች ይሰራሉ በዚያም ልታሳይዋቸዉ ትሞክራላችሁ “ተመልከቱ ከመከራዉ በኋላ ይላል” ብላችሁ፡፡ 1035 01:20:55,360 --> 01:20:58,500 እነሱ ድግሞ እንደዚህ ይሏችኋል፡ ”ያ ስለ መነጠቅ አይደለም፤ ያኛዉ መነጠቅ አይደለም ”:: 1036 01:20:58,500 --> 01:21:01,739 እናንተም ”እሺ፣ እንዴት አወቅህ?” ትላላችሁ ”ምክንያቱም ከመከራዉ በኋላ ስለሆነ ነዉ፡፡ 1037 01:21:01,739 --> 01:21:05,699 እናም በእርግጥ መነጠቁ ከመከራዉ በኋላ እንደሆነ እናዉቃለን፡፡” 1038 01:21:05,699 --> 01:21:08,610 ከዚያም “እሺ በየትኛዉ ክፍል ላይ ነዉ መፅሀፍ ቅዱስ መነጠቁ በማንኛዉም ቅፅበት ሊሆን ይችላል?“ 1039 01:21:08,610 --> 01:21:11,840 ብላችሁ ትጠይቋቸዋላችሁ “እሺ እዛዉ ጋር ማንም ቀኑን ወይም ሰዓቱን አያዉቅም ይላል“ 1040 01:21:11,840 --> 01:21:16,610 “ቀደም ብለህ ይህ ስለ መነጠቅ አይደለም ብለህ ነበር፡፡“ ስለዚህ ከመከራዉ በኋላ ሲል… 1041 01:21:16,610 --> 01:21:21,869 ማቴዎስ ወንጌል 24 ስለ መነጠቅ አይደለም፡፡ ነገር ግን ማንም ቀኑን ወይም ሰዓቱን አያዉቅም ሲል 1042 01:21:21,869 --> 01:21:26,579 አሁን በድንገት የማቴዎስ ወንጌል 24 እንደገና ሰለ መነጠቅ ሆነ፡፡ ቀጥሎ ምን ይላል፡ ሁለት ሰዎች በሜዳ ላይ ነበሩ፡ 1043 01:21:26,579 --> 01:21:30,969 አንዱ ይወሰዳል አንዱ ይቀራል፤ እሺ ያም ስለ መነጠቅ ነዉ እንደገና፡፡ 1044 01:21:30,969 --> 01:21:35,119 ዝም ብለህ የተባልከዉን አድርግ፡፡ ዝም በልና በቅድመ-መከራ መነጠቅ እመን ምክንያቱም እኔ ብያለሁና“ 1045 01:21:35,119 --> 01:21:40,520 “ለሁለቱም አቋሞች ቦታ ስጥ፤ ፍትሃዊ ሁን፤ ለሁለቱም ስጥ“፡፡ “እሺ ሌላኛዉ ጎራ ይህን ይመስላል፡“ 1046 01:21:40,520 --> 01:21:45,560 “ዝም በልና እንድትል የነገርኩህን ነገር እመን እናም ጥያቄዎች መጠየቅ አቁም፡፡ 1047 01:21:45,560 --> 01:21:52,219 ዝም በል እና እመን ምክንያቱም እኔ ብያለሁና“፡፡ ይህ ቅድመ-መከራ መነጠቅ አስተምህሮ ጎራ ነዉ፡፡ እዉነት ነዉ፤ 1048 01:21:52,219 --> 01:21:56,840 ምንም የያዙት ነገር የለም፡፡ እኔ በቃል ላይ ቃል በጥቅስ ላይ ጥቅስ ይዣለሁ፤ እነርሱ ግን ምንም የላቸዉም፡፡ 1049 01:21:56,840 --> 01:22:03,840 ቢያንስ ቢያንስ ሌሎቹ የዉሸት አስተምህሮዎች ከአንድ የመፅሀፍ ቅዱስ ጥቅስ ላይ ተነስተዉ ነዉ የሚያጣምሙት 1050 01:22:04,010 --> 01:22:07,659 እናም ሰዎች አንድ ጥቅስ ወስደዉ ከአገባቡ ዉጪ ይተረጉሙት እና ያጣምሙታል፡፡ 1051 01:22:07,659 --> 01:22:11,400 የቅድመ-መከራ መነጠቅ አንድ ጥቅስን እንኳን የሚያጣምም አይደለም፡፡ ምንም የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ የላቸዉም፡፡ 1052 01:22:11,400 --> 01:22:16,989 ከመከራዉ በፊት ስለሚሆን መነጠቅ የሚናገር የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል የለም፡፡ 1053 01:22:16,989 --> 01:22:21,239 ይህ በየትኛዉም የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ላይ ያልተመሰረተ አስተምህሮ ነዉ፡፡ 1054 01:22:21,239 --> 01:22:26,469 በልማድ ላይ የተመሰረተ ነዉ፡፡ ይህ የሆነ ሰዉ ባነበበዉ መፅሀፍ ወይም ካርታ ላይ የተመሰረተ ነዉ፡፡ 1055 01:22:26,469 --> 01:22:30,090 በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ የተመሰረተ አይደለም፡፡ ከመጽሐፍ ቅዱስ የመጣ አይደለም፡፡ ምንም መጽሐፍ ቅዱሳዊ መነሻ የለዉም፡፡ 1056 01:22:30,090 --> 01:22:36,610 ይህንን ለተቀመጡ ሰዎች በገለፅኩ ቁጥር ይህንን አስተምህሮ የመረዳት ችግር እንደሌለባቸዉ አስተዉያለሁ፡፡ 1057 01:22:36,610 --> 01:22:42,210 ፑልፒት ላይ ያሉ ሰዎች ናቸዉ ይህንን አስተምህሮ የማይጋፈጡት፡፡ 1058 01:22:42,210 --> 01:22:47,520 ለምን እንደሆነ እነግራችኋለሁ፡፡ የቅድመ-መከራ መነጠቅ የታወቀ አስተምህሮ ነዉ፡፡ 1059 01:22:47,520 --> 01:22:50,619 ታዋቂ መሆን ከፈለጋችሁ የምትሰብኩት ቅድመ-መከራ መነጠቅን ነዉ፡፡ 1060 01:22:50,619 --> 01:22:54,960 መነጠቁ የሚመጣዉ ከመከራዉ በኋላ ነዉ ብላችሁ መስበክ ስትጀምሩ ግን ትገለላላችሁ፤ 1061 01:22:54,960 --> 01:23:00,429 ትወገዛላችሁ፤ ከህብረት ትገፋላችሁ፤ ምክንያቱም 1062 01:23:00,429 --> 01:23:05,599 ይህን አስተምህሮ መቀየር አይፈልጉም፡፡ ይህም የሆነበት ምክንያት የዚህ አስተምህሮን እዉነታ ማንም እንዳይሰማ ለማድረግ አጀንዳ ይዘዉ የሚንቀሳቀሱ ሰዎች ስላሉ ነዉ፡፡ እዉነት ነዉ፡፡ 1064 01:23:11,000 --> 01:23:17,880 እናም ይህን አስተምህሮ በጨለማ ዉስጥ የሚያቆዩበት መንገድ በፍርሃት እና በዛቻ ነዉ፡፡ 1065 01:23:17,880 --> 01:23:22,900 እኔ ከመጋቢዎች ጋር አወራለሁ፡፡ በዚህ ዙርያ ላይ ያለዉን እዉነት አሳያችኋለሁ፡፡ ከእኔም ጋር ይስማማሉ፡፡ 1066 01:23:22,900 --> 01:23:28,340 ነገር ግን ፑልፒታቸዉ ላይ ሄደዉ ይህንን አስተምህሮ አይሰብኩም፡፡ ምክንያቱም ሁሉም የመጋቢ ጓደኞቻቸዉ እንዳይነሱባቸዉ ነዉ፡፡ 1067 01:23:28,340 --> 01:23:32,360 በዚህ ጉዳይ ላይ የንግግር መድረኮች አይኖሯቸዉም፡፡ ከዚያን በኋላ በእነዚህ ቤተክርስትያች ላይ… 1068 01:23:32,360 --> 01:23:36,730 የመስበክ እድል አይኖራቸዉም፡፡ ምክንያቱም ወደ እነሱ ስብስብ ዉስጥ ለመግባት የቅድመ-መከራ መነጠቅ አራማጅ መሆን አለባችሁ፡፡ 1069 01:23:36,730 --> 01:23:40,900 የቅድመ-መከራ መነጠቅ ተከታይ ካልሆናችሁ በስብስቡ ዉስጥ አይደላችሁም፡፡ 1070 01:23:40,900 --> 01:23:45,040 ብዙዉን ጊዜ አይቀበሉትም፤ ምክንያቱም በእነዚህ አመታት ሁሉ ስህተት ሲሰብኩ ስለኖሩ ደቼ መብላት አይፈልጉም፡፡ 1071 01:23:45,040 --> 01:23:48,960 ይህንን ማመን አይፈልጉም፡፡ የመፅሀፍ ቅዱስ ኮሌጃቸዉ 1072 01:23:48,960 --> 01:23:52,770 ስህተት እንዳስተማራቸዉ ማመን አይፈልጉም፡፡ ስህተት እንደሰሩ ማመን አይፈልጉም፡፡ 1073 01:23:52,770 --> 01:23:57,480 ሁሉም ሰዉ ይሳሳታል፡፡ ሁላችንም እናድጋለን፤ አዳዲስ ነገሮችንም እንማራለን፡፡ 1074 01:23:57,480 --> 01:24:02,219 በአንድ ነገር ላይ ትክክል ካልሆናችሁ፤ መታረም አለባችሁ፡፡ መፅሀፍ ቅዱስ በገላቲያ 1፡10 እንዲህ ይላል፡ 1075 01:24:02,219 --> 01:24:08,820 [00:01:10.00] ሰዉን ወይስ እግዚአብሄርን አሁን እሺ አሰኛለሁን? ወይም ሰዉን ደስ ላሰኝ እፈልጋለሁን? 1076 01:24:08,820 --> 01:24:13,250 አሁን ሰዉን ደስ ባሰኝ የክርስቶስ ባርያ ባልሆንሁም፡፡ 1077 01:24:13,250 --> 01:24:18,469 መጋቢ አንደርሰን፡ እነዚህ ሰባኪዎች ታዋቂዉን ነገር በመስበክ ሰዉን ማሰደሰት በእርግጥ… 1078 01:24:18,469 --> 01:24:22,010 ይበልጥ ጠቃሚ ነዉ ወይ ብለዉ መወሰን አለባቸዉ፡፡ የቅድመ-መከራ መነጠቅን በመስበክ ምክንያቱም 1079 01:24:22,010 --> 01:24:25,590 ያን ነዉ ሰዉ ሁሉ መስማት የሚፈልገዉ፡፡ ፊልሙን ስለወደዱት ቪድዮ ጌሙንም፣ 1080 01:24:25,590 --> 01:24:31,679 የሰሌዳ ጌሙንም እናም ዲቪዲዉን አገኙ፡፡ ወይም መፅሀፍ ቅዱስ በእርግጥ ከሚናገረዉ ጋር አብሮ መሄድ እና 1081 01:24:31,679 --> 01:24:37,130 መነጠቁ ከመከራዉ በኋላ እንደሚመጣ መስበክ፡፡ ይሄ ክስተት እግዚአብሄር የሚናገረዉን ትተዉ ሰዎች ሰዉ የሚናገረዉን… 1082 01:24:37,130 --> 01:24:42,530 የሚናገሩበት አይነተኛ ምሳሌ ነዉ፡፡ ይህ መጽሐፍ ቅዱስን የመጨረሻዉ ባለስልጣን አለማድረግ አንዱ ምሳሌ ነዉ፡፡ 1083 01:24:42,530 --> 01:24:47,860 እናም እንዲሁ በልማድ መመራት፤ በተማራችሁት ነገር መራመድ፤ ሰዎች በሚሉት መሄድ 1084 01:24:47,860 --> 01:24:52,219 መጽሐፍ ቅዱስ ከሚለዉ ጋር መሄድ ትቶ ከወጀቡ ጋር መወሰድ፡፡ 1085 01:24:52,219 --> 01:24:56,770 መጋቢ ጂሜኔዝ፡ በቅድመ-መከራ መነጠቅ አምን ነበር፡፡ ከልጅነቴ ጀምሮ የተማርኩበትም እሱን ነዉ፡፡ 1086 01:24:56,770 --> 01:25:01,260 የተነገራችሁን ነገር ብዙ ጊዜ አትጠይቁምና፡፡ ነገር ግን ወደ እዉነቱ እየተጋለጥኩ ስመጣ 1087 01:25:01,260 --> 01:25:06,400 የመፅሀፍ ቅዱስ ክፍሎችን እና በእርግጥ መጽሀፍ ቅዱስ ምን እንደሚያሰተምር ማየት ጀመርኩ፡፡ 1088 01:25:06,400 --> 01:25:11,119 ከዚያም መግባባት ካለብኝ ተግባብቼ እንድሄድ ወይም ከወጀቡ ጋር እንዲሁ መሄድ ካለብኝ እንድሄድ… 1089 01:25:11,119 --> 01:25:15,050 የግል ምርጫ ማድረግ ነበረብኝ፡፡ ወይም ላመንኩት ነገር መቆም ካለብኝ… 1090 01:25:15,050 --> 01:25:20,489 እዉነት እንደሆነ ለማዉቀዉ ነገር መቆም አለብኝ አልኩ፡፡ በግል ህይወቴ ዉጊያ ደርሶብኛል.. 1091 01:25:20,489 --> 01:25:25,739 በቅድመ-መከራ መነጠቅ ላይ ካለኝ አቋም የተነሳ ሰለ እኔ ክፉ የሚያወሩ ሰዎች አጋጥመዉኛል፡፡ 1092 01:25:25,739 --> 01:25:30,510 ነገር ግን ይህንን እያዳመጣችሁ ወይም እየተመለካትቸሁ ከሆነ ከዚህ አንፃር ያለዉን እዉነት ማየት 1093 01:25:30,510 --> 01:25:34,770 ትጀምራላችሁ ከዚያም በእምነት ወጥታችሁ አቋም ትይዛላችሁ ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡ 1094 01:25:34,770 --> 01:25:41,560 እና ምናልባትም ይህንን ኢ-መፅሀፍ ቅዱሳዊ አስተምህሮ ነቅሎ ለመጣል ትረዱን ይሆናል፡፡ 1095 01:25:41,560 --> 01:25:44,240 እርሱም የቅድመ-መከራ መነጠቅ ነዉ፡፡ 1096 01:25:44,240 --> 01:25:49,200 ኬንት ሆቪንድ፡ ሌላዉ ያገኘሁት ቁልፍ ጥቅስ 2ኛ ተሰሎንቄ 2፡1-3 ነበር፡፡ 1097 01:25:49,590 --> 01:25:53,210 (2ኛ ተሰሎንቄ 2:1-3) ነገር ግን፤ ወንድሞች ሆይ፤ ስለ ጌታችን ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ መምጣትና 1098 01:25:53,210 --> 01:25:56,119 [ስለዚህ እዚህ ጋር ስለ ጌታ ኢየሱስ መምጣት እየተናገረ ነዉ] ወደ እርሱ [ሰለመነጠቅ ይመለከታል] 1099 01:25:56,119 --> 01:26:00,179 ስለ መሰብሰባችን፤ በመንፈስ ወይም በቃል ወይም ከእኛ እንደመጣ በመልእክት፡፡ 1100 01:26:00,179 --> 01:26:06,920 የጌታ ቀን [አሁንም መነጠቁን ይመለከታል] ደርሶአል ብላችሁ፤ ከአእምሮአችሁ ቆሎ እንዳትናወጡ እንዳትደነግጡም እንለምናችኋለን፡፡ 1101 01:26:06,920 --> 01:26:10,449 ማንም በማናቸዉም መንገድ አያስታችሁ፤ ክህደቱ አስቀድሞ ሳይመጣና የዓመፅ ሰዉ እርሱም የጥፋት ልጅ ሳይገለጥ፤ አይደርስምና፡፡ 1102 01:26:10,449 --> 01:26:13,590 መጋቢ ጂሜኔዝ፡ “ልብ በሉ ጊዜው አልደረሰም፤ በቀጣዩ ጊዜ 1103 01:26:13,590 --> 01:26:17,829 የሚከሰት አይደለም፡፡” ይላል፡፡ “ማንም በማናቸውም መንገድ አያስታቹ 1104 01:26:17,829 --> 01:26:22,520 (ሁላችንም ስለምንሰበስብበት ቀን ይናገራል፡፡) ክህደቱ አስቀድሞ ሳይመጣና 1105 01:26:22,520 --> 01:26:26,969 የአመጽ ሰው እርሱም የጥፋት ልጅ ሳይገለጥ አይደርስምና፡፡” ስለዚህም 1106 01:26:26,969 --> 01:26:32,010 ከጌታ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር አብረን የምንሰበሰብበት ቀን 1107 01:26:32,010 --> 01:26:35,670 ክህደቱ አስቀድሞ ሳይመጣ እና የአመፅ ሰው ሳይገለጥ እንደማይደርስ የእግዚአብሄር ቃል ያረጋግጥልናል፡፡ አንድ 1108 01:26:35,670 --> 01:26:38,880 ሊቀር የማይችል ሃቅ የክርስቶስ ተቃዋሚው እንደሚመጣ ነው፡፡ 1109 01:26:38,880 --> 01:26:43,340 መጋቢ አንደርሰን፡ ስለዚህም መጽሃፍ ቅዱስ የክርስቶስ ቀን አለመድረሱን ግልጽ በሆነ መንገድ ይነግረናል፡፡ 1110 01:26:43,340 --> 01:26:49,389 ማንም ቢሆን ክርስቶስ መጥቷል ብሎ ከነገራችሁ ያ ሰው 1111 01:26:49,389 --> 01:26:53,349 እያታለላችሁ ነው፡፡ እንዲሁም ውሸታም ነው፡፡ በመንፈስ ወይም 1112 01:26:53,349 --> 01:26:57,730 በቃል ወይም ከእኛ እንደሚመጣ በመልዕክት፣ የጌታ ቀን ደርሶአል በሚል መልዕክት 1113 01:26:57,730 --> 01:27:02,300 ማንም በማናቸውም መንገድ አያታልላችሁ፡፡ ይህ ቀን መጀመሪያ 1114 01:27:02,300 --> 01:27:09,000 መሆን ያለበት ነገር ለምሳሌ ኤክስ፣ ዋይ፣ ዜድ ሳይፈፀም አይመጣም፡፡ መነጠቅ በቀላሉ በማንኛውም ጊዜ ሊሆን አይችልም፡፡ መከራው 1115 01:27:09,000 --> 01:27:13,739 መጀመሪያ መፈጸም አለበት፤ አስቀድሞ የክርስቶስ ተቃዋሚው ስልጣን መያዝ አለበት፤ ፀሃይና ጨረቃ 1116 01:27:13,739 --> 01:27:18,659 ታላቁና አስፈሪው የጌታ ቀን ከመምጣቱ በፊት ይጨልማሉ፡፡ መጽሃፍ ቅዱስ 1117 01:27:18,659 --> 01:27:23,949 እውነተኛና ግልፅ ነው፡፡ ያ ቀን ክህደት አስቀድሞ ሳይመጣና የዓመፅ ሰው 1118 01:27:23,949 --> 01:27:30,360 ሳይገለጥ አይደርስምና፡፡ የክርስቶስ ተቃዋሚ ይገለጣል፣ እኔ እግዚአብሄር ነኝ ብሎ 1119 01:27:30,360 --> 01:27:35,270 አዋጅ እየነገረ በእግዚአብሄር ቤተ መቅደስ ይቀመጣል፡፡ መነጠቅ ከመድረሱ በፊት የክርስቶስ ተቃዋሚ ስልጣን ይይዛል፡፡ 1120 01:27:35,270 --> 01:27:40,929 ነገርግን በሉቃስ 17 ላይ ብትመለከቱ ከማቴዎስ 24 ቀድሞ የሚመጣ ክፍል ነው፡፡ 1121 01:27:40,929 --> 01:27:47,690 ምክንያቱም ማቴዎስ 24 ከሉቃስ 21 ጋር ተጓዳኝ የሆነ ክፍል ነው፡፡ ስለዚህ በሉቃስ 17 1122 01:27:47,690 --> 01:27:50,610 ላይ ስለዚህ አስተምህሮ ክርስቶስ ለደቀመዛሙርቱ ያስተማረውን 1123 01:27:50,610 --> 01:27:55,520 የመጀመሪያ ክፍል እናነባለን፡፡ መጽሃፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል፡ 1124 01:27:55,530 --> 01:28:00,890 [00:17:26.00] በኖህ[ኖህ] ዘመን እንደሆነ እንዲሁ 1125 01:28:00,890 --> 01:28:02,560 በሰው ልጅ ዘመን (ኢየሱስ ክርስቶስ) ደግሞ ይሆናል፡፡ 1126 01:28:02,579 --> 01:28:06,590 መጋቢ አንደርሰን፡ ብዙ ሰዎች ይህን ክፍል ይወስዱና ሰዎች 1127 01:28:06,590 --> 01:28:11,119 በኖህ ዘመን እንደነበረው ክፋት አድራጊ ይሆናሉ ይላሉ፡፡ እንዲሁም 1128 01:28:11,119 --> 01:28:14,690 በሎጥ ዘመን እንደ ሆነ በሰው ልጅ ዘመን መምጣት ላይ ደግሞ እንዲሁ ይሆናል፡፡ 1129 01:28:14,690 --> 01:28:18,489 እናም ብዙ ሰዎች ይህን ክፍል በተለመከት እንዲህ ይላሉ “በሰዶም እና ገሞራ ዘመን እንደነበረው ክፋት ይሆናል”፤ 1130 01:28:18,489 --> 01:28:22,329 እንዲሁም በማህበረሰባች ውስጥ እየተደረጉ ያሉት ነገሮች አውጥተው በማሳየት 1131 01:28:22,329 --> 01:28:25,329 በሰዶም እና ገሞራ ያለው ገፅታ ነፀብራቅ እንደሆነና በዚያን ዘመን እንደነበረው ክፋት እና አመፅ ነው ብለው ይናገራሉ፡፡ 1132 01:28:25,329 --> 01:28:28,010 በሰዶም እና ገሞ ወይም በኖህ ዘመን እንደነበረው ክፋት እና አመፅ ይሆናል ብለው ይናገራሉ፡፡ 1133 01:28:28,010 --> 01:28:31,110 ነገር ግን በእርግጥ ኢየሱስ እየተናገረው ያለ ሃሳብ ይህ አይደለም፡፡ 1134 01:28:31,110 --> 01:28:32,500 መጋቢ ጂሜኔዝ፡ በቁጥር 28 ላይ እንዲህ ይላል፡ 1135 01:28:32,500 --> 01:28:38,020 (ሉቃስ 17:28-29) እንዲሁም በሎጥ ዘመን እንደ ሆነ ይበሉ ይጠጡም 1136 01:28:38,020 --> 01:28:42,849 ይገዙም ይሸጡም ይተክሉም ቤትም ይሠሩ ነበር፤ ሎጥ ከሰዶም በወጣበት ቀን ግን 1137 01:28:42,849 --> 01:28:46,300 ከሰማይ እሳትና ዲን ዘነበ ሁሉንም አጠፋ፡፡ 1138 01:28:46,300 --> 01:28:51,320 መጋቢ ጂሜኔዝ፡ ከዚህ ክፍል የምንማረው ሎጥ ከሰዶም መውጣቱ 1139 01:28:51,320 --> 01:28:56,079 የመነጠቅ ምሳሌ ነው፡፡ ወደ ሰዶም የሄዱት ሁለቱ መላዕክት 1140 01:28:56,079 --> 01:29:00,520 ምድርንና የእግዚአብሄር ቁጣ በምድር ላይ ከመንደዱ በፊት አማኞችን ሰብስበው ከምድር ማውጣትን ይወክላሉ፡፡ 1141 01:29:00,520 --> 01:29:03,820 የራዕይ መፅሃፍ ይህንኑ ተመሳሳይ ሃሳብ ያስተምራል፡፡ የእግዚአብሄር ቃል 1142 01:29:03,820 --> 01:29:08,500 በዮሃንስ ራእይ ላይ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ መልአክቱን በመላክ አማኞችን ሰብስቦ… 1143 01:29:08,500 --> 01:29:12,909 ከምድር ላይ እንደሚወስዳቸው ይናገራል፡፡ የራዕይ መፅሃፍ በቀጥታ እንደሚነግረን ከተነጠቅን አጋማሽ ሰእት ካለፈ 1144 01:29:12,909 --> 01:29:14,989 በኋላ እግዚአብሄር ቁጣውን ማውረድ ይጀምራል፡፡ 1145 01:29:15,010 --> 01:29:18,340 መጋቢ አንደርሰን፡ ይህ “ኋላ መቅረት” ፅንሰ-ሃሳብ ሁሉም ሰው ጠፍቶ ሌሎቹ የቀሩት ህዝቦች… 1146 01:29:18,340 --> 01:29:21,280 “ሁሉም የት ነው ያሉት?” አይሉም፤ ሰዎች የሚናገሩት ይህን አይደለም ምክንያቱም 1147 01:29:21,280 --> 01:29:27,159 በምንነጠቅብት በዚያው ቀን እግዚአብሄር… 1148 01:29:27,159 --> 01:29:31,560 ፍርዱን እና ቁጣውን ያወርዳል፡፡ እሳትና ዲን በዚህች ምድር ላይ ያወርዳል፡፡ 1149 01:29:31,560 --> 01:29:35,530 ሰዎች የሆነ ነገር ሊከሰት እንደሆነ ይረዳሉ ስለዚህም ከለላን ለማግኘት ይሮጣሉ፡፡ 1150 01:29:35,530 --> 01:29:40,560 ከሚወርደው ቁጣ፣ ከእሳትና ዲን የተነሳ ሰዎች ተራሮች በላያቸው ላይ ወድቀው እንዲሸሽጓቸው ይለምናሉ፡፡ 1151 01:29:40,560 --> 01:29:44,980 እኛ አማኞች በምንነጠቅበት በዚያን ቀን 1152 01:29:44,980 --> 01:29:49,290 እግዚአብሄር የቁጣውን ፅዋ ያፈሳል፡፡ ለዚህም ነው 1153 01:29:49,290 --> 01:29:54,719 ፀሃይ እና ጨረቃ ሲጨልሙ መፅሃፍ ቅዱስ ታላቁ የቁጣው ቀን እንደደረሰ እና 1154 01:29:54,719 --> 01:30:01,179 በእርሱ ፊት ማንስ መቆም ይቻላል? ብሎ የሚናገረው፡፡ ምክንያቱም በዚያኑ ቀን፤ ከአጋማሽ ሰአት በኋላ እግዚአብሄር 1155 01:30:01,179 --> 01:30:07,760 እሳትና ዲን ማውረድ ይጀምራል፡፡ ስለዚህ በራዕይ ምዕራፍ ስድስት ላይ ፀሃይና ጨረቃ ይጨልማሉ፡፡ ምዕራፍ ሰባት ላይ 1156 01:30:07,760 --> 01:30:12,159 እጅግ ብዙ አማኞች በሰማይ ላይ ይታያሉ፡፡ ምዕራፍ ስምንት፣ ቁጣውን 1157 01:30:12,159 --> 01:30:19,070 ማውረድ ይጀምራል፡፡ ይህም መጽሃፍ ቅዱስ በማቴዎስ 24 ላይ እንደሚያስተምር ነው፡፡ ፀሃይ እና ጨረቃ ይጨልማሉ በመቀጠልም 1158 01:30:19,070 --> 01:30:24,079 መነጠቅ ይሆናል፡፡ ልክ እንደዚህ ግልፅ ነው፡፡ የቅድመ-መከራ መነጠቅ ከሚያምኑ ሰዎች ጋር ስነጋገር… 1159 01:30:24,079 --> 01:30:27,699 አብዛኛውን ጊዜ ከሁለት አንዱን ይነግሩኛል፡፡ 1160 01:30:27,699 --> 01:30:32,329 መነጠቅ በራዕይ ላይ ጭራሹን አልተገለፀም የሚሉኝ አሉ ነገር ግን ይህ በጣም እንግዳ ነገር ነው፡፡ 1161 01:30:32,329 --> 01:30:37,349 የራዕይ መፅሃፍ የመጨረሻውን ዘመን ክስተቶችን በዝርዝር ስለሚያሳይ ይህ እንግዳ የሆነ ነገር ነው፡፡ 1162 01:30:37,349 --> 01:30:43,770 ኢየሱስ ክርስቶስ በደመና ሲመጣና 1163 01:30:43,770 --> 01:30:47,310 በሁሉም ዘመን ነበሩ አማኞች በደመና ሊቀበሉት ሲነጠቁ … 1164 01:30:47,310 --> 01:30:51,530 ይህ በጣም ወሳኝ ክስተት ነው፡፡ ይህን ሁሉ በራዕይ መፅሃፍ ላይ ጭራሽኑ አልተገለጸም ብሎ መናገር 1165 01:30:51,530 --> 01:30:56,340 በራዕይ መፅሃፍ ላይ በሙሉ አልተጻፈም ማለት ነው፡፡ ይህ ደግሞ ፈፅሞ የማታሰብ ነው ምክንያቱም 1166 01:30:56,340 --> 01:31:02,159 ንጥቀት በራዕይ መፅሃፍ ላይ ጭራሹን አይገኝም ማለት ትልቅ ስህተት ነው፤ ብዙ ሰዎች 1167 01:31:02,159 --> 01:31:06,530 ብዙ ሰዎች መነጠቅ ከመከራው በፊት ነው የሚል ሐሳብ ለመደገፍ የሚያስችላቸውን 1168 01:31:06,530 --> 01:31:09,969 ቃል ለማግኘት ሞክረዋል፡፡ እናም በተደጋጋሚ የምሰማው ይሄን ነው፡ 1169 01:31:09,969 --> 01:31:13,909 ደግሞ ደጋግሞ - ራዕይ 4:1 የሚለው፡ 1170 01:31:13,909 --> 01:31:17,360 (ራዕይ 4:1) ከዛም በኋላ አየሁ እነሆም በሰማይ የተከፈተ ደጅ 1171 01:31:17,360 --> 01:31:21,949 እንደ መለከትም ሆኖ ሲናገረኝ የሰማሁት ፊተኛው ድምፅ፡- ወደዚህ 1172 01:31:21,949 --> 01:31:24,520 ውጣና ከዚህ በኋላ ሊሆን የሚያስፈልገውን አሳይሃለው አለ፡፡ 1173 01:31:24,520 --> 01:31:29,199 መጋቢ አንደርሰን፡ ስለዚህ ይህ ድምፅ እንደ መለከት ነው፡፡ በዚህ ጥቅስ ውስጥ 1174 01:31:29,199 --> 01:31:34,599 ለዮሃንስ “ውጣ እና (ነጠላ፣ አንድ ግለሰብ) 1175 01:31:34,599 --> 01:31:38,460 መሆን ያለበትን ላሳይህ“ ብሎ የሚናገር መለከት አይደለም፡፡ ስለዚህም እንዲህ ይላሉ “አየህ ይህ ነው መነጠቅ“ 1176 01:31:38,460 --> 01:31:44,190 የአንድ ሰው ተነጠቀ ይላሉ፡፡ ይሄ የማይመስል ነገር 1177 01:31:44,190 --> 01:31:48,130 የሆነበት ምክንያት ቁጥር 2 ላይ ያለውን እንኳን አያነቡም 1178 01:31:48,130 --> 01:31:50,610 (ራዕይ 4:2) ወዲያው በመንፈስ ነበርኩ እነሆም ዙፋን 1179 01:31:50,610 --> 01:31:52,440 በሰማይ ቆማአል በዙፋኑም ላይ ተቀማጭ ነበረ፤ 1180 01:31:52,440 --> 01:31:55,960 መጋቢ አንደርሰን፡ መነጠቅ መንፈስ ወደ ሰማይ መወሰድ ማለት አይደለም፤ መነጠቅ የትንሳኤን አካል ለብሶ መነሳት ነው፡፡ 1181 01:31:55,980 --> 01:31:59,599 በአካል አየር ላይ ጌታን ለመቀበል መነጠቅ ነው፡፡ እንዲያው 1182 01:31:59,599 --> 01:32:05,199 መንፈስ ወደላይ መነሳት ማለት አይደለም፡፡ መፅሀፍ ቅዱስ መነጠቅ ቀጥተኛ እንደሆነ ግልፅ አድርጎታል፡፡ 1183 01:32:05,199 --> 01:32:09,590 መጀመሪያ በክርስቶስ አምነው ያነቀላፉት ሰዎች አስቀድመው የማይበሰብሱ ሆነው ይነሳሉ እኛም በህይወት ያለነው 1184 01:32:09,590 --> 01:32:15,690 እና የቀረነው አማኞች እንለወጣለን ጌታን በአካል ለማግኘት አብረናቸው እንነጠቃለን፡፡ ስለዚህ የዮሃንስ ወደላይ በመንፈስ መውጣት 1185 01:32:15,690 --> 01:32:22,690 በትክክል መነጠቅ ማለት አይደለም፡፡ ይህ መነጠቅ ባለችሁ ካሰባችሁ 1186 01:32:23,119 --> 01:32:27,710 በእርግጥ ትክክለኛ ትርጉሙን አላገኛችሁትም፡፡ በጣም የሚገርመው ነገር 1187 01:32:27,710 --> 01:32:32,579 በቅድመ- መከራ የሚያምኑ ሰዎች የመፅሃፍ ቅዱስ ጥሬ ፍቺውን እንደሚተረጉሙ ያውጃሉ 1188 01:32:32,579 --> 01:32:37,270 ሆኖም በራዕይ ውስጥ ስለ መነጠቅ የሚናገረውን ክፍል አሳዩኝ ስትሏቸው ወደ ራዕይ 1189 01:32:37,270 --> 01:32:44,020 4:1 አንድ ወደሰማይ ስለተወሰደ ሰው ይነግሯቹሃል፡፡ ቁጥር 2 አያነቡላችሁም፡ 1190 01:32:44,020 --> 01:32:47,860 “ወዲያው በመንፈስ ነበርኩ እነሆም ዙፋን በሰማይ ቆማአል በዙፋኑም ላይ ተቀማጭ ነበረ፤“ ዮሃንስ 1191 01:32:47,860 --> 01:32:52,530 በስጋው ወደሰማይ አልሄደም፤ አካሉ ፍጥሞ በምትባል ደሴት ነበር፡፡ በክርስቶስ የሞቱ 1192 01:32:52,530 --> 01:32:55,550 አስቀድመው ይነሳሉ ከዚያም በኋላ እኛ ሕያዋን ሆነን የምንቀረው 1193 01:32:55,550 --> 01:33:00,050 ጌታን በአየር ለመቀበል በደመና እንነጠቃለን፡፡ ይህ እንደ መንፈስ አይነት ክስተት አይደለም፤ ይህ 1194 01:33:00,050 --> 01:33:07,050 አካላዊ ክስተት ነው፡፡ ይህ መነጠቅ ነው የምንለው ነው፡፡ 1195 01:33:07,050 --> 01:33:13,000 አነዚህ ሰዎች ራዕይ 4:1 መነጠቅ ነው ማለት አለባቸው፡፡ 1196 01:33:13,010 --> 01:33:18,480 ምክንያቱም በራዕይ መፅሃፍ ውስጥ ከመከራ በፊት ስለመነጠቅ ያወራል ብለው የሚቀበሉት ብቸኛ ሃሳብ ስለሆነ ነው፡፡ 1197 01:33:18,480 --> 01:33:24,250 ይህ በቂ አይደለም፤ በእኔ ግምት ሌላ ነገር መፈለግ ይኖርባቸዋል፡፡ የቅድመ-መከራ መነጠቅ አስተምህሮ 1198 01:33:24,250 --> 01:33:28,820 በመማር ነው ያደግኩት፡፡ ካደግኩ በኋላ ይህ አስተምህሮ 1199 01:33:28,820 --> 01:33:33,219 በራዕይ መፅሃፍ ላይ እንዳልተገለፀ ተረዳሁ፡፡ ሁሉጊዜ ይህ አስተምህሮ የሆነ 1200 01:33:33,219 --> 01:33:38,719 ችግር እንዳለበት አስብ ነበር… ስለ መጨረሻው ዘመን የሚናገር 1201 01:33:38,719 --> 01:33:42,929 መጽሃፍ አላችሁ፣ እና የዮሃንስ ራዕይ አልገለጸውም? 1202 01:33:42,929 --> 01:33:48,400 ይህ ትርጉም አይሰጥም፡፡ ስለመነጠቅ እንደልጅ ሁሌም አስብ የነበረው 1203 01:33:48,400 --> 01:33:51,639 በህይወታችሁ ትሄዱበት ከነበረበት ስፍራ በድንገት መሰወር ነበር፡፡ ነገር ግን ከዚህም ያለፈ ነው 1204 01:33:51,639 --> 01:33:57,239 ምክንያቱም ቃሉ ሲናገር ሁሉም አይን ያየዋል፡፡ ፀሃይ 1205 01:33:57,239 --> 01:34:03,280 እና ጨረቃ ይጨልማሉ፡፡ ቃሉ በሉቃስ 21 ላይ እናንተ ይህ ሁሉ መሆኑን ስታዩ 1206 01:34:03,280 --> 01:34:08,510 መዳናችሁ መቅረቡን ተመልከቱ ይለናል፡፡ 1207 01:34:08,510 --> 01:34:15,510 ፀሃይ ስትጨልም፣ ጨረቃ ስትጨልም፣ ከዋክብት ሲወድቁ 1208 01:34:15,520 --> 01:34:19,440 ምን ሊመስል እንደሚችል እንደሚችል አስቡ፤ ወደላይ እንመለከትና ጊዜው መድረሱን እና መነጠቃችንን እንመለከታለን፡፡ 1209 01:34:19,440 --> 01:34:23,000 ልክ እንደ ሆሊውድ መግቢያ፣ ከማንኛውም ቦታ ታዋቂ 1210 01:34:23,000 --> 01:34:26,960 ሰው ሲገባ የካሜራዎች ፍላሽ ብርሃን፣ድምፅ 1211 01:34:27,290 --> 01:34:31,909 ጭሽ እና ሌላም ነገር ይታያል፡፡ የሰውን ትኩረት ለመሳብ“ይሀው ተመልከተኝ“ ይፈልጋሉ፡፡ 1212 01:34:31,909 --> 01:34:38,380 የዮሃንስ ራዕይ ምዕራፍ 6 ወይም ማቴዎስ 24 ካነበባችሁ ሁለቱም ክፍሎች 1213 01:34:38,380 --> 01:34:42,380 ፀሃይ እና ጨረቃ እንደሚጨልም ይገልፃሉ፡፡ ስትመለከቱት በጣም አስደናቂ ነው፤ ፀሃይ 1214 01:34:42,380 --> 01:34:47,750 እና ጨረቃ መጨለም በምድር ላይ ያሉትን የሁሉንም ሰዎች ትኩረት የሚስብ ይሆናል፡፡ 1215 01:34:47,750 --> 01:34:50,790 መሬት መንቀጥቀጥም ይሆናል፡፡ ማየት የማይችሉ ቢሆኑ እንኳን 1216 01:34:50,800 --> 01:34:53,360 አሁንም ይህ ትኩረትዎን ይስባል፡፡ 1217 01:34:53,360 --> 01:34:58,160 መጋቢ አንደርሰን: ሙሉ ጨለማ በሚሆንበት በዚያን ጊዜ 1218 01:34:58,179 --> 01:35:03,230 ኢየሱስ ክርስቶስ በደመና፣ ሙሉ ሰማይ ላይ በብርሃን ይመጣል፡፡ ቃሉ እንደሚናገረው 1219 01:35:03,230 --> 01:35:07,329 መብረቅ ሰማይን ከዳር እስከዳር እንደሚያበራ እንዲሁ ይታያል፡፡ በዚያን ጊዜ ወደላይ ተመልክተን 1220 01:35:07,329 --> 01:35:12,179 ኢየሱስ ክርስቶስ በደመና መምጣቱን እንመለከታለን፡፡ በዚያን ቅፅበት እርሱን 1221 01:35:12,179 --> 01:35:19,179 ለመቀበል መነጠቃችንን እንረዳለን፡፡ ያንን ቀን ላይ በህይወት እንደምቆይ ተስፋ አደርጋሁ፡፡ 1222 01:35:19,550 --> 01:35:24,940 በህይወት ዘመናችን ይሆን እንደሆነ ባላውቅም በህይወት እንዳለሁ እንደሚሆን ተስፋ አደርጋለሁ፡፡ 1223 01:35:24,940 --> 01:35:31,940 ስደትን እና መከራን እቋቋማለሁ፡፡ ኢየሱስ ክርስቶስ በደመና በሚመጣበት ቀን 1224 01:35:32,170 --> 01:35:34,890 ህያው ሆኖ መገኘት እንዴት ደስ ይላል 1225 01:35:34,890 --> 01:35:37,590 እንድናምን ካደረገን ነገር በላይ የላቀ ነው፡፡ 1226 01:35:37,590 --> 01:35:41,870 ኬንት ሆቪንድ፡ ጌታ ሲመጣ መጀመሪያ ሚስጥር ሆኖ ቆይቶ 1227 01:35:41,880 --> 01:35:44,760 ሰዎች በኋላ ምን እንደተከሰተ የሚደርሱበት ነገር ነው የሚል ሃሳብ ትክክል አይደለም፡፡ 1228 01:35:44,760 --> 01:35:48,000 ጌታ ኢየሱስ በዚህ አስደናቂ ክስተት የሁሉንም ትኩረት ይስባል፡፡ 1229 01:35:48,000 --> 01:35:51,200 መጋቢ አንደርስን፡ በጣም ትክክል ነህ፤ ራዕይ 1 ላይ እንዲህ ይላል፡“እነሆ 1230 01:35:51,210 --> 01:35:55,840 ከደመና ጋር ይመጣል ዓይንም ሁሉ የወጉትም ያዩታል” ልብ በሉ “ይመጣል” የሚለው ባሁን ጊዜ ውስጥ ያለ ነው፡፡ 1231 01:35:55,840 --> 01:36:00,559 ይህም ቀጣይ በሚመጣበት ወቅት ከደመና ጋር እንደሚመጣና ሁሉም አይን እንደሚያየው ነው፡፡ 1232 01:36:00,559 --> 01:36:05,079 ይሄ በጣም ግልፅ ነው፡፡ ላልዳኑት በጣም አስፈሪ ነገር ነው፡፡ መፅሃፍ ቅዱስ 1233 01:36:05,079 --> 01:36:09,320 እንደሚናገር ሲመለከቱት ዋይ ዋይ ይላሉ 1234 01:36:09,320 --> 01:36:14,000 ያለቅሳሉ እስከሞት ድረስ ይፈራሉ፡፡ ነገር ግን 1235 01:36:14,000 --> 01:36:19,400 እኛ አማኞች ግን የእርሱን መገለጥ ስንመለከት እጅግ ደስ ይለናል፡፡ ሃሴትን እናደርጋለን፡፡ 1236 01:36:19,400 --> 01:36:23,200 ይህ መሆኑን ማወቃችን እጅግ አስደናቂ ስሜት ይፈጥርልናል፡፡ 1237 01:36:23,219 --> 01:36:27,610 መጋቢ ጂሜኔዝ፡ እኔ በበኩሌ ይህ ፊልም ስኬታማ እንዲሆን እፈልጋለሁ፡፡ ይህ ፊልም 1238 01:36:27,610 --> 01:36:32,949 ሰዎች እውነትን እንዲመለከቱ እግዚአብሄር አይኖቻቸውን ለመክፈት የሚጠቀምበት እንዲሆን እወዳለሁ፡፡ 1239 01:36:32,949 --> 01:36:38,480 ወደቃሉ መመለስ እንዳለብን አስባለሁ፡፡ ትዝ ይለኛል ታዳጊ እያለሁ እና 1240 01:36:38,480 --> 01:36:42,090 እያደግኩም እያለ የዮሃንስ ራዕይ መፅሃፍን ማንበብ አልወድም ነበር ምክንያቱም 1241 01:36:42,090 --> 01:36:45,440 ልረዳው አልችልም ነበር ወይም በማነብበት ጊዜ ሁሉ እንዲህ ብዬ እጠይቃለሁ 1242 01:36:45,440 --> 01:36:49,480 “በእርግጥ ይህ እየተናገረ ነው? በእርግጥ ይህን ለማለት ፈልጎ ነው?” ስለመነጠቅ ትክክለኛ 1243 01:36:49,480 --> 01:36:53,630 እውነታውን መማር መጀምር ስችል ጥቅሶቹ ተገለጡልኝ፡፡ 1244 01:36:53,630 --> 01:36:57,670 አሁን የራዕይ መፅሃፍን ማንበብ እወዳለሁ፡፡ አብዝቼ ባነበብኩት ቁጥር የበለጠ ትርጉም ይሰጠኛል፡፡ እኔ እንደማስበው 1245 01:36:57,670 --> 01:37:04,360 የክርስትና እንቅስቃሴን፣ ሃይማኖታዊ እንቅስቃሴን 1246 01:37:04,360 --> 01:37:09,780 የመጥመቃውያንን እንቅስቃሴ መድረስ ከቻልን እና በዚህ ጉዳይ አይኖቻቸውን መክፈት ከቻልን 1247 01:37:09,780 --> 01:37:13,790 ምናልባት የእግዚአብሄር ቃል መውደድ እና በቃሉ መነቃቃት፣ 1248 01:37:13,790 --> 01:37:18,409 የእግዚአብሔር ቃል ጥናት ተሃድሶ በሀገራች ባሉ መድረኮቻችን ማምጣት እና 1249 01:37:18,409 --> 01:37:20,090 የእግዚአብሄርን ታላቅ ስራ ማየት እንችላለን፡፡ 1250 01:37:20,090 --> 01:37:25,139 መጋቢ አንደርሰን፡ ይህንን ፊልም ያዘጋጀንበት ምክንያት የአስተምህሮ ስሮችን ለመከፋፈል አይደለም ወይም ደግሞ 1251 01:37:25,139 --> 01:37:30,270 አንድ ሰው በመፅሃፍ ቅዱስ ትንቢቶች ላይ ከእኛ በጥቂቱ ለየት ያለውን አመለካከቱን ለማረም አይደለም፡፡ 1252 01:37:30,270 --> 01:37:35,969 ይህ አላማችንም አይደለም፡፡ እነዚህ ድርጊቶች እውነተኛ የሚፈፀሙ ናቸው፡፡ መፅሃፍ ቅዱሰ 1253 01:37:35,969 --> 01:37:41,040 አለም ሁሉ አንድ መንግስት እንደሚሆን ይነግረናል፡፡ አንድ የአለም ሃይማኖት ይሆናል፡፡ 1254 01:37:41,040 --> 01:37:46,090 አንድ የአለም መገበያያ ይሆናል፡፡ ይህ ሰዎች ውድቅ የሚችሉት ፍልስፍና አይደለም፤ እነዚህ ድርጊቶች 1255 01:37:46,090 --> 01:37:51,520 በእርግጥ የሚፈፀሙ ናቸው፡፡ በርካታ ህዝቦች ይገደላሉ፡፡ 1256 01:37:51,520 --> 01:37:56,260 ረሃብ ይሆናል፡፡ በሽታ፣ ወረርሽን ይመጣል፡፡ ስቃይ እና መከራ ይሆናል፡፡ 1257 01:37:56,260 --> 01:38:02,159 አለም አይታ የማታውቀው ታላቅ መከራ ይሆንባታል እንደዚህም ሆኖ ክርስቲያኖች 1258 01:38:02,159 --> 01:38:08,079 ምንም አልተዘጋጁም ምክንያቱም በቅድመ መከራ መነጠቅ ተረት ስለሚያምኑ 1259 01:38:08,079 --> 01:38:13,409 መነጠቅ መጽሃፍ ቅዱሳዊ አስተምህሮ ነው፤ ነገር ግን 1260 01:38:13,409 --> 01:38:15,520 ከመከራው በኋላ የሚሆን ነው፡፡ 1261 01:38:15,520 --> 01:38:20,510 መጋቢ ጂሜኔዝ፡ “መጋቢ ጂሜኔዝ ይህ ለምን አሳሳቢ ሆነ?” ትሉኝ ይሆናል፡- አሳሳቢ የሆነበት ምክንያት 1262 01:38:20,510 --> 01:38:27,510 የቅድመ-መከራ መነጠቅ አስተምህሮ በምናደረገው ድርጊት ላይ 1263 01:38:27,560 --> 01:38:34,130 ትኩረት የማያደርግ እንደሆነ ስለማምን ነው፤ ምክንያቱም በዚህ አስተምህሮ መሰረት፡- እንደ አረጋዊ በሰላም ባንቀላፋ፣ 1264 01:38:34,130 --> 01:38:41,130 ወይም በሕይወት እየኖርኩ የእረፍት ጊዜዬን እየወሰድኩ፣ 401ኬ እያወጣሁ፣ 1265 01:38:41,309 --> 01:38:46,619 ጥር የሚባል ኑሮ እየኖርኩ ሳለ መጥፎ ነገር ከመከሰቱ በፊት አንድ ቀን እነጠቃለሁ፤ ብለን እንድናሰብ ያደርገናል፡፡ 1266 01:38:46,619 --> 01:38:52,469 ይህ ትምህርት በሚሊዮን ለሚቆጠሩ ሰዎች ተሰጥቷል፡፡ እንደኔ እምነት 1267 01:38:52,469 --> 01:38:59,050 ይህ በጣም ሰነፍ እና አሁን ባለን የክርስትና ገፅታ ደስተኞች እንድንሆን ያደርገናል፡፡ ወንጌልን መመስከር አለብን 1268 01:38:59,050 --> 01:39:05,270 መውጣት አለብን፡፡ ህዝቡን ማስተማርና “ተመልከቱ መከራ እና ስደቱ እየመጣ ነው“ ብለን መናገር አለብን፡፡ 1269 01:39:05,270 --> 01:39:07,699 ጥቂት የመዝናኛ ጊዜ አሳልፉ እንዲሁም ማድረግ ያለባችሁን ነገሮች አድርጉ ነገር ግን ከዚህ በበለጠ 1270 01:39:07,699 --> 01:39:10,360 ውስጣዊ ሰውነታችሁን ማጠንከር ይኖርባቹሃል፡፡ የእግዚብሄርን ቃል መማር መጀመር አለባችሁ፤ 1271 01:39:10,360 --> 01:39:14,349 ከእግዚአብሄር ጋር መጓዝ እና እርሱን ማወቅ መጀመር አለባችሁ፤ የእግዚብሄርን ቃል ጥናት መጀመር አለባችሁ፤ 1272 01:39:14,349 --> 01:39:19,630 ምክንያቱም መፅሃፍ ቅዱሳችሁን የሚቀሟችሁበት ጊዜ ሊመጣ ይችላል፡፡ 1273 01:39:19,630 --> 01:39:23,380 ዛሬ አብረን እንድንሰበሰብ፣ መፅሃፍ ቅዱሳችንን እንድንከፍት፣ ቃሉን እንድንሰብክ ነጻነት ተሰጥቶል፡፡ ነገር ግን 1274 01:39:23,380 --> 01:39:28,040 አንድ ቀን ስብስባችን የማይፈቀድበት፣ መፅሃፍ ቅዱስ የሚከለከልበት 1275 01:39:28,040 --> 01:39:31,960 አሁን የምናደርገው ሁሉ የማይፈቀድበት ጊዜ ሊመጣ ይችላል፡፡ ለእግዚአብሄር የሚታዘዝ 1276 01:39:31,960 --> 01:39:34,780 ልብ ካለን ሰዎችን በኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌል እንደርሳለን፡፡ 1277 01:39:34,780 --> 01:39:39,489 መጋቢ አንደርሰን፡ እነዚህ ነገሮችን የሰበኳችሁ 1278 01:39:39,489 --> 01:39:45,329 እንዳትሰናከሉ ነው፡፡ መከራው ሲመጣ፣ የአውሬውን ምልክት 1279 01:39:45,329 --> 01:39:51,349 በቀኝ እጃችሁ ወይም ግንባራችሁ እንድትቀበሉ ስትጠየቁ ይህንን ስብከት ታስታውሳላችሁ፡፡ 1280 01:39:51,349 --> 01:39:55,570 ምናልባት በእናንተ የህይወት ዘመን ሊፈፀም ወይም ላይፈፀም ይችላል፡፡ ነገር ግን ከተፈፀመ ይህንን ስብከት ታስታውሳላችሁ፡፡ 1281 01:39:55,570 --> 01:40:00,429 ለዚህ ነው ኢየሱስ የተናገረው እና እኔም የምናገረው፡፡ “እንድንፈራ ነው?” አይደለም! 1282 01:40:00,429 --> 01:40:05,520 መከራ እንደሚደርስብን ቃሉ ይነግረናል፡፡ ስለዚህ አንዘን ይልቁንም ጌታ የነገረን 1283 01:40:05,520 --> 01:40:11,559 በዚህ ምድር ሳላችሁ መከራ ይደርስባችኋል ነገር ግን አይዞአችሁ ደስ ይበላችሁ “እኔ አለም አሸንፊያለሁ” ብሎ ነው፡፡ 1284 01:40:11,559 --> 01:40:18,559 ተፅናኑ ፣ ተስፋ አትቁረጡ፣ ከስብከቱ ጥላችሁ አትውጡ “ኦ ሰውዬ የምርህን ነው? 1285 01:40:19,409 --> 01:40:24,320 መታረድ? መታሰር? ረሃብ? በሽታ? የምርህን ነው?” አይደለም ደስ ይበላችሁ 1286 01:40:24,320 --> 01:40:28,309 እርሱ አለምን አሸንፏል፡፡ ምናልባት በእኛ ዘመን ይፈፀማል ወይም አይፈፀምም ሆኖም 1287 01:40:28,309 --> 01:40:32,239 በማንኛውም መንገድ ቢሆን አግዚአብሄር ከእኛ ጋር ከሆነ ማን ይቃወመናል? ኢየሱስ ክርስቶስን አመስግኑት ራሳችንን ዝቅ እናድርገን 1288 01:40:32,239 --> 01:40:36,969 እንጸልይ፡፡ አባት ሆይ በቃልህ ውስጥ ስላለው ግልፅ እውነት እናመሰግንሃለን፡፡ 1289 01:40:36,969 --> 01:40:41,500 ይመራን ዘንድ ቅዱሱን መንፈስህን ስለሰጠኸን እናመሰግንሃለን፡፡ ይህን መረዳት 1290 01:40:41,500 --> 01:40:46,010 በዙሪያዬ ካሉ ከእነዚህ ሰዎች 1291 01:40:46,010 --> 01:40:52,969 እና ከስኮፊልድ ላገኘው አልችልም ነበር፡፡ ነገር ግን በዚያ ክፍል ውስጥ ስላለው ቅዱስ መንፈስህ ተመስገን፡፡ 1292 01:40:52,969 --> 01:40:58,570 ከብዙ አመት በፊት በአእምሮዬ ውስጥ የሚመላለሱ እና የሚቀጣጠሉ ሶስት ቃላት አሉ፡፡ 1293 01:40:58,570 --> 01:41:05,570 ከማቴዎስ 24 ላይ እንደ 12 አመት ልጅ በአእምሮዬ ይቀጣጠሉ የነበሩት እነዚህ ሶስት ቃላት ናቸው፡ ከታላቁ መከራም በኋላ 1294 01:41:06,239 --> 01:41:09,880 በዚህ ምሽት እነዚህ ቃሎች በሁሉም ሰዎች ልብና አእምሮ ውስጥ ሰርፀው እንዲገቡ እፀልያለው፡፡ 1295 01:41:09,880 --> 01:41:14,320 እንወድሃለን፣ እናመሰግንሃለን በኢየሱስ ስም አሜን፡፡ ከመሄዳች በፊት 1296 01:41:14,320 --> 01:41:15,639 አብረን አንድ አጭር መዝሙር እንዘምር፡፡ 1297 01:41:15,640 --> 01:41:18,320 መዝሙር: ከነፍሴ ጋር ሰላም ነው 1298 01:41:18,320 --> 01:41:22,239 መጋቢ ጂሜኔዝ፡ ይህ በጣም የምወደው መዝሙር ነው እናም የምወደውን ክፍል አሁን 1299 01:41:22,239 --> 01:41:25,130 አብረን እንዘምረዋለን፡፡ አብዛኛውን ጊዜ መዝሙሮችን ስትዘምሩ ቀጥታ ወደ መዘመር ነው የምትሄዱት 1300 01:41:25,130 --> 01:41:30,130 ስለ ቃሎቹ እና እየተናገረው ስላለው ነገር አታስቡም፡፡ የመዝሙሩን ሶስተኛ ስንኝ ተመልከቱ፤ 1301 01:41:30,130 --> 01:41:34,119 እንደዚህ ይላል “ሃጢያቴ…ኦ የዚህ ሀሳብ ክቡር ደስታው” እንዲህ ትላላችሁ 1302 01:41:34,119 --> 01:41:39,090 “ስለ ሃጢያት ማሰብ ምን ያስደስታል?” ነገር ግን ምን እያለ እንደሆነ ተመልከቱ፤ 1303 01:41:39,090 --> 01:41:44,469 “በመስቀል ላይ ተንጠልጥሏል፤ ከዚህን በኋላ አልሸከመውም፡፡ ኦ ነፍሴ ጌታን አክብሪ፤ ጌታን አክብሪ፡፡” 1304 01:41:44,469 --> 01:41:48,760 እስቲ ስትዘምሩ ስለነዚህ ቃላት አስቡ፡፡ ዘምሩት፣ ከዚያም 1305 01:41:48,760 --> 01:41:50,010 ለዚህ ስብከት ዝግጁ እንሆናለን፡፡ 1306 01:41:50,010 --> 01:42:07,909 ሃጢያቴ…ኦ የዚህ ሀሳብ ክቡር ደስታው! ሃጢያቴ በከፊል ሳይሆን በሙሉ፤ 1307 01:42:07,909 --> 01:42:27,469 በመስቀል ላይ ተንጠልጥሏል ከዚህ በኋላ አልሸከመውም ነፍሴ ጌታን አክብሪ ጌታን አክብሪ! 1308 01:42:27,469 --> 01:42:48,739 ከነፍሴ ጋር ሰላም ነው ሰላም ነው ከነፍሴ ጋር ሰላም ነው፡፡ 1309 01:42:48,739 --> 01:42:58,070 እምነቴ ሲታይ ጌታ ቀኑን ያስቸኩለዋል 1310 01:42:58,070 --> 01:43:14,070 ደመናት እንደ ብራና ይጠቀለላል፤ መለከት ያስተጋባል 1311 01:43:14,070 --> 01:43:26,770 ጌታም ይወርዳል፤ ቢሆንም እንኳ ከነፍሴ ጋር ሰላም ነው፡፡ 1312 01:43:26,770 --> 01:43:48,820 ከነፍሴ ጋር ሰላም ነው ሰላም ነው ከነፍሴ ጋር ሰላም ነው፡፡ 1313 01:45:47,610 --> 01:45:51,659 በደህንነት ላይ መፅሃፍ ቅዱስ ግልፅ ነው፡፡ ጥሩዎች ስለሆናችሁ አይደለም፡፡ ብዙ ሰዎች 1314 01:45:51,659 --> 01:45:54,630 ራሳቸውን መልካም እንደሆኑ አድርገው ያስባሉ በዚህም መንግስተ ሰማይ እንደሚገቡ ያስባሉ፡፡ 1315 01:45:54,630 --> 01:45:58,329 ነገር ግን መጽሃፍ ቅዱሰ እንዲህ ይላል “ሁሉም ሃጢአትን ሰርተዋልና የእግዚአብሄርም ክብር ጎድሎአቸዋል፡፡” 1316 01:45:58,329 --> 01:46:02,739 መጽሃፍ ቅዱሰ እንዲህ ይላል “እንዲህ ተብሎ እንደተፃፈ ፃድቅ የለም አንድ ስንኳ” እኔ ጻድቅ አይደለሁም፡፡ 1317 01:46:02,739 --> 01:46:05,760 እናንተ ጻድቃን አይደላችሁም፡፡ መልካም ስራችን መንግሰተ ሰማያት 1318 01:46:05,760 --> 01:46:07,560 የሚያስገባን ቢሆን ኖሮ ማንም አይገባም ነበር፡፡ 1319 01:46:07,579 --> 01:46:12,280 1.ሃጢአተኛ መሆናችሁን እመኑ 1320 01:46:12,280 --> 01:46:14,320 ደግሞም የእግዚአብሄር ቃል ራዕይ 21፡8 ላይ እንዲህ ይላል፡ 1321 01:46:14,320 --> 01:46:18,960 (ራዕይ 21፡8 ) “ነገር ግን ፈሪዎች፣ የማያምኑ፣ ርኩሶች፣ ነፍሰ ገዳዮች፣ አመንዝሮች፣ 1322 01:46:18,960 --> 01:46:23,420 አስማተኞች፣ ጣኦት አምላኪዎች፣ ውሸተኞች ሁሉ ዕጣ ፈንታቸው 1323 01:46:23,420 --> 01:46:26,610 በዲንና በእሳት ባሕር ውስጥ መጣል ይሆናልና፡፤ ይህም ሁለተኛው ሞት ነው፡፡” 1324 01:46:26,610 --> 01:46:30,900 እኔ ከዚህ በፊት ዋሽቻለሁ፤ ሁሉም ሰው ከዚህ በፊት ዋሽቷል፡፡ ሁላችንም ሃጢአትን ሰርተናል፡፡ 1325 01:46:30,900 --> 01:46:34,360 ከውሸት የበለጡ ክፋቶችን አድርገናል፡፡ እንጋፈጠው ሁላችንም ገሃነም ነበር የሚገባን፡፡ 1326 01:46:34,360 --> 01:46:37,750 2.የሃጢአት ቅጣት ምን እንደሆነ እንረዳ 1327 01:46:37,750 --> 01:46:38,550 ነገር ግን የእግዚአብሄር ቃል እንዲህ ይላል፡ 1328 01:46:38,550 --> 01:46:43,710 (በሮሜ 5፡8) እንዲህ ይላል፡ “ነገር ግን ገና ኀጢአተኞች ሳለን ክርስቶስ 1329 01:46:43,710 --> 01:46:45,079 ስለ እኛ ሞተ፤ ይህም እግዚአብሄር ለእኛ ያለውን የራሱን ፍቅር ያሳያል፡፡” 1330 01:46:45,079 --> 01:46:50,280 ስለዚህ ኢየሱስ ክርስቶስ ስለወደደን ወዲዚህ አለም መጣ፡፡ የእግዚአብሄር ቃል ሲናገር በስጋ የተገለጠ አምላክ ነበር፡፡ 1331 01:46:50,280 --> 01:46:55,409 እግዚአብሔር የሰውን አምሳል ወሰደ፡፡ ሃጢአት የሌለበትን ህይወት ኖረ፤ ምንም ዓይነት 1332 01:46:55,409 --> 01:47:00,179 ሃጢአት አልሰራም፡፡ እርግጥ ነው መቱት፣ ተፉበት፣ በመስቀል ላይ ሰቀሉት፡፡ 1333 01:47:00,179 --> 01:47:05,559 ቃሉ እንደሚናገር በመስቀል ላይ በነበረበት ጊዜ የሁላችንም ኃጢአት በስጋው ተሸከመ፡፡ 1335 01:47:09,150 --> 01:47:13,510 ስለዚህ ማንኛውም እኔና እናንተ የሰራነው ሃጢአት በክርስቶስ ላይ ሆኖ ለእኛ ተሰቀለ፤ ስለእኛ ሃጢአት ተቀጣ፡፡ እርግጥ ነው በመስቀል ላይ ሲሞት 1336 01:47:13,510 --> 01:47:18,550 አካሉን ወሰዱትና በመቃብር ውስጥ አኖሩት፡፡ ነፍሱ ለ3 ቀን እና 1337 01:47:18,550 --> 01:47:25,290 ለ3 ሌሊት በሲኦል አደረ፡፡ ከሶስት ቀን በኋላም ከሞት ተነሳ፡፡ 1338 01:47:25,290 --> 01:47:30,489 ለደቀመዛሙርቱ በምስማር የተቸነከሩትን የእጆቹን ምልክት አሳያቸው፡፡ ኢየሱስ ለሁሉም የሰው ዘር 1339 01:47:30,489 --> 01:47:35,420 እንደሞተ ቅዱስ ቃሉ ይነግረናል፤ ይህም ለእኛ ሃጢአት ብቻ ሳይሆን ለሰው ልጆች ሁሉ ሃጢአት እንደሞተ ይናገራል፡፡ 1340 01:47:35,420 --> 01:47:40,929 ነገር ግን ለመዳን ማድረግ ያለብን ነገር አለ፡፡ ይህን ጥያቄ መጽሃፍ ቅዱስ ላይ አለ፡- 1341 01:47:40,929 --> 01:47:44,449 የሐዋ.ስራ 16፡ “እናንት ሰዎች፤ እድን ዘንድ ምን ላድርግ?” አላቸው፡፡ እነርሱም፣ 1342 01:47:44,449 --> 01:47:48,409 (የሐዋ.ስራ 16፡30-31) “በጌታ በኢየሱስ እመን፤ አንተም ቤተ ሰቦችህም ትድናላችሁ” አሉት፡፡ 1343 01:47:48,409 --> 01:47:51,579 ይኸው ነው፡፡ “ቤተ ክርስቲያንን ተቀላቀልና ትድናለህ፣ ተጠመቅና 1344 01:47:51,579 --> 01:47:54,969 ትድናለህ፣ ጥሩ ሕይወት ኑርና ትድናለህ፣ ሁሉንም ሃጢአትህን 1345 01:47:54,969 --> 01:47:56,780 ተናዘዝና ትድናለህ ” አላለውም፡፡ ያለው “እመን” ነው፡፡ 1346 01:47:56,780 --> 01:48:03,780 3.ኢየሱስ ላንተ እንደሞተ፣ እንደተቀበረ፣ ከሞትም እንደተነሳ እመን፡፡ 1347 01:48:04,300 --> 01:48:10,15 መጽሃፍ ቅዱስ ውስጥ ካሉ በጣም ከሚታወቁ ጥቅሶች ውስጥ እንዲያውም የበለጠ፣ ሁሉም ሰዎች የሰሙት፣ በብዙ እቃዎች ላይ 1348 01:48:10,159 --> 01:48:13,940 ተፅፎ የምናገኘው ጥቅስ የዮሃንስ ወንጌል 3፡16 ነው፡፡ 1349 01:48:13,940 --> 01:48:19,710 [00:03:16.00] በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ 1350 01:48:19,710 --> 01:48:24,630 እንዳይጠፋ እግዚአብሄር አንድያ ልጁን እስከ መስጠት ድረስ ዓለምን እንዲሁ ወዶአልና፤ 1351 01:48:24,630 --> 01:48:25,860 የዘላለም ማለት ዘላለም ነው፡፡ ማለቂያ የሌለው ማለት ነው፡፡ ኢየሱስ ሲናገር፡ 1352 01:48:25,860 --> 01:48:29,960 የዘላለም ሕይወት እሰጣቸዋለሁ፤ ከቶ አይጠፉም፤ 1353 01:48:29,960 --> 01:48:32,099 ከእጄም ሊነጥቃቸው የሚችል ማንም የለም፡፡ 1354 01:48:32,099 --> 01:48:33,440 መፅሃፍ በዮሃንስ ወንጌል 6፡47 ላይ እንዲህ ይላል፡ 1355 01:48:33,440 --> 01:48:38,550 [00:06:47.00] እውነት እውነት እላችኋለሁ በእኔ የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው፡፡ 1356 01:48:38,550 --> 01:48:41,980 ስለዚህ በኢየሱስ ክርስቶስ ካመንክ መፅሃፍ ቅዱስ እንደሚናገረው የዘላለም ሕይወት አለህ፡፡ 1357 01:48:41,980 --> 01:48:45,199 ለዘላለም ትኖራለህ፡፡ ደህንነትህን ልታጣው አትችልም ዘላለማዊ ስለሆነ፤ የዘላለም ህይወት ነው፡፡ 1358 01:48:45,199 --> 01:48:49,059 አንዴ ከዳንክ በኋላ፣ አንዴ በርሱ ካመንክ በኋላ፣ ለዘላለም ድነሃል፤ 1359 01:48:49,059 --> 01:48:53,590 በማኝኛውም ሁኔታ ቢሆን ደህንነትህን አታጣም፡፡ ምንም እንኳን ወደውጭ ወጥቼ አንዳንድ አሰቃቂ ሃጢአቶችን ብሰራ፣ 1360 01:48:53,590 --> 01:48:57,340 እዚሁ ምድር ላይ እያለሁ እግዚአብሄር ይቀጣኛል፡፡ ዛሬ አንድ ሰው ብገድል 1361 01:48:57,340 --> 01:49:00,849 እግዚአብሄር ለሰራሁት ሃጢአት ቅጣትን እንዳገኝ ያደርገኛል፤ ወደ እስር ቤት እገባለሁ ወይም የመጨረሻ ቅጣት በሆነው 1362 01:49:00,849 --> 01:49:04,510 በስጋዊ ሞት ቅጣት እቀጣለሁ ወይም ደግሞ አለም በምታደርስብኝ በማንኛውም ቅጣት እቀጣለሁ፡፡ 1363 01:49:04,510 --> 01:49:07,980 እግዚአብሄር ከዚህም በበለጠ ቅጣት እንድቀጣ ሊያደርገኝ ይችላል፡፡ ነገር ግን ወደ ሲኦል አልገባም፡፡ 1364 01:49:07,980 --> 01:49:11,820 ወደ ሲኦል ሊያስገባኝ የሚችል ምንም ነገር ማድረግ አልችልም፤ ወደ ሲኦል ገባሁ ማለት እግዚአብሄር ዋሽቷል ማለት ነው ምክንያቱም 1365 01:49:11,820 --> 01:49:16,639 በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዳለው ቃል ገብቷልና፡፡ 1366 01:49:16,639 --> 01:49:19,079 በእኔ የሚያምን እና የሚኖር ከቶ አይሞትም ብሎአል፡፡ 1367 01:49:19,079 --> 01:49:22,119 ለዚህም ነው ከባድ በደል የሰሩ ሰዎች በመጽሃፍ ቅዱስ ውስጥ እንደ ምሳሌ የተጻፉልን፡፡ 1368 01:49:22,119 --> 01:49:26,329 ሆኖም እነዚህ ሰዎች ለእግዚአብሄር መንግስቱ በቁ፤ እንዴት? በጣም መልካም ሰዎች ስለሆኑ ነው? አይደለም 1369 01:49:26,329 --> 01:49:30,480 በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ስላመኑ ነው፤ ሃጢአታቸው ተሸሮላቸዋል፡፡ በዚህ ዓለም ዕይታ መልካም ሕይወት የኖሩ 1370 01:49:30,480 --> 01:49:35,039 ወይም በእርግጥ ጥሩ የሚባል ሕይወት ኖረው ነገር ግን 1371 01:49:35,039 --> 01:49:38,239 በክርስቶስ ያላመኑ ሰዎች ለሃጢአታቸው ቅጣት ሲኦል ይወርዳሉ፡፡ 1372 01:49:38,300 --> 01:49:43,989 4. ክርስቶስ ብቻውን የግል አዳኝህ አድርገህ እመን 1373 01:49:43,989 --> 01:49:47,599 ዛሬ ላቀርበው በምፈልገው በዚህ አንድ ሃሳብ እንዳጠቃልል ፍቀዱልኝ፡፡ 1374 01:49:47,599 --> 01:49:54,429 ከደቀመዛሙርቱ አንዱ ኢየሱስን የጠየቀው ጥያቄ ነበር፡፡ 1375 01:49:54,429 --> 01:50:01,429 ጥያቄው እንደሚከተለው ነበር፡ የሚድኑት ጥቂት ናቸውን? ጥሩ ጥያቄ ነው፤ አይደል? ብዙ ሰዎች ይድናሉ? 1376 01:50:01,730 --> 01:50:08,349 ወይስ የሚድኑት ጥቂቶቹ ናቸው? በዚህ ምድር ካሉ ሰዎች ውስጥ ብዙዎቹ 1377 01:50:08,349 --> 01:50:12,539 መንግስተ ሰማይ ይገባሉ ብሎ የሚያስብ ማነው? መልሱ ምን ይመስላችኋሃል? ኢየሱስ በማቴዎስ 7 ላይ መልሶታል፡ 1378 01:50:12,539 --> 01:50:19,219 (ማቴዎስ 7፡13-14) በጠባቡ ደጅ ግቡ፤ ወደ ጥፋት የሚወስደው ደጅ ሰፊ፣ መንገዱም ትልቅ ነውና፣ 1379 01:50:19,219 --> 01:50:25,260 ወደ እርሱም የሚገቡ ብዙዎች ናቸው፡፡ 1380 01:50:25,260 --> 01:50:31,000 ወደ ሕይወት የሚወስደው ደጅ የጠበበ፣ መንገዱም የቀጠነ ነውና፣ የሚያገኙትም ጥቂቶች ናቸው፡፡ 1381 01:50:31,000 --> 01:50:33,360 ቀጥሎም እንዲህ አለ፡ 1382 01:50:33,360 --> 01:50:38,059 (ማቴዎስ 7፡21-23) በሰማይ ያለውን የአባቴን ፈቃ የሚያደርግ እንጂ፤ ጌታ ሆይ ጌታ ሆይ የሚለኝ ሁሉ 1383 01:50:38,059 --> 01:50:42,610 መንግስተ ሰማያት የሚገባ አይደለም፡፡ በዚያን ቀን ብዙዎች 1384 01:50:42,610 --> 01:50:47,860 ጌታ ሆይ በስምህ ትንቢት አልተናገርንም፣ 1385 01:50:47,860 --> 01:50:53,650 በስምህስ አጋንንትን አላወጣንም፣ በስምህስ ብዙ ታአምራት አላደረግንም? ይሉኛል፤የዚያን ጊዜም፡፡ 1386 01:50:53,650 --> 01:51:00,650 አላወቅኋችሁም፤ እናንተ ዓመፀኞች ከእኔ ራቁ ብዬ እመሰክርባቸዋለሁ፡፡ 1387 01:51:00,800 --> 01:51:04,610 ከሁሉም በፊት ይህ ዓለም በክርስቶስ እንደሚምን አይናገርም፡፡ ደስ የሚለው፣ 1388 01:51:04,610 --> 01:51:08,989 ክፍል ውስጥ ያለ አብዛኛው ሰው በኢየሱስ ያምናል፡፡ ነገር ግን አብዛኛው የዚህ አለም ክፍል በኢየሱስ አያምንም፡፡ 1389 01:51:08,989 --> 01:51:14,059 ግን እግዚአብሄር እያስጠነቀቀ ያለው ነገር በኢየሱስ እናምናለን 1390 01:51:14,059 --> 01:51:21,059 ከሚሉት ሰዎች ውስጥ ብዙዎቹ “እነዚህን ሁሉ 1391 01:51:21,909 --> 01:51:25,380 አስደናቂ ስራዎች ሰርተናል፡፡ ለምን አንድንም?” ብለው ሲጠይቁት 1392 01:51:25,380 --> 01:51:30,059 “አላወቅኋችሁም ከእኔ ራቁ” ይላቸዋል፡፡ ምክንያቱም ደህንነት በስራ ስለማይገኝ ነው፡፡ 1393 01:51:30,059 --> 01:51:33,780 የራሳችሁ ስራዎች ያድኑኛል ብላችሁ ካመናችሁ፣ 1394 01:51:33,780 --> 01:51:37,170 በመጠመቃችሁ ምክንያት መንግስተ ሰማያት እገባለሁ ብላችሁ ካሰባችሁ ወይም 1395 01:51:37,170 --> 01:51:39,900 “መቼም እኔ እንደማስበው ለመዳን መልካም ሕይወት መኖር አለብህ፤ ትዕዛዛቱን መጠበቅ አለብህ፤ ቤተ ክርስቲያን መሄድ አለብህ፤ 1396 01:51:39,900 --> 01:51:45,020 ከሃጢአትህ መመለስ አለብህ…” ብላችሁ ካሰባችሁ፣ የራሳችሁን ስራዎች ካመናችሁ፤ 1397 01:51:45,020 --> 01:51:47,730 አንድ ቀን ኢየሱስ እንዲህ ይላችኋል፡ “አላወቅኋችሁም ከእኔ ራቁ” 1398 01:51:47,730 --> 01:51:51,539 ኢየሱስ በመስቀል ላይ በሰራው ስራ ላይ እምነት ሊኖራችሁ ያስፈልጋል፡፡ 1399 01:51:51,539 --> 01:51:55,639 ለእናንተ ሲሞት፣ ሲቀበርና ከሞት መነሳቱ ላይ ልታምኑ ይገባል፡፡ ይሄ የመንግስተ ሰማያት መግቢያ ትኬታችሁ ነው፡፡ 1400 01:51:55,639 --> 01:51:58,929 “እንዴ እኔ በጣም ጥሩ የምባል ክርስቲያን ስለሆንኩና 1401 01:51:58,929 --> 01:52:01,989 እነዚህ ሁሉ መልካም ስራዎችን ስለማደርግ መንግስተ ሰማያት እግባለሁ” ብላችሁ ካመናችሁ፤ “ከእኔ ራቁ” ይላችኋል፡፡ 1402 01:52:01,989 --> 01:52:06,119 ጌታ የተናገረውን ልብ በሉ፡ “አላወቅኋችሁም ከእኔ ራቁ”፤ “አውቃችሁ ነበር” አላለም 1403 01:52:06,119 --> 01:52:11,679 ምክንያቱም አስቀድሜ እንደገለጽኩት አንዴ ካወቃችሁ የዘላለም ነው፤ ዘላለማዊ ነው፡፡ 1404 01:52:11,679 --> 01:52:15,369 አንዴ ካወቃችሁ ለዘላለም ድናቹሃል፡፡ 1405 01:52:15,369 --> 01:52:21,800 ሲኦል ከገባችሁ የገባችሁበት ምክንያት ፈፅሞ ስላላወቃችሁ ነውና “አላወቅኋችሁም ከእኔ ራቁ” ይላል፡፡ 1406 01:52:21,800 --> 01:52:26,429 አንዴ ካወቃችሁ አወቃችሁ ነው፤ ልክ ልጆቼ ሁሉ ጊዜ ልጆቼ እንደሚሆኑት ማለት ነው፡፡ 1407 01:52:26,520 --> 01:52:30,280 ዳግም ስትወለዱ፣ ልጁ ስትሆኑ ሁሉ ጊዜ ልጆችሁ ናችሁ፡፡ 1408 01:52:30,280 --> 01:52:35,650 ምናልባት አስቸጋሪ ልጅ ትሆኑ ይሆናል፤ በዚህ ምድር ላይ በእግዚአብሄር በከባድ ሁኔታ እየታረመ ያለ ሰው ልትሆኑ ትችላላችሁ፤ 1409 01:52:35,650 --> 01:52:39,199 በዚህ በታች ያላችሁን ሕይወት ልታበላሹ ትችላላችሁ ነገር ግን የላይኛውን ልታበላሹ አትችሉም፡፡ ድናችኋሃል፡፡ 1410 01:52:39,199 --> 01:52:43,860 የተጠናቀቀ ነገር ነው፤ ስለዚህ ይህ 1411 01:52:43,860 --> 01:52:47,060 ስለ መጨረሻው ዘመን ላቀርብላችሁ የምፈልገው ዋና ነገር ነው፡፡ 1412 01:52:47,060 --> 01:52:51,620 ስለ ደህንነት ወይም ስለ መጨረሻው ዘመን ጥያቄዎች የተወሰነ ደቂቃ አለን፡፡ 1413 01:52:51,620 --> 01:52:57,160 ውድ ኢየሱስ፤ ሃጢያተኛ እንደሆንኩ አውቃለሁ፤ ለዚህም የሲኦል ፍርድ እንደሚገባኝ አውቃለሁ፤ 1414 01:52:57,160 --> 01:53:01,840 ነገር ግን አንተ ለኔ በመስቀል ላይ እንደሞትክልኝ እና እንደተነሳህልኝ አመናለሁ፡፡ 1415 01:53:01,840 --> 01:53:07,480 እባክህ አሁን አድነኝ፤ የዘላለም ሕይወትን ስጠኝ፡፡ አንተን ብቻ አምናለሁ ኢየሱስ፤ አሜን፡፡